richyaneyena | Unsorted

Telegram-канал richyaneyena - ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

1510

በቻናሌ ውስጥ በማስተላልፈው ፕሮግራም አስተያየት ከአላችሁ ይህንን @Richyanyena ሊንክ በመጫን በግል አናግሩኝ!!

Subscribe to a channel

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ድርቀት የገደለው አበባ አያድነውም

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

የደም ግፊት ያለባቸው ሰዎች ሚስ ሊያደርጓቸው የሚችሉ 5 ምግቦች
ሙዝ
ዘቢብ
ዱባ
ቲማቲም
አቦካዶ
እነዚህ ምግቦች ከፍተኛ ፖታሽየም ስላላቸው የደም ግፊት ለማስተካከል ሚናቸው ከፍተኛ ነው።

በነገራችን ላይ ግፊት ያለባቸው በቀን ከ2 ሲኒ ☕ቡና በላይ የሚጠጡ ሰዎች ለሞት ተጋላጭነታቸው ይጨምራል የሚል ጥናት በቅርብ ዲሴንበር ላይ ወጥቶዋል ስለዚህ ወይም በጣም ቀንሱ ወይም ደግሞ ቡና☕አቁሙ

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ሰው ሁሉ ሚወደው ጅልን እንጂ ባለ ራዕይ አይደለም።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

መህር ስትጠየቅ እያለ ኮሮላ😊

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

የአረብ ሀገር ልምድ ያለሽ አረብኛ በደንብ መናገር የምትችዪ እና ቀልጣፋ የሆንሽ አጠቃላይ (እዛው መኖር) የምትችዪ ታማኝ እና ተያዥ ማምጣት ምትችዪ ካለሽ 1 ሰራተኛ ይፈለጋል። ስራ ቦታው ጦርሃይሎች ሲሆን ድርጅቱ የሲዮሲ ተማሪ ማሰልጠኛ ተቋም ነው። በግል አናግሪኝ።

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

በትናንቱ ስህተት ዛሬዋ አትወቅስም።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

እናታችን እንዲህ እያሉ
ይመክሩናል ተመከሩ!

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

በእርግጥም መረዳዳቱ መልካም ነው።

ነገር ግን ጉራጌ ምን ብለው ይተርታሉ በእንቸት ዳፋ እንቸት ጠፋም ይላሉ። ምን ማለት ፈልጌ ነው ይህ ሙሲባ እራሳችን ምንፈትሽበት ነው የሰው ልጅ መጠኑ ይብዛ ይነስ የሙሲባው አይነት ይለያይ እንጂ ሙሲባ (አደጋ) የማይደርስበት ሰው የለም። ሚመጣው አደጋ በወንጀላችን በምንሰራው መጥፎ ሰራ ፈጣሪ ሲተሳሰበን ነው።ነገር ግን በአንድ ሰው ወንጀል አካባቢው ያለ ማህበረሰብ አብሮ ተጠቂ ይሆናል። በአንድ ሰው መልካም ስራ ደግሞ አካባቢው ላይ ያለው ማህበረሰብ ከአደጋ ይድናል። ፈጣሪ መልካም ሰርተው በእነሱ ሰበብ ሰዎች ሚድኑበት መልካም ስራ ያሰራን።
የሰራተኛ ላብ ላቡን ሳይደርቅ ክፈሉ!
ስትሸጡ ሚዛን አታጓድሉ!
በፎርጂድ እቃ በውሸት የፈጣሪ ቃል እጠራችሁ አትሽጡ!
በመልካሙ ነገር ባዕድ ነገር እየጨመራችሁ አትሽጡ!
ባበደራችሁት ገንዘብ ወለድ አትቀበሉ!
በሰራችሁት ስራ በገንዘባችሁ ምፅዋት ስጡ!
እናት አባቶቻችሁ በመካደም ከእርግማን ራቁ!
በስራ ባልደረቦቻችሁ አትመቀኙ አትቅኑ!
ወላጅ አልባ የቲሞች ተንከባከቡ!
የፈጣሪ ትዕዛዝ በአግባቡ ተግብሩ!
ኢንሻ አሏህ መጥፎ ነገር አይደርስባችሁም።መጥፎ ነገር ከደረሰባችሁም ፈጣሪ ስለሚወዳችሁ ነው

