natnaelmekonnen21 | Неотсортированное

Telegram-канал natnaelmekonnen21 - Natnael Mekonnen

169400

በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7 Facebook.com/natnaelmekonnen.et Instagram.com/natnaelmekonnen21

Подписаться на канал

Natnael Mekonnen

በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ማኅበረሰቡ ተቀላቀሉ።

በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ማኅበረሰቡ ተቀላቅለዋል።

ታጣቂዎቹ የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ማኅበረሰቡ መቀላቀላቸውን ተከትሎ በተዘጋጀው መድረክ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተሞች ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አህመዲን መሐመድ (ዶ.ር) ጥሪውን ተቀብለው ወደ ሰላም የመጡትን አመሥግነዋል።

ዶክተር አህመዲን እንሳሮ ወረዳ ትልቅ የልማት አቅም ያለው አካባቢ በመኾኑ ይህንን ሃብት መጠቀም የሚቻለው በሰላም ብቻ መኾኑ ሊታወቅ ይገባል ብለዋል።

የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ የሕዝቡ ጥያቄ ላይ ልዩነት ባይኖርም የአፈታት መንገዱ ላይ በተፈጠረ ልዩነት ብዙ ዋጋ ተከፍሏል ብለዋል።

የግጭት አካሄድ ችግሮችን ለመፍታት አያስችልም ያሉት ዋና አሥተዳዳሪው በቀጣይም የሰላም አማራጭን በመከተል ወደ ሰላም መመለስ እንደሚያስፈልግ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።

የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የተመለሱ ወጣቶችም መሠረታዊ የሕዝብ ጥያቄ አሁንም መመለስ ይኖርበታል ብለዋል። መንግሥት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ተነሳሽነቱን ካሳየን ለማገዝም ዝግጁ ነን ነው ያሉት።

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

በርካታ የፌደራልና ክልል መንግሥታት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ትናንት በአማራ ክልል 15 ከተሞች ከሕዝቡ ጋር ውይይት አድርገዋል።

በባሕርዳር፣ ጎንደር፣ ፍኖተሰላም፣ ደብረታቦር፣ ሰቆጣና ሌሎች ከተሞች የተካሄዱትን ውይይቶች ከመሩት ባለሥልጣናት መካከል፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሺመልስ አብዲሳ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፋ ኡመር፣ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ተስፋይ በልጅጌ፣ የገንዘብ ሚንስትር አሕመድ ሽዴና የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ይገኙበታል።

ውይይቶቹ "ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ኹለንተናዊ ብልጽግና" በሚል ርዕስ የተካሄዱት፣ የክልሉን ሕዝብ ችግሮች ለመረዳትና የመፍትሄ ሃሳቦችን ለመስማት እንደኾነ ተገልጧል።

ባለሥልጣናቱ፣ የአማራን ሕዝብ ጥያቄ #በነፍጥ ማሳካት እንደማይቻል በውይይቶቹ ላይ አጽንዖት ሰጥተዋል።

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

በመኪና ግዢ ሂደትዎ ውስጥ የመጀመሪያው እና በጣም አስፈላጊው እርምጃ ትክክለኛውን መኪና መምረጥ ነው። ይህም ማለት በበጀት፣ በቦታ፣ በባህሪያት እና የእርስዎን እና የቤተሰቦን መስፈርቶች ማግኘትን ያካትታል።

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
/channel/AbrahamDealer
/channel/AbrahamDealer
ስልክ📞📞👇

+251992229292 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት “ባህል ለልማትና ለአንድነት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የባህል ፌስቲቫል ተጠናቅቋል.

በክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ደስታ ሌዳሞ ጥር 21/2016ዓ.ም የተከፈተው የባህል ፌስቲቫል ለተከታታይ 5 ቀናት ለህዝብ ክፍት በመሆን በርካታ ጎብኚዎችን ያስተናገደ ሲሆን የባህል ፌስቲቫሉ የሚፈለገውን ያህል ግንዛቤ ፈጥሯል ተብሏል።

“ዳዎኤ ቡሹ” የሲዳማ ብሄር የሰላምታ አሰጣጥ ዕሴት የሆነው ድንቅ ባህል ከአፍሪካ ድንቃ ድንቆች መዝገብ ድርጅት ጋር በመተባበር ዳዎኤ ቡሹ የሲዳማን ህዝብ ዕሴት ለአፍሪካ ለማስተዋወቅ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል።

“Dayoe Bushshu” የሲዳማ ሕዝብ የሰላምታ አሰጣጥ ባህል ሲሆን ይህም ሕዝቦች እስር በርስ የመኖር አብሮነታቸውንን ከማጠናከር ባለፈ የሲዳማ ህዝብ ለእንግዶች በአክብሮት የሚሰጠው የሰላምታ ባህል ዕሴት ሲሆን ይህም የሕዝብ ለሕዝብ የመኖር መስተጋብሮች የሚጠናክር ከመሆኑ ባለፈ መከባበርን የሚገለፅበት መንገድ ነው።

የሲዳማ ሕዝብ “ለዳዎኤ ቡሹ” አንደ ማህበራዊ መስተጋብር እና ተግባቦት ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ሲሆን የመከባበር ፣ የእንግዳ ተቀባይነት በመሆኑም ማህበረሰቡ “ዳዎኤ ቡሹ” ባህል እሴት ነጸብራቅ ተደርጎ ይወሰዳል።

ይህም ዕሴት እንዲጎላ የሲዳማ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከአፍሪካ ድንቃ ድንቆች መዝገብ ድርጅት ጋር በመሆን "የዳዎኤ ቡሹ" ፌስቲቫል ያካሄደ ሲሆን "ዳዮኤ ቡሹ" ለወደፊት ትልቅ ፌስቲቫል በሚሆንበት ደረጃ ለማሳደግ በጋራ ለመስራት ከስምምነት ተደርሷል::

