islam_and_science | Unsorted

Telegram-канал islam_and_science - ISLAMIC SCHOOL

12245

✍ ጅልከሆንክ ጅል ተከታይ ጀንትል ከሆንክ አስከታይ ትሆናለህ..! ጅልም ጀንትልም ካልሆንክ ደግሞ አርፈህ በራስህ ዓለም ትኖራለህ..! አንባቢ እንሁን፡፡ለውጥ ከራስ ቢጀመር ...የቸገረን ጥሩ መካሪ ሳይሆን፤ የሰማነውን መተግበር ነው ያቃተን!ጅህልና በሽታ ነዉ፡፡ 🎖For any comment T.me/Aisuu_bot 💠Another channal @IslamisUniverstiy_public_group

Subscribe to a channel

ISLAMIC SCHOOL

🔹 ትዳር ሲመጣ ከእሱ የተሻለ ሀብታም ወይ ቆንጆ አገባለሁ ብለሽ አስበሽ ስታማርጭ እድሜሽ 27 ሲያልፍ ጠያቂ ሲጠፋ የኔ ሲህር አይንናስ ነዉ ከማለት ይሄን ጊዜ እረጋ ብሎ መወሰን
🔸 አንተም ከእሷ የተሻለ ቆንጆ የተሻለች አገባለሁ ብለህ እሷ ስታገባ ወንድ የሚቀናዉ የሚወዳት ለትዳር የናቃት ስታገባ ይቆጫል እናም ስታምርጥ እያሳለፍ ቡሀላ የትዳር ጡር ሲመጣብህ አይንስ ሲህር ነዉ ከማለት አሁኑኑ ሸርጥ ሳያደርጉ ማግባት
🔹 የራስ ባህሪን ችግር ሳያስተካክሉ ነገር ይገንብኛል እያሉ ከመሻከክ
🔸 መጀመሪያ ላይ የወሊድ መቆጣጠሪያ ክኒን ተቅሞ ወይም የሚቀበረዉን ካስቀበሩ ቡሀላ ልጅ ሲፈለግ ክኒን መዋጥ አቁመሽ የሚቀበረዉንም አስወጥተዉ ልጅ ቢጠበቅ እንቢ ሲል ዘመድ ጓደኛ ጎረቤት ሲህር አሰርተዉብኝ ይሆናል ከማለት
🔹 ትምህርት በፊት ጎበዝ ሁና ወይም ሁኖ በራሱ ችግር ወይም ፍቅር ይዞት(ይዟት) የሰነፈችዉን አስነክተዉኝ ወ.ዘ.ተ እያሉ አጉል ጥርጣሬ ከማብዛት በራስ ችግር አንዳንዴ ራሳችንን በዚህ ጉዳይ ባናሳምን ጥሩ ነዉ፡፡

☑️ ብዙ የመፅሀፍ ሰወች ድግምትን በሰፊው ተምረውታል አብዛሀኛው ያውቁታል ድግምት ለፈተና የመጣ ሰወችን ከአላማቸው የሚያስት ህመም የሚያወርስ ብሎም ሲከፋ እስከሞት የሚወስድ ከባድ ስቃይ ነው፡፡  የድግምት አድራጊወች የማድረጋቸው ምክንያት ደግሞ አላህ እንደሚለው{ {ከሰወች ከራሳቸው የመነጨ ምቀኝነት ነው ይለናል}}

ያ ማለት ሰወች
☞ለምን ተፈጠርክ ጀምሮ
☞ ለምን አማረብህ ለምን አገኝህ
☞ለምን አወክ
☞ለምን ከኔ በለጥክ
በማለት ራሳቸውን ዝቅ አድርገው በመመለከት ሌላኛው አካል እንዳይበልጠን በማለት በንፁህ ሰው ላይ የሚተበትቡት ከአላህ በስተቀር ማንም የማያውቀውና የማይፈታው ሰይጣናዊ ወይንም ጅናዊ ኮድ ነው

☑️ ድግምት በተለያዩ ነገር እንደደረጃው ሊደረግ ይችላል
>>  በምግብ
>>  በመጠጥ
>>በመንካት
>> ቋጠሮ በማስቀመጥ
>> በማየት
እና በተለያዩ ነገሮች ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡


ሰውየው ድግምቱን ሲያስደርገው ለደጋሚው እንደሚያቀርበው ክፍያና የድግምት ደረጃ አድራጊው ከአስደራጊ በመቀበል ለጅኑ በሚያቀርብለት የሽርክ መስዋት ግብር ልክ ነው ፡፡ በአመቱ ሲያሳድሱት ከመጀመሪያው የተሻለ  ሌላ ግብር ያስቀምጣሉ፡፡
ማወቅ ያለብን አንዴ በእኛ ላይ ካደረጉብን ማሳደሱ ቀላል ነዉ ...በመንካት / የምትሄድበት ላይ በማድረግ/ ስራ ቦታ ወይም ትቤት ላይ/ የምበላዉ ምግብ/ወይም በተቀመክበት ወይ በልብስህ/ message በመላክ በፁሁፍ መልክ/ ስልክ በመደወል/ ስጦታ የሰጡ በማስመሰል ወዘተ ሊያድሱ ይችላሉ ማሳደሱ ቀላል ነዉ....ከባዱ መጀመሪያ ሳሂሩ ጠንቋየ ጂኑን ወደ ሚደረገበት ሰዉ ሲላክ በሰዉነቱ ዉስጥ ለመግባት የሚያደርገዉ ጥረት ነዉ የሚከብደዉ...ሰዉየዉ በዚክር በቁርአን በዉዱዕ የሚንቀሳቀስ ከሆነ የተላከዉ ጂን በጣጣም ከባድ ይሆንበታል እናም አሁንም አደራ!!! ከአላህየ ጋር ያለን ግንኙነት እንዳይላላ፡፡

➡️ ሰወች ሰው እንዳይበልጠን በማለት
➡️ ሴት ልጅን ለመቆጣጠር ወይም
➡️ ለሪዝቅና ለተተለያዩ ነገሮች ይሄን የፈተና መንገድ ልጅን ግብር በማቅረብ በአላህ በመካድ ሰይጣናዊን ተግባር ረክሰው ጠንቋይ ቤት ሂደዉ በማስደረግ ንፁሀኖችን ይጎዱበታ ያሰቃዩበታል ቶሎ ካልታወቀ እስከ እብደት ሞት ድረስ ሊዳርግ ይችላል፡፡