ሪች✍

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ከውጭ በተለይም ከአረብ ሃገር ወደ ኢትዮ የምትገቡ ወገኖች በተለይ እህቶች አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ላይ እባካችሁ ጥንቃቄ አድርጉ …ደጋግመን እያሳወቅን ነው ግን ብዙዎቻችሁ አትሰሙም ስትነገሩ

የራሳችሁ የምታውቁት ሰው ቤተሰብ ካልሆነ ማንንም ሰው አትቅረቡ ልሸኛችሁ ቢላችሁ አምናችሁ መኪና ላይ አትግቡ

አሁን ላይ ደግሞ አረብኛ ተናጋሪ ሴቶችን አሰማርተው ነው እየዘረፉ ያሉት ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ አራት እህቶች ሙሉ ሻንጣና ንብረታቸውን በዚህ መንገድ ተዘርፈዋል

አረብኛ ስለተናገሩ ብቻ አትመኑ…ተናግረናል

መል ዕክቱን ለሌሎችም ሼር በማድረግ አስተላልፉ በጎነት ለራስ ነው🙏

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ከገበያ የተሰረቀ አህያ በባለቤቱ በር ሲያልፍ ጊቢ ውስጥ በመግባት አልወጣም በማለቱ አህያውን የሰረቀው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

ከገበያ ውስጥ ከታሰረበት የተሰረቀ አህያ  ከባለቤቱ በር ሲያልፍ ከጊቢው በመግባት ተመልሶ አልወጣም በማለቱ የአህያው ሰራቂ በቁጥጥር ስር ውሎ በእስራት መቀጣቱ የባሌ ዞን ፖሊስ አስታወቀ።

በባሌ ዞን በሀረና ቡሉቅ ወረዳ መልከሀራባ በተባለ አካባቢ ከገበያ ውስጥ የተሰረቀው አህያ በባለቤቶቹ ጊቢ ሲያልፍ ተመልሶ በመግባት አልወጣም በማለቱ የአህያው ሰራቂ በቁጥጥር ስር ውሎ በእስራት መቀጣቱን የወረዳው ፖሊስ አስታውቋል።

የሀረና ቡልቅ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የወንጀል ምርመራ ክፍል መርማሪ ረዳት ኢንስፔክተር ጉዮ ጭቁሩ እንደገለፁት ተከሳሽ አሚን ሀሰን ሁሰኔ የተባለው ግለሰብ ከገበያ ውስጥ ታስሮ የነበረ የአቶ አብዱል  ሁሴን አህያ ከታሰረበት በመውሰድ ወደ መኖሪያ አካባቢው ይዞት በመሄድ ለሳምንታት እሱ ዘንድ እንዳስቀመጠው ገልፀዋል።

ከሳምንታት ቆይታ በኋላም ተከሳሽ ከገበያ ፈቶ የወሰደውን አህያ በመንዳት አንጋቱ የተባለ ገበያ ለመሸጥ እየነዳ እያለ ከገበያ የተወሰደው አህያም የአቶ አብዱላሂ ሁሴን ጊቢ ሲደርስ በረት ውስጥ በመግባት አልወጣም በማለቱ በተፈጠረ የግርግር ድምፅ አህያ የጠፋባቸው ባለቤት ወተው ሲመለከቱ ከሣምንታት በኋላ አህያው ገቢያቸው ውስጥ በመገኘቱ ወዲያውኑ ጉዳዩን ለፀጥታ አካላት በማሳወቅ ተከሣሹ በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል።

የአህያው ባለቤት አቶ አብዱላሂ ሀሰን ቀደም ሲል ለአካባቢያቸው የፀጥታ አካላት ከሳምንት በፊት አህያቸው ከገበያ ውስጥ እንደተሠረቀባቸው በማመልከታቸው የፀጥታ አካላት ወዲያውኑ አህያውን ከገበያ ፈቶ በመውሰድ ሊሸጥ የሞከረውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውለው ለፖሊስ ማስረከባቸው ገልፀዋል። ፖሊስም  እጅ ከፍንጅ የተያዘው ግለሰብ ላይ በአፋጣኝ የምርመራ መዝገብ በተያዘው አህያ ኤግዚቢትነት እና በሰው ማስረጃ በማጠናከር ለአቃቤ ህግ መላኩን ገልፀዋል።