የባህል ዐውደ ርዕይ፦ በፌስቲቫሉ የሲዳማ ህዝብ ባህላዊ ጥበባት፣እደ ጥበብ፣ አልባሳት እና ታሪካዊና ባሕላዊ ቅርሶች የሚያሳዩ በርካታ ቁሳዊ ታሪኮች ለመመልከት ተችሏል።

ባሕላዊ ትዕይንቶች፦ ሉዋ:ጉማታ: የግርዘት ሥርዓት: የግጭት አፈታት መርሆች መሰል ባህላዊ ኩነቶች በፌስቲቫሉ ላይ መመልከት ተችሏል።

በአውደ-ርዕይ፦የሲዳማ የተለያዩ ባህላዊ የምግብ ዓይነቶች እና መጠጦች መመገቢያቸው እና መጠጫ ቁሶች በፌስቲቫሉ ላይ ለጉብኝት ቀርበዋል።

የዕደ ጥበብ ውጤቶች፦ የቀርካሃ ውጤት ሥራዎች የሸክላ ውጤት ሥራዎች የስንደዶ የዘንባባ የሥራ ውጤቶች እና ወዘተ ለዕይታ የቀረቡ ሲሆን ፌስቲቫሉ በዕደ ጥበብ ዙሪያ ለተሠማሩ ማህበራት ምርቶቻቸው ገበያ ለማቅረብ ዕድል ተሰጥቶ እየተደረገ ሰንብቷል።

በዚህም ከፈስቲቫሉ ጎን ለጎን የውይይት መድረኮችና ውይይቶች የተካሄዱ ሲሆን በዚህም በርካታ ስራዎች በቀጣይነት እንዲሰሩ አቅጣጫ የተቀመጧል በዚህም በቀጣይነትም ሊሰሩ በታሰቡ ጉዳዬች ላይ ወደ ስምሪትም እንደሚገባም በውይይት ላይ ተገልፆል።

የባህል ፌስቲቫሉ በሲዳማ ክልል ቱሪዝምን ለማስተዋወቅ ለማነቃቃት አሪፍ መድረክ ሆኖ ያገለግላለ ሲሆን የክልሉን የተፈጥሮ ውበት፣ ታሪካዊ ስፍራዎች እና የባህል መስህቦች በፌስቲቫሉ ላይ ለማሳየት ጥረት ተደርጓል።

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

በመኪና ግዢ ሂደትዎ ውስጥ የመጀመሪያው እና በጣም አስፈላጊው እርምጃ ትክክለኛውን መኪና መምረጥ ነው። ይህም ማለት በበጀት፣ በቦታ፣ በባህሪያት እና የእርስዎን እና የቤተሰቦን መስፈርቶች ማግኘትን ያካትታል።

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
/channel/AbrahamDealer
/channel/AbrahamDealer
ስልክ📞📞👇

+251992229292 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

💝💝""አስደሳች ዜና ከDMC"""‼️
    ቤት   በ299ሺ(5%) ብር
💝💝""እስከ 6,000,000ልዩ ቅናሽ 30%
❇️ከ27ዓመት በላይ በኮንስትራክሽን ላይ ልምድ ያካበተ
💝ሀዋሳ ፡ አርባምንጭ ፡ ባህዳር  መንገድ ስራ  በከፍተኛ ጥራት ሠርቶ ያስረከበ
💝ሀሮሚያ ዩኒቨርሲቲ ግንባታወችን የሰራ
💝በማርብል እና ጠጠር ፋብሪካ የተሰማራ

❇️አፍሪካ CDC 2ኪ.ሜ ርቀት፡ ቻድ ኢምባሲ  አጠገብ

🌻 65,395 ካሬ  ላይ ያረፈ ሰፊ መንደር ፡
🌻ግንባታው ሙሉ በሙሉ በ አሉሚኒየም ፎርም ወርክ እየተሰራ ያለ

❇️በአልሙኒየም ፎርም ወርክ የግንባታ ጥበብ የሚሰሩ
""ኮምፓውንድ አፓርትመንት ፡
✅ መክፈል ባይችሉ በመሀል አትርፈው ይሸጣሉ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ በመክፈል፡ ቀሪውን በ3ዓመት ፡ 👇👇👇👇
ተጨማሪ 5% ልዩ ቅናሽ : ለጥቂት ቤቶች ብቻ
👇👇👇👇
*ለ5 ቀን የሚቆይ*
💝💝💝ስትድዮ 56.6ካሬ👇👇(5%)
       👉56.6ካሬ=299ሺ ብር
      👉57.4ካሬ=300ሺ ብር
0💝💝💝አንድ መኝታ👇👇(5%)
    👉77.7ካሬ,=411ሺ ብር
    👉85.6ካሬ=453ሺ ብር
   👉98.10ካሬ=519ሺ ብር
💝💝💝ሁለት መኝታ👇👇(5%)
     👉123.3ካሬ=650ሺ ብር
     👉134.5ካሬ=710ሺ ብር
💝💝💝ሶስት መኝታ👇👇(5%)
    👉146.8ካሬ=775ሺብር
   👉151.6ካሬ=800ሺ ብር
💝💝💝አራት መኝታ👇👇
     👉177.1ካሬ =937ሺ ብር
      👉186.9ካሬ=988ሺ ር
👉👉👉 ቀሪውን በ2አመት ከ6ወር በ 9 ዙር 

💚  ቤቶች ተጨማሪ የእንግዳ ክፍል እስከ ባዝሩም አላቸው
💖💝 የንግድ ሱቆች ከ28ካሬ እስከ 1000 ካሬ ድረስ ለሽያጭ ዝግጁ ናቸው
ለበለጠ መረጃ
+251910 054029
+251936 735352