  ግፋ ሲል የሰውየውን ነሲብ ትከሻ በኮኮብ ቆጠራ በተወለደበት ወር ጨረቃ በማገናኝት የንፁሁን ሰው እድል ወደ ድግምት አስደራጊው እንገለብጣለን የሚል ሀሳብ አላቸው

🟢  አንዳንዱ ደግሞ ከዚህም ሲከፋ ሰውየውን በመግደል የሱን እድሜ እኔ እኖራለሁ በማለት ትልቅ የሽርክ አዘቅት ወንጀል ውስጥ ይዘፈቃሉ


☞ ድግምት ማስደረግም ማድረግም ደጋሚን ሄዶ መጠየቅም ያከፍራል ምክንያቱ ነቢዩ ሰ ዐ ወ አዋቂ ነኝ ብሎ የሚልን ደጋሚ አካል ጋር እሱ ዘንድ የሄደ ሰው በእርግጥ ክዷል ከፍሯል ብለዋል።

የተለያዩ ደግሚወች እንደሚናገሩት ደጋሚወች ማንንም አካል በድግምት ማጥቃት ይችላሉ የሚያቅታቸው ለሀይማኖቱ ቅርብ የሆነን ሰው ብቻ ነው

ሀይማኖተኛ ሰው ላይ ለማድረግ ሲሞክሩ አላህ ድግምታቸውን በሰውየው ተቅዋ ልክ ያስቀይሳቸዋል  ያፈስድለታል ፡፡ አንዳንዱ ደግሞ ድግምቱ ይዞት በእሩቃ ይለቃል፡፡ ይሄንን ያልባነኑ ሰዎች ስሙ አዲስ በተሰየመ ህመም በህክምና ቆይተው ህይወታቸዉ ያልፋል፡፡ አንዳንዴ ደም ግፊት / የማህፀን ካንሰር /ኩሊሊት ጉበት /ደም ማዘል ፓላራይዝ ማድረግ ወዘተ በሰዉየዉ ላይ የተደረገበት ድግምት ሊሆን ይችላል...ለምሳሌ እኔ በቅርቡ የገጠመኝ የጓደኛየ እናት የማህፀን ካንሰር ተብለዉ በአስቸኳይ በ10ቀን ዉስጥ መሰራት አለባቸዉ ይሞታሉ ተብለዉ አረ ይሄ ነገር ብለን ወደ ሩቃ ወሰድናቸዉ ሲቀራ በሶስተኛዉ ቀን ሲህር ጂን እና የታመመችዉ ሴትዮ ከልጆቻቸዉ እየተደበቁ ገጠር ዘመድ ልጠይቅ እያሉ ለጂን በየአመቱ ያርዱ ነበር ዘንድሮ ስላላረዱ ማህፀናቸዉን እየወጉ ካንሰር እንዳስባሉ ጂነዉ ተናገረ ከዛ በ2ወር ሩቃ ክትትል የሚገበርላቸዉ ራሄሎ ጨገር አንበሴ ነጬ በላ ጥቁር በላ አረ በጣም ብዙ ናቸዉ
በቁርአን ሀይል ሁሉም ለቀቁ ከለቀቃቸዉ ቡሀላ ቸክ ሲደረጉ የማህፀን ካንሰር እንደማያሳይ አረጋግጠናል በአይኔ ያየሁት ነዉ፡፡

ደም ግፊት መድሀኒት የምትወስድ ሴት ታማ ሩቃ ገባች መድሀኒቱን አቆመች ከዛ በሩቃ ክትትል ጂኑ ሲለቅ ሀኪም ቤት ቼክ ስትደረግ ደም ግፊት አለመኖሩን አረጋግጣለች፡፡
እኛ ስንታመም ኢማናችን የቀጠነ ስለሆነ የምንሄደዉ ሀኪም ቤት ነዉ ግን በቁርአን በእጃችን መፍትሄ እንዳለ ዘንግተናል፡፡ ወላሂ ጂኖቹ ሲናገሩ ሀኪም ቤት እኛ ነን ያለነዉ የምናስታምማቸዉ ይላሉ...
ግን እንደዚህ ስል ሀኪም ቤት አትሂዱ ሳይሆን የምንሄድበትን ህክምና መለየት አለብን፡፡ ሀኪም ቤት ብዙ አመታት ተመላልሶ ግን በሩቃ ህመማቸዉን ሲፈወሱ እያየን ነዉ፡፡
ብዙ ማለት ይቻል ነበር ለማመን የሚከብዱ ነገሮች
ግን ለማመን የሚከብዱ ነገሮችን ብናገር ሰዉ ይዘናጋል
መልሶ ሸክ እንዳይፈጥር አለመናገሩ ኸይር ነዉ እንጂ
ብዙ ከባድ በሽታዎች ሀኪም ቤት በተወሰኑ ቀናት በየወሩ የሚያመላልሱ እስከ መተኛት የሚያደርሱ...አንዳንድ ከባድ ለሞት ያደርሳል የሚባሉ በሽታዎች ጂን ሲህር ጋር የተያያዙ ሊሆኑ ይችላሉና ቁርአንን በንጠቀምበት መፍትሄ እንደሆነ ባንዘነጋ ኸይር ነዉ፡፡

#ክፍል 2⃣
ይቀጥላል.....


አስተያየት መስጠት ለሚፈልጉ👇👇

T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

ለተለያዩ የዲን እዉቀቶች ይቀላቀሉ
Join👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
  t.me/IslamisUniverstiy_public_group

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ፀጉራቸዉን በምዕራባዉያን እስታይል ተቆረጠዉ ነብዩ ሰዐወ እንወዳለን እያሉ በነቢይ ስም ሴት ማጥመጃ...ሴት ቁርአን እንዳቀራ ኪታብ እንዳቀራ ነሺዳ አዳማጭ እንድትሆን ....
በተዘዋዋሪ ደግሞ የአህባሽ አቂዳን በነሺዳ አላህ ባለቦታ ይገኛል እያሉ  እያስተማሩ ነዉ‼️‼️‼️
እህት አለም ሆይ እና አንቺ የዚህ ዘመን ሙነሺዶች አድናቂ ሁነሽ ነዉ እንዴ ለካቶሊክ እምነቷ ብዙ ገድል የሰራችዉ ኤልሳቤጥ አይነት ለዲነል ኢስላም የምትሰሪዉ???