አቃቤ ህግም ከ ፖሊስ የተላከለትን መዝገብ ተመልክቶ በአፋጣኝ ችሎት ክስ በመመስረት የክስ መዝገቡ ለሀረና ቡሉቅ ወረዳ ፍርድ ቤት መላኩን ተናግረዋል።የሀረና ወረዳ ፍርድ ቤትም መስከረም 15 ቀን 2017 በዋለው ችሎት ተከሳሽ አሚን ሀሰን ሁሴን ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ በ ሁለት አመት ከ አራት ወር እስራት እንዲቀጣ የተወሰነበት መሆኑን ረዳት ኢኒስፔክተር ጉዮ ጭቁሩ ለብስራት ጨምረው ገልፀዋል።ከገበያ የተሰረቀው አህያ ባለቤቶቹ ጊቢ በመግባት አልወጣም በማለት የሰረቀውን ግለሰብ እጅ ከፍንጅ በማስያዙ በርካቶችን አስገርሟል።
😆😆😅😅

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

አንዷ ናት አሉ!

ገበያ ሂዳ በጣም ዘንቦባት በርዷት ቤትዋ ስትገባ ቶሎ እሳት አቀጣጥሉኝ አለች።

እሳቱም ተቀጣጥሎ በደንብ ሙቋት ብርዱም ጠፍቶ ነሸጥ ስትል፡

"ጌትዬ ይህንስ የመሰለ ነገር አኼራም ላይ አታሳጣኝ" አለች።

ከባልዋ ጋር ተነቋቁረው ነበርና እሱም ቀበል አደረገና "አትጨነቂ! ባትለምኚውም በስራሽም አታጪውም" አላት ይባላል።

ዱዓችንን እያስተዋልን😊

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ቺስታ ነው አትበይ አግቢው።

ባሪያ ሚያደርግሻ ባል ነው ምትፈልጊው?
t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

አሳዛኙ ልብ ሰባሪው የጅምላ ድንገተኛ እልቂት በጎፋ የሞቱት ቁጥር ብዛት ከ219 በላይ መሆኑ ተረጋገጠ።😥😥😥😥

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

የዱባይ አስተዳደር የሰው ሃይል ፖሊስ አባላቱን በሮቦት ፖሊሶች እያጠናከረ መሆኑ አነጋግሪ ሆኗል እነዚሁ ሮቦት ፖሊሶች በቅርቡ በሌሎችም የኢማራት ግዛቶች ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል
tt.me/richyaneyena
ቪድዮውን ከታች ይመልከቱ

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

እንግዳ የማይገባበት ቤት መላኢካ አይገባም ረሱል ( ሰ.ዓ.ወ )

ሚስት ባሏ በተደጋጋሚ እንግዳ ይዞባት እየመጣ ትሰላችና ስሞታ ለማቅረብ ወደ ረሱል( ሰ.ዐ.ወ) ዘንድ አቀናች ።

እርሳቸውጋርም ደርሳ ችግሯን አንድ፣በአንድ ዘርዝራ ትነግራቸው ጀመር ነብዩም( ሰ.ዐ.ወ) ዝም ብለው ከመስማት በቀር ምንም አልመለሱላትም
ከዚያም ተመልሳ ሄደች፣ ከሄደች በኃላ ነቢዩ ( ሰ.ዓ.ወ ) ባሏን አስጠርተው ዛሬ አንተ ቤት እንገዳ ነኝ አሉት ።

ባል በጣም ተደስቶ ለሚስቱ ነገራት ። ሚስትም አላመነችም የአለማት እዝነት የሆኑት ነብይ እቤቷ ሊገቡ ስለሆነ በጣም ተደሰተች እናም
ቤት ያፈራውን ነገር በደስታ አዘጋጀች።

ነብዩ ( ሰ.ዐ.ወ ) ገብተው ከተስተናገዱ በኃላ ለባልየው ስወጣ ሚስትህ እኔ በምወጣበት በር ወደዛ እንድትመለከት ንገራት አሉት። ረሱል ( ሰ.ዐ.ወ) ሲወጡ ሚስት፣ ተመለከተች።ልክ ሲወጡ ከኃላቸው
ጊንጥ፣እንሽላሊት፣ ሌላም ጎጂ ነፍሳቶች ተከትሏቸው ሲወጡ አየች