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል


በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ
0948888672/ 0935407638 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

በመኪና ግዢ ሂደትዎ ውስጥ የመጀመሪያው እና በጣም አስፈላጊው እርምጃ ትክክለኛውን መኪና መምረጥ ነው። ይህም ማለት በበጀት፣ በቦታ፣ በባህሪያት እና የእርስዎን እና የቤተሰቦን መስፈርቶች ማግኘትን ያካትታል።

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
/channel/AbrahamDealer
/channel/AbrahamDealer
ስልክ📞📞👇

+251992229292 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የጠራውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ተሀድሶ ስልጠና ለገቡ ሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ተደረገላቸው

ለሀገር እና ለህዝብ ሲሉ መስዋዕት የሆኖ ጀግኖችን ለማሰብ በተከናወነ የህሊና ፀሎት በተጀመረው የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል ስነ-ስርዓት ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪና የአብክመ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው፣ ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ የምስራቅ ዕዝ አዛዥ፣ ሌተናል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ እንዲሁም ኮሚሽነር ደስየ ደጀን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተገኝተዋል።

ውግንናችሁ ለህገ-መንግስቱ፣ ለህገ-መንግስታዊ ስርዓቱ እና ለህዝብ መሆኑን አምናችሁና ተቀብላችሁ ስለመጣችሁ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት በእንኳን ደህና መጣችሁ ስነ-ስርዓቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት አቶ ደሳለኝ ጣሰው ናቸው።

ሌተናል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ በበኩላቸው ሀገርና ህዝብን ለመካስ ዳግመኛ እድል አግኝታችኋል እና ይሄን እድል በአግባቡ በመጠቀም ፅንፈኛ ቡድኑን በፅናት በመታገል እና በመመከት ለሀገራችን ዘብ በቆም አለባችሁ ብለዋል።

ይሄን የሰላም ጥሪ ተቀብላችሁ ወደ ሰላም መምጣታችሁ ጀግኖች ናችሁ እንኳን ደስ አላችሁ በህይወታችሁም አዲስ ምዕራፍ ከፍታችኋል ያሉት ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚጥሩ ኀይሎችን ለመታገል ዳግመኛ እድል አግኝታችኋልና በአግባቡ ልትጠቀሙበት ይገባል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።

በመጨረሻም የተሀድሶ ሰልጣኞች የክልሉን ህዝብ እንዲሁም ሀገራቸውን ለመጠበቅ ዳግመኛ ቃላቸውን በማደስ አረጋግጠዋል።

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

በመኪና ግዢ ሂደትዎ ውስጥ የመጀመሪያው እና በጣም አስፈላጊው እርምጃ ትክክለኛውን መኪና መምረጥ ነው። ይህም ማለት በበጀት፣ በቦታ፣ በባህሪያት እና የእርስዎን እና የቤተሰቦን መስፈርቶች ማግኘትን ያካትታል።

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
/channel/AbrahamDealer
/channel/AbrahamDealer
ስልክ📞📞👇

+251992229292 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

🔷 የአያትን አክሲዮን የገዛ ሁሌም ትርፋማ

በ 2015 ዓ.ም 51% ትርፍ /Dividend/ ለባለክሲዮኖች አከፋፍለናል


በቀላል አማርኛ የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የነበራቸው ባለአክሲዮኖች 510 ሺ ብር ትርፍ /Dividend/ አግኝተዋል

5 ሚሊዮን ብር የገዙ 2.5 ሚሊዮን ብር አትርፈዋል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር ነው

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2500 ነው

ዝቅተኛ የአክሲዮን ዋጋ 262,500 ብር ፣ 5% የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ

ከፍተኛ የአክሲዮን መጠን ገደብ የለውም

40% ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መጨረስ ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ: በ
0948888672/ 0935407638 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

✨️የአያትን አክሲዮን ይግዙ በብዙ ያትርፉ!

አያት አክሲዮን ማህበር በ2015 ዓ.ም 51.3% ትርፍ ሲያተርፍ

የ 1 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የገዛ 513,000 ብር አትርፏል

የ 2 ሚሊዮን ብር አክሲዮን የገዛ 1,026,000 ብር አትርፏል

የ 10 ሚሊዮን ብር የገዛ 5,130,000 ብር አትርፏል

የአንድ አክሲዮን ዋጋ 100 ብር

ዝቅተኛ መግዛት የሚቻለው የአክሲዮን መጠን 2,500

በብር 250,000 ብር + 5% የአገልግሎት ክፍያ

ከፍተኛ የአክስዮን መጠን: ገደብ የለውም

40% ቅድመ ክፍያ ከፍለው ቀሪውን በሶስት ዓመት መክፈል ይችላሉ

አክሲዮኑን ከገዙ ከአንደኛው ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ መሆን ይጀምራሉ

ለበለጠ መረጃ ፦ በ 0989413181 ይደውሉ

Telegram: http://t.me/Sebly_12
WhatsApp: https://Wa.me/+251989413181

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

🎄ዮም ፎቶ ቬሎ ሜካፕ ሀዋሳ መጀመራችንን ምክኒያት በማድረግ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል

ከ18000 ብር ጀምሮ

❄️የመስክ እና ስቱዲዮ ፎቶ
ቬሎ፣ሱፍ፣ካባ፣ሜካፕ፣ጥፍር፣ፀጉር
እና ሌሎች የያዙ ጥቅሎች

📞0919868065 / 0992997458

➡️አድራሻ :- ሀዋሳ ፒያሳ ዳሽን ባንክ ፊትለፊት ጋሜ ህንጻ 1ኛ ፎቅ

🟢1st package
👍Laminate Album 20 page
✔️Board photo 50 x 80 1 pc
✔️Signboard 1 pc
✔️Thank you card 200 pc
🔼Save The Date 5 pc
Slideshow
🆕 የሠርግ አልባሳት
👍ከለር ቬሎ በመረጡት አይነት
💯የመስክ ቬሎ በመረጡት አይነት
🟢የስቱዲዮ ቬሎ በመረጡት አይነት
ሜካፕ
ጥፍር
📌ፀጉር
🔥ካባ
➡️የሙሽራ ሱፍ 2
💸28,000Birr