♦አሁን ዘመን ያሉ ሴቶች እንደ ኤልሳቤጥ የመሆኑ ሞራል እቅድ ስለሌላቸዉ አላማቸዉ ሁሉ አላህ እንዲያቸዉ ሳይሆን የሚሰሩት ጀዝባ ወንድ እንዲያቸዉ ሆነ፡፡ በተለያዩ ሙስሊም ተብየዎች tv program ዜና አቅራቢ ፕሮግራም መሪ ..በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ በYoutube በtiktok በቴሌግራም ወዘተ እናስተምራለን ብላችሁ ፋሽን ልብስ ለብሳችሁ ብቅ ብቅ ያላችሁ ሁሉ
አለፍ ሲልም ሀይማኖት አስተማሪ ነን ብለዉ ተነስተዉ አፏን ከምስራቅ ወደ ምዕራብ እያጣመመች ሀዲስ ቁርአን አስተማሪ ሁነዉ እያየን ነዉ....ግራ የገባኝ ወንድ እንዲመለከታት ነዉ ወይስ እሷ አፏን እያጣመመች ስታስተምር ትዉልድ እቀርፃለሁ ብለሽ አስበሽ ይሆን??🤔
#ሴቶች_ሆይ!!! እዩኝ እዩኝ ያለ መልሶ ደብቁኝ ደቡቁኝ ማለቱ አይቀርም...የአንቺን ሚዲያ ላይ መዉጣት የተመለከተ ጉድ ሰርቶሽ መልሰሽ ከሚዲያ ደቡቁኝ እንዳትይ ....ለዚህ መድሀኒቱ ..በስሜትሽና በስሜት ከሚፈርዱ አንቺን እንደሚመችሽ የፈቀዱልሽ ኡለማ ተብየዎች ፈትዋ እራስሽን አግለሽ ...አንቺ ለምሰሪዉ ስራ ምንችግር አለዉ ? ዘመኑ ነዉ ከማለት ቁርአንና ሀዲስ እኔ ለምሰራዉ ስራ ምን ይላል የሚለዉን አስተንትኝ፡፡

#አላህ ጠንካራ ወኔ ካለቸዉ ብዙ ገድል ከሰሩ እንደነ አኢሻ እንደ ኸዲጃ አይነት ሴቶች ስብዕና ይወፍቃችሁ...ኤልሳቤጥ ለካቶሊክ ሀይማኖቷ ለሰራችዉ ታሪክ መቼም አይረሳትም ነገር  ግን  ቅጣቱን የሚሰጠዉ አላህ ነዉ፡፡ የእሷን ፈጣሪ ይወሰነዋል...

እኔ ትኩረት እንድታደርጉ የምፈልገዉ የእኛ ሙስሊም ሴቶች በሚዲያ ወሬ ሳይሆን እንደ ኤልሳቤጥ ላመነችበት አላማ ሟች በተግባር ጠንካራ የሙስሊም መከታ የምትሆኑ ያርጋችሁ ለምን እናንተ ጠንካራ ብትሆኑ የእናትነት ደረጃ ስደርሱ የሚወለደዉ ልጅ እሰቡት እንዴት የሙስሊም ቀኝ እጅ እንደ ሰልሀዲን አልአዩብ ያለ ወጣት በዘመናችን ከእናንተ ማህፀን መፈጠር ይችላልና፡፡

☝️ ነገር ግን አሁን ላይ ልጅ ሲወልድ አዩብ ብሎ አዩብን በተርቢያ በዲነል ኢስላም አሳድጎ አንተ የምወልደዉን ልጅ ሰልሀዲን በለዉ ..የሚል እናትና አባት አለ ግን??? በጭራሽ የለም...እስኪ ያገባችሁ ወይ ትዳር ያሰባችሁ የምወልዱትን ልጅ አዩብ ብላችሁ በአለም ቁጥር አንድ ጀግና ሁሉም የሀይማኖት ተከታይ ስለጀግንነቱ ጥሩ ባህሪዉ ስለሚመሰክሩለት ስለሰልሀዲን አዩብ ታሪክ ሲያድግ አሳዉቁት የወለዳችሁት ልጅ አዩብ ሲወልድ ሰልሀዲን ብሎ አዩብ ለሰለሀዲን የዛን ጀግና ታሪክ ነግሮት እንደሱ ለዲነል ኢስላም እንዲታገል ማድረግ ይቻላል...ግን ለዚህ እቅድ ስራዉ የሚጀምረዉ አሁን አንብባችሁ ዛሬዉኑ ነዉ👌  ከአላህ ጋር ንፁህ ንያ እና ወኔ ያለዉ ትግል ካረግን ስለሀዲን አልአዩብ በዘመናችን መተካት እንችላለን፡፡

♦♦ አሁን ከኛ የሚጠበቀዉ በኤልሳቤጥ ከንፈር መንከስ ሳይሆን የምናደርገዉ ፊልሚያ ኢስላምን መሉ በሙሉ ከምድረገፅ ለማጥፋት ከምዕራባወያንም ከአገር ዉስጥም ቆርጠዉ ከተነሱ ሰዎች ማህበረሰቦች ጋር መሆኑን በደንብ ተረድተን ዲናችንን ለመጠበቅ ከእነሱ በላይ ቆራጥ ሁነን መነሳት አለብን ኢንሻ አላህ


#ሴቶች_ሆይ!!!
አንዳንድ ወንዶች ሴቶች ተናደዉ ሲከፋቸዉ መፍትሄዉ አዲስ ልብስና ክሪም ሲሰጣቸዉ ይረሳሉ ይባላል😉 አሁን ዲነል ኢስላም ተደፍሯል
...ዲነል ኢስላም የተደፈረዉ በጦርነት ብቻ አርገዉ የሚይዙ አሉ ፡፡ ወላሂ በጦርነት ኢስላምን ማጥፋት እንደማይመች አዉቀዉ
☞በሊፒስቲክ ጦርነት
☞በኮስሞቲክስ ጥርነት
☞በሸሪአ ክሪም ሳይሆን በፋሽን ክሪም ጦርነት
☞በትክክለኛዉ ሂጃብና ጅልባብ ሳይሆን በእነሱ ተመሳሳይ በሆነ ጦርነት...ሴቶችና ምዕራባዉያን መፋለም ከጀመሩ ቆዩ...አሸናፊዉ ግን እስከ አሁን ምዕራባዉያን ኢስላም ጠሎች ናቸዉ....ታዳ አሁን ካላችሁ ሙስሊም ሴቶችና ላመነችበት ለካቶሊክ እመነቷ የሰራችዉ ኤልሳቤጥ ማን በለጠ???
ወይስ ኢስላምን በስጦታ ክሪምና አዲስ ልብስ ቀይራችሁት ይሆን እንዴ🙄


✿ እዉነት ተናግሬ ከዛም አልፎ ከትቤ ከሆነ ከአሏህ ነዉ...ስህተት ተናግሬ ከሆነ ከሸይጧን ነዉ አላህ ራህመቱን ያዉርድልኝ እናንተም አንብባችሁ አዉፍ በሉኝ ...እናንተንም ባነበባችሁት የኤልሳቤጥ ታሪክ ከእናንተ ጋር አመዛዝናችሁ...እኔስ ምን ይጎለኛል እኔም መሆን እችላለሁ ብላችሁ ወኔ ሰናቂ ያርጋችሁ

አብሽሩ አልችልም ማለት የሸይጧን የስንፍና መረማመጃ ድልድይ ነዉ...