ሚስት በጣም ደነገጠች። ከዚያም ነብዩ ( ሰ.ዐ.ወ ) እንዲህ አሉ "አንድ እንግዳ ከተጠራበት ቤት ገብቶ ሲወጣ ልክ እንደዚ ከዛ ቤት ችግር፣በላ እና ጎጂ ነፍሳቶች ተከትለውት ይወጣሉ
አይ ዱኒያ
እንግዳ የሚበዛበት ቤት አላህ የሚወደው ቤት ነው። ረሱል ( ሰ.ዐ.ወ ) እንዲህ ብለዋል... አላህ ኸይር የፈለገለት ሰው ስጦታ ይልክለታል ፣ ያስጦታ ምንድነው ተብለው ሲጠየቁ እንግዳ ሲገባ ሪዝቀ ይዞ ይገባል ሲወጣ የቤቱን ወንጀል ጠርጎ ያስወጣል ።

" እንግዳ የማይገባበት ቤት መላኢካ አይገባበትም" እንግዳ ወደ ጀነት አመላካች ነው። በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ እንግዳውን ያክብር"
እንግዳ መጋበዝ አለብኝ ብለን የግድ ከአቅማችን በላይ መጣጣር የለብንም ቤት ካፈራው ሊላሂ ብለን ብቻ እንግዳው ቀልቡን ለማስደሰት በኢኽላስ ከሆነ እንግዳው የሚያስደስተው የምግብ አይነት ሳይሆን እሱን አክብረን መጥራታችን ነው
አላህ እንግዳን የምናከብርበት ተውፊቅ ይስጠን
t.me/richyaneyena
ለወዳጅ ዘመዶዎ ይደርስ ዘንድ ሼር ያድርጉ

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ደህና ባትሆን እንኳን ደህና ነኝ በላቸው።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

የእናንተ ጊዜ እስኪመጣ ቀረት ማለት ልመዱ!

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

እየጮህኩ ነበር ማለቅሰው
t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ሰው አያልቅስብህ።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

አዎ አንቺ ጀግና ሴት ነሽ።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

እንዳትሰሚያቸው።

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ሩዝ ለፊት ጥራት

t.me/richyaneyena

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር ሄሊኮፕተር በመጠቀም ጥረት እየተደረገ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
***

በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ የተከሰተውን የእሳት አደጋ ለመቆጣጠር እሳት አደጋ እና ስጋት መከላከል እንዲሁም ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡

ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ በመርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ በተከሰተው የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት እጅግ አዝነናል ብለዋል።

አደጋውን ቶሎ ለመቆጣጠር እየተደረገ ባለው ጥረት የአካባቢው መንገድ የእሳት አደጋ መኪና በተሟላ ሁኔታ ለመንቀሳቀስ አስቸጋሪ በመሆኑ ሄሊኮፕተር ለመጠቀም ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ይህንን አደጋ ለመቀነስ ርብርብ እያደረጋችሁ ያላችሁ አካላት ሁሉ ጥረታችሁን አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ አሳስባለሁ ብለዋል ከንቲባዋ በመልእክታቸው።

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

አንዷ ሁለት ቂጣ አቀረበችና ለሼኽየው እነሼኽ የጀመዓ አምዋት ሰደቃ አላለችም :-D ሼኽየው ደሞ የሐብታም ቤት ነው ብለው ደረሶቻቸውን አስከትለው ነበር የሄዱት ብልጭ አለባቸውና በቁራሽ ቂጣ ነው የጀመዓ አምዋቶችሽን ሰደቃ የምታወጭው በይ አሁን ወይ አምዋቶችሽን ቀንሽ ካልሆነ ደህና ነገር አቅርቢ አሏት አሉ 😊

ምን ለማለት ፈልጌ ነው እንግዳ ሲገባ እናንተን ብሎ ሲመጣ በአለ ነገር ደስ አስደርጋችሁ ሸኙ!