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

የሉሲ ቅሬተ አካል የተገኘበት 50ኛ አመት እዮቤልዩ የኢትዮጵያን ምድረቀደምትነት እና አሁን የተሰሩ የቱሪዝም መዳረሻ ልማቶችን ለአለም ማስተዋወቅ በሚያስችሉ ዩተለያዩ ፕሮግራሞች ይከበራል::

የቱሪዝም ሚንስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ የሉሲ ቅሬተ አካልን ካገኙት አርኪዎሎጂስት ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆንሰን ጋር ተወያይተዋል::

በውይይታቸው የሉሲ መገኛ 50ኛ አመት እዮቤልዩ መታሰቢያ የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነት ለአለም ማስተዋወቅ የሚያስችሉ መርሀግብሮችን ማዘጋጀት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ ተወያይተዋል::

የአሜሪካው የጠፈር ምርምር ተቋም (Nasa) ሳተላይቱን በሉሲ ስም ሰይሟል (lucy mission) የሚል ስያሜ በተሰጠው ሳተላይት የተገኙ ግኝቶችም በኢትዮጵያዊቷ ቅሪተ አካል ሰላም እና በድንቅነሽ ስም እንዲሰየሙ አድርጏል::

ለዚህም ፕሮፌሰር ዶናልድ ጆንሰን ላደረጉት አስተዋፅፆ አምባሳደር ናሲሴ ምስጋና አቅርበዋል::

ቱሪዝም ሚንስቴር የአርኪዮሎጂካል ቱሪዝምን ለማሳደግ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርፆ እየሰራ ይገኛል::

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

💝💝""አስደሳች ዜና ከDMC"""‼️
    ቤት   በ299ሺ(5%) ብር
💝💝""እስከ 6,000,000ልዩ ቅናሽ 30%
❇️ከ27ዓመት በላይ በኮንስትራክሽን ላይ ልምድ ያካበተ
💝ሀዋሳ ፡ አርባምንጭ ፡ ባህዳር  መንገድ ስራ  በከፍተኛ ጥራት ሠርቶ ያስረከበ
💝ሀሮሚያ ዩኒቨርሲቲ ግንባታወችን የሰራ
💝በማርብል እና ጠጠር ፋብሪካ የተሰማራ

❇️አፍሪካ CDC 2ኪ.ሜ ርቀት፡ ቻድ ኢምባሲ  አጠገብ

🌻 65,395 ካሬ  ላይ ያረፈ ሰፊ መንደር ፡
🌻ግንባታው ሙሉ በሙሉ በ አሉሚኒየም ፎርም ወርክ እየተሰራ ያለ

❇️በአልሙኒየም ፎርም ወርክ የግንባታ ጥበብ የሚሰሩ
""ኮምፓውንድ አፓርትመንት ፡
✅ መክፈል ባይችሉ በመሀል አትርፈው ይሸጣሉ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ በመክፈል፡ ቀሪውን በ3ዓመት ፡ 👇👇👇👇
ተጨማሪ 5% ልዩ ቅናሽ : ለጥቂት ቤቶች ብቻ
👇👇👇👇
*ለ5 ቀን የሚቆይ*
💝💝💝ስትድዮ 56.6ካሬ👇👇(5%)
       👉56.6ካሬ=299ሺ ብር
      👉57.4ካሬ=300ሺ ብር
0💝💝💝አንድ መኝታ👇👇(5%)
    👉77.7ካሬ,=411ሺ ብር
    👉85.6ካሬ=453ሺ ብር
   👉98.10ካሬ=519ሺ ብር
💝💝💝ሁለት መኝታ👇👇(5%)
     👉123.3ካሬ=650ሺ ብር
     👉134.5ካሬ=710ሺ ብር
💝💝💝ሶስት መኝታ👇👇(5%)
    👉146.8ካሬ=775ሺብር
   👉151.6ካሬ=800ሺ ብር
💝💝💝አራት መኝታ👇👇
     👉177.1ካሬ =937ሺ ብር
      👉186.9ካሬ=988ሺ ር
👉👉👉 ቀሪውን በ2አመት ከ6ወር በ 9 ዙር 

💚  ቤቶች ተጨማሪ የእንግዳ ክፍል እስከ ባዝሩም አላቸው
💖💝 የንግድ ሱቆች ከ28ካሬ እስከ 1000 ካሬ ድረስ ለሽያጭ ዝግጁ ናቸው
ለበለጠ መረጃ
+251910 054029
+251936 735352

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

❇️ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ የመኖርያ ቤቶች የዋጋ ቅናሽ ከአያት ሪል ስቴት