እንችላለን !!! እንጀምራለን!!! አላህ ደግሞ ያግዘናል!!!

⚡️መስከረም 15/2014 ተዘጋጅቶ በቻናል ተፓስቶ አሁን በድጋሜ የቀረበ


Join👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
  t.me/IslamisUniverstiy_public_group

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አሰላሙ አለይኩም እንዴት ናችሁ፡፡

☞በጂን
☞ በሲህር(ድግምት)
☞ አይነ ጥላ(ቡዳ)
ላይ ያተኮሩ ፁሁፎች ከቁርአንና ከሀዲስ በማስረጃ
ምልክቶች እና ሁሉም በቤቱ ያሉ መፍትሄዎች መከለከያዉ ያተኮረ ፁሁፍ ኢንሻ አላህ ቅዳሜ ሀምሌ ➊ ባልተንዛዛ ክፍል እጥር ምጥን ያለ የሚጠቅም ፁሁፍ ይቀርባል፡፡

✈ የተዘጋጀዉ ፁሁፍ 70% መፅሀፍ ሲሆን
የመፅሀፉም ርዕስ
#ድግምት_ሲህር_ምንነቱና_ፈዉሱ  ከሚለወዉ መፅሀፍ ወሂድ አብዱሰላም ፅፎት ሰይድ አሸንፍ ወደ አማረኛ ተርጉሞት ገበያ ላይ ካለ መፅሀፍ የተዘጋጀ ነዉ፡፡
እናንተም ገዝታችሁ መፅሀፉን ሙሉዉን ብታነቡት ተጠቃሚ ትሆናላችሁ፡፡

✈ 30% ደግሞ  የዲን እዉቀት ያላቸዉን በመጠየቅና ...ሩቃ ለአላህ ብሎ የሚሰሩትን ከሚነግሩኝ ገጠመኝ አንፃር አተኩሮ የተፃፈ ነዉ፡፡

📌 በዚህ ፁሁፍ 70% ከመፅሀፍ የተዘጋጀ ነዉ ከመፅሀፍ ማዘጋጀት በጣም ከባድ ነዉ ጊዜ ይፈጃል ..አይንንም ይፈታተናል በዛዉ አሁን ትምህርት የተጠናቀቀበት ጊዜ ስለሆነ በማህበራዊ ሚዲያ ርቀን ማንበብ ላይ ብናተኩር የማንበብ ባህላችን ይጨምራል እናም ይሄን ስለሲህር ድግምት ከጨረስኩ ጊዜ እንደምንም ከተመቻቸልኝ ሌላ ርዕስ ተይዞ ከመፅሀፍ እና ከሚያቁ በመጠየቅ አዘጋጃለሁ፡፡
እናም በማቀርባቸዉ ፁሁፎች መፅሀፍ ማንበብ ማቆማችን ምን ያህል እዉቀት እያነሰን እንደሆነ
ሁላችንም ራሳችንን ፈትሸን ....
ከተስማማን በጀመአ መፅሀፍ ማንበብ program
እንጀምር ይሆናል፡፡


📌 ይህን ስለሲህር ጂን ቡዳ የሚያተኩር ፁሁፍ በቻላችሁት አቅም ለዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ ሼር በማድረግ ራሳችንን ፈትሸን ሌሎች እንዲፈትሹ እናድርግ፡፡

ፁሁፍ ማቅረብ ታሪክ ማቅረብ ስላቆምኩ ከግማሽ በላይ የሚሆነዉ  የቻናል ቤተሰብ ከቻናል አምልጧል...ለወደፊት ያለዉ በቂ ነዉ ፡፡ ግን ይጠቀማሉ ብላችሁ ካሰባችሁ አዲስ እንዲገቡ  የምፈልጉ ካለ ሼር በማድረግ ለሚመቻችሁ ቤተሰብ ይጋብዙ

መልካም ንባብ ...አንብበን የምናስተነትን ራሳችንን የምንፈትሽ ፈጣሪ ያድርገን

✍ አሚር ሰይድ


Join👇👇
t.me/IslamisUniverstiy_public_group
  t.me/IslamisUniverstiy_public_group

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

✋ አሰላሙ አለይኩም እንዴት ናችሁ፡፡
             ✍ አሚር ሰይድ

ራሴን ከሚዲያ አግልሌ ነበር በብዙ ምክንያት ለራሴም ጥቅም ስል ...ለምን ከሚዲያ መራቅ ጊዜ ያስገኛል ሀሳቦችም አይበታተንም፡፡
የሰዉ ልጅም ነኝ የሆነ የምታልፉት ላይፍ አለ እኔ ብዙ ሰዉን ለመረዳት በጣም ቅርብ ነኝ የብዙ ሰዉ ህይወትን ሲያማክሩኝ በቅርብ በመሆን የብዙ ሰዉ ህይወት በአላህ እገዛ  አስተካክያለሁ፡፡ ግን እኔ በዙሪያ በቅርብ በጣም ብዙ ሰዉ እግባባለሁ አቃለሁ ግን አንድም ሀሳቤን የሚረዳኝ የዉስጤን የሚያነበኝ አንድ እንኳን የለም...ያለዉ መፍትሄ ከሰዉ ጋር ሲኖሩ እየሳቁ ለጀሊሉ መንገር ካልሆነ በቀር...እናም ለሰዉ የማልነግረዉ ችግር አለ ዱአ አርጉልኝ