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

➩ ነቢዩ (ﷺ)እንዲ ብለዋል።
“በዚያ ከአርሹ ጥላ በስተቀር ምንም ጥላ በሌለበት ቀን (የፍርዱ ቀን)፤ አላህ ሰባት ሰዎችን በአርሽ ጥላ ስር ያኖራቸዋል።እነሱም፡-

➊ ፍትሃዊ መሪን፣

➋ አላህን በመገዛት ወጣትነቱን ያሳለፈ፣

➌ ልቡ ከመስጅድ ጋር የተቆራኘን ሰው፣

➍ ለአላህ ብቻ ብለው በአላህ መንገድ ላይ የተዋደዱንና በርሱም መንገድ ላይ የተለያዩ (ሲለያይም ለአላህ ብለው)፣

➎ አንዲት ቆንጆ ሴት ራሷን ለዝሙት አዘጋጅታለት ‘አላህን እፈራለሁ’ በማለት እምቢ ያለች፣

➏ በድብቅ ምጽዋት የሚሠጥ ሰው፣

➐ ብቻውን ሆኖ አላህን ሲያስታውስ አላህን ፈርቶ አይኖቹ በእንባ የሚሞላና ጉንጮቹ የሚርሱ ሰው”

(አል-ቡኻሪ ዘግበውታል 

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ውጭ ላይ ያዙኝ ልቀቁኝ ምትል አሽቃባጭ!

ድሃ ወንድ አልፈልግም ትላለች"
ሜካፑን ብትታጠብ እኮ ራሷ ወንድ ናት..😒

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ልባም ሴት!

በስኬት መንገድ ላይ የምትገኝ ሴት ከመከራዋ ጥንካሬ ታተርፋለች።
በፈገግታዋ ቀኗን ታሳምራለች።
ከችግርዋ በላይ በችግር ፈቺነትዋ ታምናለች።
የሴትነትዋ ጥበብ በመጠቀም ቤትዋ ታሳምራለች።
በጊዛዊ ደስታ ልቧ አይማረክም።
በወንዶች አጉል ማታለያ ቃላቶች አትሸወድም።
ለነገሮች አትቸኩልም በማስተዋል ትራመዳለች።
ያሰበችው እንኳን ባይሳካ ተስፋ አትቆርጥም።
ይህች ሴት ልባም ሴት መሆኗ አትርሳ።

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

መረጃና ጥቆማ
ውጭ ሃገር በተለይም አረብ ሃገር ሆናችሁ በተለይም በንግድ ባንክ ብር አስቀምጣችሁ አካውንታችሁን ሳታንቀሳቅሱ ቢያስን ሁለት አመት ያለፋችሁ እህቶችና ወንድሞች …

ያስቀመጣችሁት ገንዘብ መኖር አለመኖሩን ቸክ አስደርጉ …ሳይንቀሳቀሱ ብዙ ግዜ የቆዩ አካውንቶችን የሚበረብሩና ገንዘቡን ወደ ራሳቸው አዛውረው የሚዘርፉ የባንክ ሰራተኞች እየተበራከቱ መጥተዋል …በዚህ መንገድ አመታት ስደት ላይ የለፉበትን ገንዘብ የተዘረፉና ችግር ላይ የወደቁ በርካቶች ስለመሆናቸው እየተሰማ ነው

t.me/richyaneyena
     መረጃና ጥቆማውን ለሌሎችም ሼር አድርጉት

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

የረበና ሰላም በእነዛ ከአላቸው እያካፈሉ ድሆች በሚያስደስቱት ከፊታቸው ፈገግታ በማይጠፋ ሰዎች ላይ ይስፈን! 👏

Читать полностью…

ንባብ ለአዕምሮ ጠብታ ማር ነው።

ሰበር ዜና
አሁን በኢትዮ ሰአት አቆጣጠር ከሌሊቱ 8 ሰአት ከ40 አካባቢ …የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ለድጋሜ የፕሬዝደንትነት ምርጫ ውድድር ቅስቀሳ ላይ እያለ የግድያ ሙከራ ተፈጸመበት …ትራምፕ ተከታታይ ጥይት የተተኮሰበት ቢሆንም ጆሮውና ጉንጩ ላይ በጨረፍታ ከመመታቱ ውጭ የከፋ ጉዳይ እንዳላጋጠመው እየተነገረ ነው

ተኩስ የከፈተው ግልሰብና አንድ ሌላ የስብሰባው ታዳሚ ህይወታቸው ማለፉም ተጨምሮ ታውቋል

Читать полностью…
Subscribe to a channel