❇️ ከዚህ በፊት የመኖርያ ቤት ለመግዛት አስባቹህ በዋጋ ጭማሬ ምክንያት ላመለጣቹህ በድጋሜ የቀረበ የማይገኝ ዕድል

❇️ 80% ግንባታቸው የተጠናቀቀ ውብ የመኖርያ አፓርትመንት በአያት አደባባይ Hill bottom site

❇️ አያት ሪል እስቴት ለአጭር ጊዜ ብቻ የሚቆየውን ከዋጋ ቅናሽ በተጨማሪ ቤቶቹን በኢትዮጵያ ብር መሸጥ ስናበስሮ በደስታ ነው

❇️ በተጨማሪ የአንድ ካሬ ዋጋ ከ 196 ሺ ብር ለአጭር ጊዜ ወደ 103 ሺ ብር ዝቅ አድርገናል

❇️ በ15% ቅድመ ክፍያ የመኖርያ ቤቶን በኢትዮጵያ ብር ይግዙ

❇️ ከ 5 ዓመት እስከ 30 ዓመት ቀስ ብለው የሚከፍሉበት የ60/40 የዱቤ የክፍያ አማራጮችም አሉን

❇️ 100% ሲከፍሉ የካሬ ዋጋ 82,856 ብር

❇️ ቤትዎን ዛሬ ገዝተዉ ነገ ይክፈሉ

⏱📞 ☎️ ለበለጠ መረጃ በቀጥታ በ
0911085103 ወይንም በቴሌግራም በዋትሳፕ ይደውሉ  ኢንጅነር ናሆም
@EngineerNahomT

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

በአሜሪካ የኑክሌር ማስወንጨፊያ በግለሰብ ቤት ውስጥ ተገኘ፡፡

የአሜሪካዋ ዋሽንግተን ግዛት ፖሊስ ከአንድ ግለሰብ ቤት የአሮጌ እቃዎች ማከማቻ ጋራዥ ውስጥ የተገኘው የዛገ ሮኬት የኑክሌር ሚሳኤል መሆኑን ይፋ አድርጓል።

በኦሃዮ ግዛት ቤልቩ ከተማ የሚገኝ ወታደራዊ ሙዚየም አንድ እምብዛም ያልተለመደ ስጦታ እንደተበረከተለት በመግለጽ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረጉን ተከትሎ ነው ጉዳዩ ይፋ የሆነው።

ይህ እንደ ጦር ቅርስነት በስጦታ እንዲቀመጥ ሙዚየሙ እንዲወስደው የጠየቁት ግለሰብ ጥያቄ ግራ መጋባትን በመፍጠሩ፣ ፖሊስ ሪፖርቱ ከደረሰው በኋላ ቦምብ አምካኝ ቡድን ወደ ግለሰቡ ቤት መላኩን የቢቢሲ ዘገባ ያስረዳል

የተገኘው ቁስ “1.5 ኪሎ ቶን የኑክሌር አረር መሸከም የሚችል ከአየር ላይ የሚተኮስ ሮኬት” መሆኑን በዝርዝር አመልክቷል።

በአሁኑ ወቅት ግን በሮኬቱ ውስጥ ሊተኮስ የሚችል የኑክሌር አረር ስለሌለበት ጉዳት እንደማያደርስ ተረጋግጧል ተብሏል፡፡

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

የፌደራል መንግስት ከሰሜኑ ጦርነት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች  ጥፋተኛ ናቸው ባለቸው ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።

የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ በሰሜኑ ጦርነት ተጠያቂ መሆን ያለባቸውን አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን ገልጿል።

በፕሪቶሪያው ስምምነቱ መሠረት በህወሓት በኩል ሲዋጉ የነበሩ ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው መመለስ እንደሚገባቸው አስታውቋል፡፡

የፌደራል መንግስት ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኃላ ለትግራይ ክልል ለትምህርት ለጤና፣ ለመንገድ  ለዘላቂ ግቦች ማከናወኛን ጨምሮ ለልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚሆን በአጠቃለይ 37 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን በመግለጫው አስታውቋል።

    

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ዓድዋ የነጻነት ዉሃ ልክ!

"እምዬ ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይዉደም!" ያለዉ ማን ነበር?

የአዉሮፓ ወራሪ ሀይሎች እንደ ጎርጎሲያኑ የዘመን ቀመር ከ1884-1885 መካከል በዛሬይቱ ሀገረ ጀርመን በበርሊን ከተማ አፍሪካን የመቀራመት ዉይይት ሲያካሂዱ በነበሩበት ወቅት ወደ አፍሪካ የምንሄደዉ ለተቀደሰ ዓላማ (benevolent purpose) ነዉ የምል አንድ አስቂኝ አቋም ነበራቸዉ፡፡ በመሆኑም ወደ አፍሪካ መጥተዉ አፍሪካን ያለ አፍሪካዊያን ፍላጎት ቅኝ የሚገዙት የላቀ የበጎ አድራጎት (philanthropy) ተግባራት ለአፍሪካ ህዝብ ማበርከት ስላስፈለጋቸዉ መሆኑን በወቅቱ ባዘጋጇዋቸዉ ሰነዶች ሳይቀር አስፍረዋል (Matthew 2015: 34)

እስካሁንም ድረስ ወራሪነትን የሚያንቆለጳጵሱ ሀይሎች ከቅርብም ከሩቅም አልታጡም፡፡ አጀንዳቸዉ ግን ዉስጠ-ወይራ ነበር፡፡ ልክ በአፋቸዉ እንደተናገሩትና በስምምነቶቻቸዉ እንዳሰፈሩት ፍላጎታቸዉ አፍሪካን ከተቀሩት አህጉራት ጋር በንግድና በመሳሰሉት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች በማቆራኘት የአፍሪካን ህዝብ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአፍሪካን ማዕድናት፣ ዉሃዎች፣ የእርሻ መሬቶች፣ ነዳጅና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶችን መበዝበዝ ነበር፡፡ ፍላጎታቸዉ በዚህ ብቻ አይቆምም፤ የአፍሪካን ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ፣ የኑሮ ዘዬና ስነ-ልቦናን በማክሰም በራሳቸዉ መተካት ነበር፡፡ እነዚህን የጭቆና ተግባሮቻቸዉን በገዙዋቸዉ የአፍሪካ ሀገራት ላይ ተጨባጭ ማድረግ ችለዋል፡፡