   ግን አሁን በዚህ ሰሞን hiv pos ትዳር ለማገናኘት በሚለዉ ኬዝ በጣም ብዙ ሰዉ ተግባብቻለሁ ..ዶክተሮች ነርሶች ጋር የተለያዩ ማህበረሰቦች ጋር ከሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ጋር በሀሳብ ተግባብቻለሁ መሬት ላይ ያለ እዉነታ ተረድቻለሁ እናም ከሚዲያ መራቅ ለኔ በጣም ጥሩ አማራጭ ነበር..ግን እንደ ማህበረሰብ አንፃር ሚዲያ ላይ መኖሬ ትንሽም ቢሆን ጥቅም እንዳለዉ እየተሰማኝ ነዉ፡፡ ያዉ እንደበፊቱ መሆን አልችልም እኔ ለራሱ በፊት የነበረኝ አቋም በፊት የፃፍኳቸዉን በሆነ አጋጣሚ ሳነባቸዉ ግራ እየገባኝ ነዉ ግን እኔ ነኝ የፃፍኳቸዉ ብየ ለራሴ ግራ ይገባኛል፡፡ የዛሬ 3 ወይ 4 አመት በፊት አረ እባካችሁ አብረን እንጓዝ ስል በትችትም በማይሆን ሀሳብ በኺላፍ ወደ ሆላ ከማስቀረት አብረን ብንሰራ በምክክር ቢሆን ዛሬ ላይ በሙነሺድ.. በአክቲቪስት..በጀመአ አሚር..በሰፈር አለቃ..በቁንጥር ኪታብ ቀሪ ባልተመራን፡፡

ሆነም ቀረ ለወደፊት በቻልኩት አቅም በእዉነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ተከታታይ ፁሁፍ ሳይሆን ከተለያዩ ኢስላማዊም መፅሀፎች ከኢስላማዊ ዉጭ ያሉና ኪታብ የቀሩ ሰዎችን በመጠየቅ ከቁርአን ከሀዲስ የተዉጣጡ ፁሁፎች በአላህ ፍቃድ አቀርባለሁ፡፡

✿ ፈጣሪ ካገዘኝ ቀን በቀን ቢሆን ደስታየ ነዉ ግን በጣም ቢዚ ስለምሆን ቢቻል በሳምንት አንዴ ወይ ሁለቴ ወይም በ10 ቀንም ይሆናል እንጃ ግን በተመቸኝ ቀን እየፃፍኩ አቀርባለሁ፡፡ ቋሚ ቀን የለም ግን ከአሁን ካለዉ ትዉልድ የኛ ይሻላል ይሄን ማህበረሰብ ግድ ማንቃት አለብን...
☞ትዳር ላይ
☞ ኒቃብ ጅልባብ
☞ የልጆች አስተዳደግ
☞ ዚና ላይ
☞ Hiv ኤድስ ላይ
☞ ሲህር/ ድግምት/ አይንናስ አይነጥላ/ ቡዳ ሰዉ በጣም ዘንግቷል እዚህ ላይ
☞ ሶብር ጥንካሬ ላይ
☞ፍቅር ላይ ያተኮሩ ነገሮችን
ያተኮሩ ፁሁፎች ይቀርባሉ፡፡
በተለይ ፍቅር ትዳር ላይና አይነጥላ አይንናስ ሲህር ቡዳ ላይ ሰዉ መጠንቀቅ እንዳለበት ትዳርን እርዚቅን አሁን ዘመን ላይ እያሸሹ ያሉ ነገሮች ናቸዉ፡፡
በጣም የገረመኝ ነገር ፍቅር ይዞን አልቅሰናል ደክመናል የወደድሽዉ የወደድካት ስታለቅሽ ስታለቅስ የነበረዉ ተፈቃሪዉ ሰዉ ሲህር ካለበት ወይ ቡዳ እሱን ከተቆጣጠረዉ ስደዉል ስታለቅስ እሱ ሊያወራ ይችላል ጎበዝ☺️
አንዷ የማቃት ልጅ ይዟት ወንድምየዉ ሲነግረኝ  ስልክ የሚደዉለዉ ጅኑ ነበር😂😂 ከዘጋዉ ቡሀላ ለምወጂዉ ደዉየ አዉርቸዋለሁ ብሎ እየሳቀ እሱን በፍቅር ሲያጃጅለዉ የነበረዉ ጅኑ ነበር

በዚህ ቀን ደዉየ አልፈልግህም ብየዉ ይወደኝ ነበር አስለቅሸዋለሁ....በዚህ ቀን እንደዚህ ብየ አስደስቸዋለሁ ብለዉ ሲናገሩ ስሰማ ከበደኝ ጎበዝ ወደድን እያልን የምናወራዉ ሰዉ የጂን ነገር  ሰፊ ከባድ ነዉ ሩቃ ላይ የማይሰማ የለም እናም አንዳንድ የማይሳኩ ትዳሮች የሚለቀሱ የሚያስለቅሱ ፍቅሮች የጤና እየመሰለኝ አይደለም ጎበዝ🙄

እናም ሲህር ሙስሊሙ ዘንግቶት አላህ ተጠበቁ ባለን ሳንጠበቅ ሙስሊሙን እየጎዳ ህይወት እያበላሸ ነዉ ...ጥንቃቄ እናድርግ በጠዋት በማታ
ዚክር በቁርአን በምንከላከል ጥሩ ነዉ፡፡