ኢትዮጵያዊያን ግን ያኔም ቢሆን ነቄዎች ነበሩ፡፡ “ዓለም አቀፋዊነትን እዉን እናደርጋለን” በሚል ሽፋን ሉዓላዊ ሀገራትን የመዉረር የምዕራባዊያንን ሴራ በልኩ በመረዳት ነዉ በተባበረ ክንድ መክተዉ መመለስ የቻሉት፡፡ የእኛም ትዉልድ መንቃት አለበት፡፡ ኢትዮጵያን ለማፍረስ ከታሪካዊ ጠላቶቻችንና ከዉስጥ ጀሌዎቻቸዉ የሚቃጣብንን የስነ-ልቦና ጥቃት ቀልብሰን የኢትዮጵያን ብልጽግና፣ ሰላምና ልዕልና በሚያጸኑ አጀንዳዎች ዙሪያ እንደ ንብ ተሰባስባን ለጋራ ሀገር ግንባታ መረባረብ አለብን፡፡

እኛ እያለን አባቶቻችን ሳይማሩ የገነቡልንን ታላቅ ሀገር ኢትዮጵያችን ታሪካዊ ጠላቶቻችንና የታሪክ አተላዎች ማፍረስ አይችሉም፡፡ የፖለቲካ ልዩነት ያለ፣የነበረና መቼም ቢሆን የሚኖር ነው፡፡ በኢትዮጵያ ግን ልዩነት አይኖረንም፡፡ ኢትዮጵያ የጋራ ማንነታችን ናት! እምዬ ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይዉደም ያለዉ ማን ነበር?

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት - የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ

ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ትብብሯን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ገለጹ።

በሩሲያ ሞስኮ በተጀመረው የብሪክስ አባል ሀገራት ተወካዮች የዓመቱ የመጀመሪያ ከፍተኛ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው። በጉባኤው ላይ የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ኢትዮጵያን ወክለው በመሳተፍ ላይ ናቸው።

የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ በጉባኤው መክፈቻ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ተቀራርቦ በመስራት የኢኮኖሚ ትብብሯን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ተናግረዋል። ብሪክስ ኢትዮጵያ ለተያያዘችው የልማት ስራዎች አዳዲስ እድሎችን ይፈጥራል ያሉት የባንኩ ገዥው ምጣኔ ሃብትን በማዘመን፣ የፋይናንስ ጉድለትን በመሙላት እና የኢንቬስትመንት መዋዕለንዋይን በማሳደግ ተጨማሪ የልማት ግብዓቶችን እንደሚፈጥር ገልፀዋል።

የባለብዙ ወገን ተቋማት አካታች፣ ፍትሃዊ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ እንደሚገባም ማስታወቃቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ ብሪክስን ከተቀላቀለች ወዲህ እንዲህ ባለ ጉባኤ ላይ ስትሳተፍ የመጀመሪያዋ ሲሆን በሩሲያ ሊቀመንበርነት በመካሄድ ላይ እንደሚገኝ ታውቋል። ጉባኤው የባለብዙ ወገን ግንኙነትን በማጠናከር ፍትሃዊ እድገት እና ደህንነትን በአለም ማስፈን በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ እየመከረ መሆኑም ተገልጿል።

    

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ከኤሌክትሪክ ውጪ በነዳጅ የሚሰራ የቤት አውቶሞቢል ለማስገባት የሚሞክሩ አካላትን አላስተናድም- የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር

ከኤሌክትሪክ ውጪ በነዳጅ ለሚሰራ አዲስ የቤት አውቶሞቢል አገልግሎት እንደማይሰጥ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ (ዶክተር) በዛሬው እለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው የመስሪያ ቤታቸውን የ6 ወር አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል።

ዶ/ር አለሙ በማብራሪያቸው፤ “ማንኛውም የቤት አውቶሞቢል የኤሌክትሪክ ካልሆነ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ መንግስት ውሳኔ አስተላልፏል” ብለዋል።“ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ በስፋት እንደምታመርት የጠቆሙት ሚኒስትሩ፥ የኤሌክትሪክ ዋጋ ከነዳጅ አንጸር ሲታይ በጣም ርከሽ በመሆኑ የኤሌክትሪክ መኪናዎች ተመራጭ መሆናቸውን አብራርተዋል።

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ልማት አቀንቃኝ መሆኗን በመጥቀስም የአየር ንብረት ብክለትን ለመከላከል ረገድ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ተመራጭ መሆናቸውን ነው ያነሱት።
 
የኤሌክትሪክ አውቶሞቢሎች በዓለም ላይ በስፋት እየተመረቱ መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትሩ፥ “በኤሌክትሪክ የሚሰሩ የቤት አውቶሞቢሎች በከተማ አካባቢ ስለሚንቀሳቀሱ እና ለእነሱም የቻርጅ ማድረጊያ መሰረተ ልማቶችን በቀላሉ ማዳረስ ስለሚቻል ተመራጭ ናቸው” ብለዋል።
ኢትዮጵያም ይህን ከግምት ውስጥ በማስገባት ማንኛውም የግል መገልገያ የቤት መኪና በኤሌክትሪክ የሚሰራ እስካልሆነ ድረስ ወደ ሀገር ቤት መግባት እንደማይችል መወሰኗን አውስተዋል።

ይሁን እንጂ “ሰሞኑን አልሰማንም በሚል በነዳጅ የሚሰሩ አውቶሞቢሎች ገዝተው የሚመጡ አካላት አሉ” ያሉት ሚኒስትሩ፥ ተቋማቸው ከኤሌክትሪክ ውጪ በነዳጅ ለሚሰራ አዲስ የቤት አውቶሞቢል አገልግሎት እንደማይሰጥ ተናግረዋል።

     

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

በሐሰተኛ ሰነድ አጭበርብሮ ከባለሃብት 13 ሚሊዮን 888 ሺህ ብር ተቀብሎ የተሰወረው ቱጁባ ቶልቻ ሰንበታ የተባለው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ።

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ልዩ ቦታ ሴንትራል ማተሚያ ቤት አካባቢ በሐሰተኛ ሠነድ አጭበርብሮ ከባለሀብቱ 13 ሚሊዮን 888 ሺህ ብር ተቀብሎ የተሠወረውን ቱጁባ ቶልቻ ሰንበታን የተባለውን ተጠርጣሪ ለመያዝ ፖሊስ ባደረገው ብርቱ ክትትል በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ በዚህ ግለሰብ ተታለልኩ ወይም ተጭበረበኩ የሚል ማንኛውም ሰው በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ቢሮ ቀርቦ ሪፖርት እንዲያደርግ ተቋሙ ያስታውቃል።

ኅብረተሰቡ በተመሳሳይ የወንጀል ተግባር እንዳይታለል ራሱን እንዲጠብቅና በወንጀል መከላከል ውስጥ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ የበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል።

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

መኪና ለመግዛት ካሰቡ ብዙ አማራጭ እኛ ጋር ያገኛሉ እንዲሁም ለዘመናዊ መኪና ፈላጊዎች ስለሚገዙት መኪና እናማክራለን!!!

በመኪና ግዢ ሂደትዎ ውስጥ የመጀመሪያው እና በጣም አስፈላጊው እርምጃ ትክክለኛውን መኪና መምረጥ ነው። ይህም ማለት በበጀት፣ በቦታ፣ በባህሪያት እና የእርስዎን እና የቤተሰቦን መስፈርቶች ማግኘትን ያካትታል።

ከስር ባለው ሊንክ የቴሌግራም ቻናላችንን Join በማለት ስለመኪና ወቅታዊ ዋጋ እና መረጃ ያግኙ 👇👇👇👇👇👇
/channel/AbrahamDealer
/channel/AbrahamDealer
ስልክ📞📞👇

+251992229292 ይደውሉ

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

ስሐት ነጋ ዛሬም በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ አሁንም ለትግራይ ሕዝብ ጥፋት እየደገሰለት ነው ።በጣም በሚገርም ሁኔታ ዛሬም የጥፋት ትርክት ሳያፍር አየፈጠረለት ነው ። የሕዝቡ ሰቆቃ አላረካው ብሏል ። ለራሱ እጅ ሰጥቶ በምህረት ተለቆ ባህር ማዶ ሆኖ ዛሬም የትግራይ ሕዝብ እልቂቱ አይበቃውም እልቂት እንጨምርለት እያለ ነው ። እሱ አሁን ሩቅ ነው ያለው ትንሽ ድንጋይ መወርወር አይችልም። ሊሞት ብሎ እያለ ለሕዝቡ እልቂት ይደግሳል ።

ሕዝቡ ያለፈው ይበቃዋል አይልም ። ትንሽም አያዝንለትም ። የሕዋሐት መሪዎች ግምገማ ሁል ጊዜ ከገሃዱ ዓለም የወጣ ነወ ። ከነባራዊ ሁኔታ ውጪ ይገመግምና ራሱን አሳምኖ ወደ ጥፋት ከወረደ በኋላ ጥፋቱን ኤክቴርናላዝይድ አድርጎ ለሌላ ጥፋት ራሱን ያዘጋጃል ። የሕዋሐት አመራር ራሱን ማየትና ራሱን መገምገም የተሳነው ፍጡር ነው ። ውድቀቱን ወደ ሌላ አካል አላካኪ ነው ። ባለፈው ጦርነት የደረሰውን ጉዳት ሌሎች አካላት እንደፈፀሙት አድርጎ ራሱን ከጠበሉ ነፃ እያወጣ ነው ። ዛሬም ሕዝብ ላይ አየቀለደ ነው ። አስቀድሞ ማን ወደ ትግራይ ሽሽተህ የትግራይን ሕዝብ ለጦርነት አዘጋጅ አለው ? ማን ለጦርነት ተዘጋጅና ሰሜን ዕዝን ምታ አለው ? ማን ወደ አማራና ኤርትራ ሚሳዬል ተኩስ አለው ? ማን ወደ አማራና አፋር ጦርነት አስፋፋና ወደ አዲስ አበባ ግባልን አላው ። ወደ አማራና አፋር ወረራ ስታስፋፋ አይደለም አንዴ ብዙ ወጣት ያስጨረስከው ? በክልልህ በሰላም ተቀምጠህ ማን ወደ አንተ ቤት መጣ ? ከ50 ዓመት በፊት ጀምራችሁ የትግራይን ሕዝብን ለጦርነት ቀስቅሳችሁ ሕዝቡን ከሁሉ አጣልታችሁ ቂም ፈጠራችሁ ።

ሕዝቡን ከሌላ የተለየ አርበኛና ታጋይ እያላችሁ በማታለል እምቢ ያለውን ደግሞ እያስገድዳችሁ እያዋጋችሁ ስታስጨርሱ ኖራችኋል ። ሕዝቡን ወደ ኋላ ያስቀራችሁት እናንተ እነ አቦይ ስብሃት ዓይነት በላኢ ሰብ ናችሁ ? ለምን ሌላ ትሪክት ታወራለህ ? የኦሮሞ ሕዝብ ለ27 ዓመት ዝም ብሎ ታገሳችሁ ። ከዛሬ ነገ ይሻሻላሉ ብሎ ጠብቃችሁ ። አስቀድማችሁ ኦነግን ጨፍጭፋችሁ የተረፈውን አባራችሁ ድርጅቱን ከአገር አስወጣችሁ ። ኦህደድ ከናንተ እየታገለ የኦነግ ታርጋ ለጥፋችሁ መከራ አበላችሁት ። ራሱን በራሱ እንዳያስተዳድር ጨቆናችሁት።