♦ በህይወቴ አንድ ዉለታ ዋሉልኝ እኔን አለቅጥ ከፍ አታድርጉኝ ተራ ሰዉ ነኝ እኔን ብታቁኝ በምን እዉቀቱ ነዉ?  አሚር መሆኑን አላምንም ልትሉ ትችላላችሁ ግን እኔን ማወቅ አይቻልም እናም እኔን አለቅጥ ስታደንቁ በኔ ችግር ሊመጣ ይችላል፡፡ ቡዳ የሚባል ነገር አለ..በርካታ ቡዳዎች ሰዉየዉን ሳያዩት በምናብ በመሳል ሰዉየዉ ላይ ጉዳት ያደርሳል፡፡ ቡዳዉ ማየት የተሳነዉ ቢሆንም እንኳን ስለ ሆነ ነገር በሚነገረዉ ወይም በሚሰማዉ ብቻ ተመስርቶ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል፡፡በርካታ ቡዳዎች ሰዉየዉን ሳያዩት ስለ እርሱ በተነገራቸዉ ላይ ብቻ ተመስርተዉ ጉዳት አድርሰዋል፡፡ቡዳ ከቡዳዉ ሰዉ በአይን በኩል ወጥታ እንደ ቀስት ትወረወራለች ዒላማዉን ልትስት ልታገኝ ትችላለች ሶላት የሚሰግድ ቁርአን የሚቀራ የጠዋት ማታ ዚክር የሚል ከሆነ አይጎዳዉም
...ቡዳዉ አንድ ነገር ያስደንቀዋል እርኩስ ነፍሱ ወደ አስደነቃት ነገር በአይን መልኩ መርዟን ትልካለች፡፡ እናም የጠዋት ማታ ዚክር ቁርአን መቅራት  አንዘንጋ
✔ቡዳ ከመልካም እና ደጋግ ሰዎች ጭምር ይከሰታል ምክንያቱም ያስደነቃቸዉ ነገር እንዲጠፋ ባይፈልጉም በመደነቃቸዉ ብቻ ጉዳት ሊደርስ ይችላል ...አንድ ሰዉ የሚያስደንቀዉ ነገር
ሲያይ አላህ በረካ እንዲያደርግለት ዱአ ማድረግ አለበት ፡፡ ያስደነቀዉ ነገር የራሱ ይሁን የሌላ ለዉጥ አያመጣም፡፡ ዱአ ሲያደርግ አስደናቂዉን ነገር በቡዳ እንዳይጎዳ ያደርገዋል፡፡
እናም በአጭሩ እኔ በፊት ሚዲያ ላይ ተፅእኖ እፈጥር ነበር በTG ላይ ቢያንስ ከግማሽ በላዩ እኔን የምታደንቁ የምደግፉኝ ናችሁ  ስጠፋ ምነዉ ጠፋህ ብላችሁ የምጠይቁ ለኔ ጥሩ የምታስቡ እህት ወንድሞቼ  ብዙ ናችሁ አልሀምዱሊላህ ....ለኔ በማሰብ አንዳንድ ሰዎች እኔን ከማድነቅ በላይ ጎበዝ ነዉ ምናምን ብላችሁ ተመካክራችሁ አዉርታችሁ ከሆነ አሚር ሰይድ ዛሬ በቻናል እንዲህ አለ ብላችሁ ከሆነ... ማሻ አላህ አላህ ጤና ያርገዉ  ብላችሁ ዱአ አርጉልኝ እንጂ ማድነቁ ጥሩ አይደለም ቡዳ እኔ ጋር ሊመጣ እንደሚችል አትዘንጉ፡፡
ያዉ ሁሉም አይወራም የዘንድሮዉ አመት በሲህር በቡዳ በአይነጥላ የተጎዳሁበት አመታት ነበሩና፡፡
በግድ በሩቃ ሀይል ነዉ ወደ ራሴ የተመለስኩት...እናም ህመሙ በጣም ከብዶኝ ነበር ተሰቃይቻለሁ በህይወት ዉስጥ ከባድ ዋጋ ከፍያለሁ
ከባድ ጊዜያት አሳልፊያለሁ ብቻ አልሀምዱሊላህ አላህ ይወደኛል ከአላህ ቀጥሎ በራሴም ጥረት ሩቃ በሚያደርግልኝ ልጅ ጥረት ወደ ራሴ ተመልሻለሁ የቀረኝም ካለ ራሴን ማኔጅ እያረኩ እመለሳለሁ....እናም እስከ ዛሬ በፃፍኳቸዉ አለቅጥ አድናቆት ምናምን ለኔ በጣም ጥሩ አመለካከት ያላችሁ ከዛሬ ጀምሮ ማሻ አላህ ብላችሁ አለፉ አደራ አደራ አደራ!!!
ቡዳ የሚባል ባታቁኝም በምፅፈዉ ፁሁፍ ብቻ ተደንቃችሁ እኔን ይጎዳኛልና፡፡

  በተጨማሪ የምቀርቡት የምትግባቡት በዙሪያችን ያለን  የሰዉ ልጅ ማን እንደሚታመን ግራ እየገባኝ ነዉ ...እኔ ብዙ ብነግራችሁ የሰዉ ልጅን ትርቃላችሁ ግን የሚመስለኝ የሰዉ ልጅ ጋር ያለን ግንኙነት በዉዱዕ ቢሆን ጥሩ ነዉ....
✔ በተለይ ሴቶች በዲናችሁ ጠንካራ የሆናችሁ የሴት ጓደኛ የምትይዙትን ምረጡ  አሁን ጊዜዉ አያስተማምንም፡፡ አላህን የማትፈራ ጓደኛ አትያዙ የአላህን ሀቅ የማትወጣ የጓደኛ ሀቅ ትወጣለች ማለት ከባድ ነዉ....ጃሂል ለዲነል ኢስላም እዉቀት የሌለዉ ወንድም ጓደኛ ካለህ ሴትም ጓደኛ ካለሽ ዲነል ኢስላምን አሳዉቁ ካልሆነ የአላህን ሀቅ የማይወጣ የማያቅ አንተን አንቺን ሀቅ ሊወጣ ልትወጣ አትችልምና...የምትወዳጁትን ምረጡ ለሚያልፍ ዛሬና ነገ ከነገ ወዳንና የተወሰኑ ወራት ረጅም አመታት👇👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

የጁሙአ ስጦታ❤️🌟🌻🌻⭐️⭐️

#ቢስሚከ_ነህያ አልገፉር
🌙🌙🌙🌙🌙🌙⚡️⚡️⚡️🌟🌟🌟☀️☀️☀️

በ #ገፋር #ገፊር #ጋፊር ያለው ልዪነት ምንድነው
ምን ያክልስ ከአሏህ ስሞች ጋር እየኖርን ነው??!!!
/channel/+-zHkXQeSZdc4MjY0

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አሁን እኔ በምኖርበት ከተማ ደሴ ከባድ ሁኗል፡፡ ወሎየ የቆንጆ ሀገር እየተባለ Hiv ተስፋፍቷል፡፡
በዚህ ሰሞን አንዲት ልጅ ብቻ ተረድታኝ ደሴ ላይ ትልቅ ስራ እየሰራን ነዉ ፡፡የሚገርማችሁ ከ9 እስከ 12 ክፍል ተማሪዎች hiv ያለባቸዉ በጣም ብዙ ናቸዉ ግን ራሳቸዉን የለብንም ብለዉ አሳምነዋል  እነሱን በምክር
መድሀኒት እንዲጀምሩ እያረገች ነዉ ያለችዉ አላህ እድሜዋን ይጨምርላት፡፡ የአዲስ አበባን አላቅም ሰፊ ስለሆነ ወሎ ጠቅላላ ከተሞች በተለይ ደሴ በጣም ልቅ ተሁኗል፡፡ የአሊሞች ሀገር ወሎ በፊት ድሮ ቀረ አሁን ወሎ የቆንጆ ሀገር እየተባለ ብዙ ሴቶች hiv እየተገኘባቸዉ ነዉ፡፡ በነገረችን ላይ አላህ ተዉበቱን ይስጣችሁ ሸይጧን አሳስቷችሁ ዚና ላይ የወደቃችሁ ወንድም ሴቶች ራሷችሁን ተመርምራችሁ ብታቁ ጥሩ ነዉ...ለወደፊት ሚዲያ ላይ መፃፍ ከቻልኩ የማሳዉቃችሁ ይሆናል ጊዜዉ ከብዷል...እኔ ለራሱ ደንግጬ ሂጄ ተመረመርኩ ..እናም hiv በመመርመር ራሳችንን ብናቅ ጥሩ ነው፡፡

💫💫 እኔም ለወደፊት መስጊድ ኢማሞች ጋር መጅሊስ ድረስ ደርሶ ቋሚ የሆነ Hiv pos የሆኑትን የማገናኘት ስራ ወንዱ ራሱን እንዲያጋልጥ የማድረግ ጥረት እያረኩ ነዉ ኢንሻ አላህ ጫፍ ላይ ደርሻለሁ አላህ ያሳካዉ

ልላችሁ የፈለኩት አሁን በhiv pos ሰሞኑን ለማገናኘት ጥረት ስናደርግ ያወኩትን ትዳር ማማረጥ ያበዛችሁ ሀሳባችሁ ለብራይድ ለሰርግ ብቻ የሆናችሁ ሴቶች በተለይ ከ22 አመት የሆናችሁ ሴቶች በምሳሌ በእዉነታ ላስረዳችሁ ብየ ነዉ ሰከን በሉ ..

እኔ የማቃቸዉ ብዙ ወንዶች አሉ ትዳር ይፈልጋሉ ግን የወር ገቢያቸዉ ከ4,000 እስከ 6,000 የሆነ ግን እንዴት ብለን እናግባ ?? የቤት ኪራይ አስቤዛ ወጥቶ  እንዴት ይበቃል ነዉ የሚሉት ወላሂ ከባድ ጊዜ ነዉ፡፡


⚡️⚡️⚡️የሚገርመኝ ሴቱ ሷሊሁን ኢማን ያለዉን ትዳር ስጠን ብሎ ዱአ ያረጋል አንዳንዴም ሰምታችሁ ከሆነ በመስጊድ መዋጮ ጥሩ ትዳር እንዲሰጠኝ ወርቄን ብሬን ሰጠሁ ይላሉ ..ግን በስንት ዱአ ባሉን ሲያገኙ የሰጡትን ወርቅና ብር በ10 አባዝተዉ ባላቸዉ እንዲሰጣቸዉ ይመኛሉ🙄

የህንድ የቱርክ አማረኛ ፊልም ላይ ያለዉን ትዳር እርሱትና በኪራይ ቤት በአንድ ክላስ በ5000 ብር የወር ገቢ ያለዉ ጋር ለመኖር ራሳችሁን ብታዘጋጁ ይሻላል፡፡ካልሆነ ይሄ የኖሮ ዉድነት ወንዱ ትዳርን እየሸሸ ነዉ ያለዉ...
ለሚመጣዉ አመት የመንግስት ስራ ቅጥር የለም ተብሏል፡፡ በጣም ከባድ ነዉ ዩኒቨርስቲ ላይ ስራ ስንይዝ እንጋባለን የተባለ ቃል ኪዳን ፈረሰ ማለት ነዉ ጎበዝ....በተጨማሪ ወንድ 2016 የመንግስት ስራ ባገኝ አገባለሁ ያለ አያገባም ማለት ነዉ፡፡እናም ሴቶች በtiktok በyoutube በህንድ ፊልም በአማረኛ ፊልም ያያችሁትን ትዳር አትመኙ ሰከን ማለት ያስፈልጋል፡፡

♣ሴቶች እባካችሁ ባህሪያችሁ አቋማችሁ አንድ ይሁን እቤት ጨዋ አደበኛ ..ትቤት እዉጭ ደግሞ ሌላ ..ለትዳር የሚፈልጋችሁ ሌላ አይነት ባህሪ አታሳዩ ..እንደ እስስት የራስህን ባህሪ ሌላዉ ጋር መመሳሰል ለህሊና ከባድ ነዉ በቃ አንድ ባህሪ የማይቀየር ያዙ ይጠቅማችሆል ወንዱንም አታወዛግቡ


⚠️⚠️ እዚህ ቻናል ያላችሁ  ከ6እስከ10 ክፍል ያሉ ሴቶች ልጆች እህት ያላችሁ በጣም ተከታተሉ ስለዚና ቦይ ፍሬንድ ሀራም መሆኑን አስተምሩ፡፡ምን ገጠመኝ መሰላችሁ የአክስቴ ልጅ 7ክፍል ተማሪ ነች ከክላሳ ልጆች ጋር ትግባባለች ጠይቂያት ስትነግረኝ እነሱ ክፍል 42 ሴቶችአሉ ከእነዚህ ዉስጥ 37 የሚወዱት ደብቀዉ የሚያወሩት boyfrind አላቸዉ፡፡
የሚገርመዉ የወንድ ቁጥር አናሳ ሁኖ እንዴት ብየ ሳስበዉ ሴቶች እወቂ አንቺን እወድሻለሁ እያለሽ የሚያወራሽ 5 ወይ 4 ሴት እወድሻለሁ ሊል ይችላል ተብሎ ይገመታል፡፡ እናም ከ7-10 ያሉ ልጆች ጋር ይሰራ
ለምን የጉርምስና ምልክት የሚጀመርበት ስለሆነ፡፡
✔✔ማወቅ ያለብን ሴት ልጅ በ9 አመቷ የወር አበባ ታያለች ወንድ ደግሞ በ15 አመቱ ነዉ የዘፈር ፈሳሽ ማየት የሚጀመርዉ.. ተረዱኝ ይሄ ማለት በአመለካከት በአስተሳረብ በስሜት ደረጃ የ6 አመት ሴት ልጅ ከ12 አመት ወንድ ልጅ ጋር እኩል ነች ማለት ነዉ፡፡ የ18 አመት ሴት ልጅ ከ24 አመት ወንድ ልጅ ጋር እኩል አስተሳሰብ አላት ማለት ነዉ...እናም ሴትን ልጅ 9 አመቷ ነዉ ወይም ገና 14 ወይ 15 አመቷ ነዉ ህፃን ነች ማለት ዋጋ ያስከፍላል፡፡ አኢሻ ረዐ ነብዩ ሰዐወ በስንት አመቷ እንዳገባች የምናቀዉ ነዉ እናም ሴቶች በእናታችን አኢሻ ረዐ እድሜ ከደረሰች ልጅ ነች ማለት ራስን ማሞኘት ነዉ ለአቅመ ሂዋን ደርሳለች በኢትዮ ህግ 18 አመቷ በ2ተባዝቶ መሆኑን አንዘንጋ😊