የኦሮሞ ሕዝብ መብቱን በሰላማዊ በመጠየቁ አልሰማ ብላችሁ ጨፈጨፋችሁት ። አንድ ሚሊዮን ኦሮሞ ከሶማሌ ክልል ተጨፍጭፎ እንዲባረር አደረጋችሁት ሀብቱን ዘርፋችሁ የቀረችውን እንኳን አትዝረፉኝ በማለቱ በእብሪትና ጥጋብ ተነፋፍታችሁ ልክ እናስገባለን አላችሁና መብቱን በሰልፍ ሰለጠየቀ ብቻ በሺዎች የሚቆጠር ወጣት ፈጃችሁ ። ኦሮሞ ሲበዛበት በነቅስ ወጥቶ ሲፋለማችሁ ፈርጥጣችሁ መቀሌ ገባችሁ። የትግራይን ሕዝብ ጫካና ምሽግ አድርጋችሁ ትግራይ ሕዝብ ጉያ ወስጥ ተወሸቃችሁ ። ትንሽ ትንፋሽ ወስዳችሁ አመፃችሁን ቀጠላችሁ ። ደርግን ያሸነፍን እኛ ነን ማን ይችለናል ብላችሁ ጉራ ነፋችሁ።

ትግራዋይ አርበኛና ታጋይ ነው ብላችሁ ሕዝቡን አደናግራችሁና አስገድዳችሁ የማትችሉትን ጦርነት ከፍታችሁ ሕዝቡን ዋጋ አስከፈላችሁ። አሁን ደግሞ ሳትፀፀቱ ሕዝቡ የናንተ የኪስ ገንዘብ ይመስል ሊትመነዝሩት እየሞከራቸሁ ነው። ሕዝቡ ሳያገግም ሌላ የጥፋት ትሪክት ፈጥራችሁ ሊትነዱት እየሞከራቸችሁ ነው ። ሌላ ሚሊዮን ለማሰጨረስ አያኮበኮባችሁ ነው ። ይቅር ይበልህ አንተ ታስፈራለህ በላኤ ሰብ ትመስላለህ ።
አሁንም ጆኖሳይድ እያልክ ወዴት ታላክካለህ ። ጆኖሳይዴር ራስህ እያለህ ሲአይኤ ትላለህ ። ሲአይኤ ጦርነት እንድትጀምር አዞሃል እንዴ ? ሌሎች እየወነጀልክ ያለኸው ሁሉ የገጠምከውና ራሱን ለመከላከል የተዋጋ ነው ። ከደርግ ጦርነት ገጠምክና ደረግ ጨቋኝ ስለነበረ ሁሉም ተቀበለህ ደገፈህ ። በሕዝብ ድጋፍ በሻዕቢያ የግሉ ነፃነት በኦነግ በኦብነግ በሲአን በሲዳማ ሐርነት ተሳትፎ ደረግ ወደቀ ። ትንሽ እንኳ ዋጋ ሳትሰጣቸው ብቻዬን አሸነፍኩ ብለህ ድሉን ሁሉ ወሰድክ ።

በውሸት ይገባኛል ጥያቄ ከሻዕቢያ ጦርነት ገጠምክ 700,00 አሰገድለህ ሁሉንም በዜሮ ለሕግ አሰረክበህ ወጣህ። እንደገና አፌዴራል ጦርነት ገጠምክ ። መቼ ነው የምታርፉት ሌላ ሙያ የላችሁም እንዴ ? የትግራይ ሕዝብ ሪሶርስ አለው እኮ ። ሕዝቡ ያለውን ሪሶርስ አልምቶ ከችጋር አንዲወጣ ዕድል አትሰጥም እንዴ ? የትግራይ ሕዝብ ከሴፍቲ ኔት እንዲወጣ አታደርግም እንዴ ? በደርግ ዘመን ሕዝባዊ ጦርነት ብላህ የሕዝብ ጎርፍ አሰልፈህ ከጦርነት ሕግ ውጪ በሆነ አካሄድ 300, 000 ወጣት አስፈጅተህ ኪሣራውን ለመደበቅ 60,000 ተሰዋብን ብላህ ሕዝብ አታለልክ ። አሁን ደግሞ በዚህ በቴክኖሎጂ ዘመን ተመሳሳይ ኋላ ቀር የጦርነት አካሄድ ተከትለህ 800,000 አስፈጃህ ። ምነው የደሃ የደም ግብር አለባህ እንዴ ? ደም የምትቀልበው ሰይጣን አለብህ እንዴ ?

Читать полностью…

Natnael Mekonnen

44·4 በመቶ ብቻ ፈተናውን አልፈዋል።

ለ3 ሺህ 861 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች የተሰጠው የቴክኒክ እና ባህርይ ብቃት ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ መሆኑ ተገልጿል።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና በኮተቤ የትምህርት ዩንቨርስቲ የተዘጋጀው ይህን ፈተና
✔ ከአዲስ አበባ መሬት ይዞታ፣
✔ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ቢሮ፣
✔ ከመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ ፣
✔ከከንቲባ ፅ/ቤት የተውጣጡ  3 ሺህ 861 አመራር እና ሰራተኞች ተፈትነዋል።

በዚህም ፈተናውን ያለፉት 1 ሺህ 680 ወይንም 44.39 በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው ተብሏል።

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኞች ሲሰጥ የነበረው ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ፤ ድልድሉ የሚመራበት ደንብ በሚመለከተው አካል ተዘጋጅቶና ፀድቆ የተተገበረ ሲሆን ባለሙያ ከምዘናው 50% በየደረጃ ያሉ ዳይሬክተሮች እና ቡድን መሪዎች 60% የመወዳደሪያ  መስፈርት እንዲሆን ተደርጓል።

Читать полностью…
Подписаться на канал