አንድ ቤተሰብ አለ 10 ክፍል እግል ትቤት የሚማር እኔ የማቃት ጅልባቢስት ነች የምላቸዉ ስናያቸዉ ልብሱን ለብሰዉታል አንገታቸዉን ደፍተዋል ግን በቃ ስልካቸዉን ከፍታችሁ ብታዩት ሞዴላቸዉ ቲክቶከሮች ናቸዉ ..እነሱ እንደ ቲኩተከሮች ሰርተዉ አስቀምጠዉታል በቲክቶክ አይለቁት አላህን ሳይፈሩ ቤተሰብ ፈርተዉ ትተዉታል ግን ቤተሰብ ባይኖር እንደ ለቀቁት ነዉ የሚቆጠረዉ እናም እባካችሁ ሴትን ልጅ ስታሳድጉ  እንደ እህት ሁናችሁ ቢሆን አሪፍ ነዉ፡፡

⚡️⚡️⚡️⚡️ ደግሞ አሁን ለሴቶች ትልቅ አደጋ የዚና መስፋፊያ
የሆኑት ጀመአ ,በጎ አድራጎት ማህበር, የቲም እንከባከብ, አሮጋዉያን እንደጉም,የተቸገረ እንርዳ የሚል ብዙ ኢስላማዊ ጀመአዎች በሁሉም ከተማ አሉ
..እኔ ስማቸዉን መጥራት አልፈልግም የአደባባይ ሀቅ ነዉ በየመስጊዱ በሁሉም ቦታ ከተሞች አሉ ሴቱ ወንዱ አንፀባራቂ ለብሰዉ ሴቱ የዉበት ዉድድር የወጣ ይመስል ተበጃጅቶ ..ጀመአችንን ለማጠናከር እየተባለ
☞ በየመንገዱ ሲዋክ መሸጥ
☞ ቡና እያፈሉ መሸጥ
☞ሴቶች የወንድ ጫማ እስከመጥረግ
☞ ወንድ ሂዶ ሴቷን..ሴቷ ደግሞ ወንዱን የሆነ ነገር ይዞ ግዛኝ ማለት
☞ ወንድ ባለበት ሱቅ 4ሴት ወይ ከዛ በላይ ሴት ያለበት ሱቅ ሰበብ ብሎ ወንድ እየሄዱ በይሉኝታ ብር መቀበል
☞ በየአዳራሹ ተቀላቅሎ መሰብሰብ
☞ የአረጋዉንያ ቤት ማፅዳት እየተባለ 6ሴት 3ወንድ እየሆኑ አብሮ መስራት መሳቅ ምን ይሉታል??
እኔ የሚገርመኝ የሴቶቹ አይደለም ወላሂ እናት አባት እህት ወንድም መንገድ ለመንገድ ስትገራፈጥ ስታሽካካ እያየ መፍቀዱ ነዉ..,
ቆይ እስኪ መንገድ ለመንገድ ለጀመአ ማጠናከሪያ እየተባለ ሲዋክ ወዘተ ከመሸጥ መጀመሪያ የእናት የአባት የጎረቤት የዘመድ ሀቅ ጠብቀሻል❓❓❓

ግልፁን ከተነጋገርን ይሄ ጀመአ አጅር የሌለዉ ንያዉ ሙሀላጣን የሚያስፋፋ የማወራትን ልጅ በምን መንገድ ላግኛት ካፌ ይሻላል ሌላ ቦታ?? ተብሎ ይታሰብ ነበር በፊት ዛሬ ግን በጀመአችን ወርሀዊ ስብሰባ የገቢ ማሰባሰቢያ ስም መገናኘት ነዉ ወዳጄ 😉😉😉 በኢስላም ስም ብዙ ካባ የለበሱ ስራዎች በዝተዋል፡፡ እኔ ጀመአ መቃወሜ አይደለም ግን የትኛዉ ነዉ ከሙሀላጣ የፀዳ ወንድና ሴት የማይቀላቀልበት አላህ ብለዉ የሚሰሩ??
ለአንድ ኪሎ ሩዝ የ10 ቤተሰብ ፎቶ ማንሳት ካሜራ ካልያዙ አይሰጡም..ለአላህ ብለዉ ያለካሜራ አይንቀሳቀሱ በቃ አለ አይደል የሆነ እስልምና በነዚህ ጀመአዎች ሲመዘን እንጃ ነገን ያስፈራል፡፡ እህቴ ሆይ በደንብ እሰቢበት ካለሽበትም አባል ከሆንሽም በደንብ እሰቡበት👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አዎ ! እሱ ጋ ያመኛል መጽሐፍን ዉስጥ አንዳንድ ሀሳቦች ፦
___

➫ ሁልጊዜ እሮሮ የሚዘበዝቡ፣ ሁልጊዜ ሰው ማጣጣል ላይ የተመሰጡ ሰዎች፣ ሁልጊዜም አልተሳካልን ዓይነት ደረት የሚመቱ፤ ለውድቀታቸው ሰው የሚወቅሱ ሰዎች፣ ለመውደቃቸው ኃላፊነት ከማይወስዱ ጋ አትወዳጅ ” ( ገጽ 17 )

➫ ደካማነት ምቹ ስፍራ ሲያገኝ እና ጊዜ ሲደላደልለት የሚያብብ ደዌ ነው። ( ገጽ 25 )

➫ መልካም አድራጎት የሚገዝፈው መልካም አድራጊው በየሰበቡ ካልፎከረበት ነው። ( ገጽ 28 )

➫ ወደ በጎ መለወጥ ብዙ ጠመዝማዛ መንገድ አለው። እንደ መበላሸት ቀላል አይደለም። ( 31 )

➫ አንዳንድ ትናንት ትናንት ላይ ብቻ አይቆምም። ዛሬያችንን የፈለገ ከትናንት አርቀን ሰቅለነዋል ብንል ፣ ጥለነው ብዙ መጥተናል ያልነው ትንናት ነጋችን ላይ በሁለት እግሩ ቆሞ እናገኘዋለን። ( ገጽ 49 )

ፍቅር ማለት ለሚያፈቅሩት ሲሉ ከማይችሉት ጋ መታገል እንጂ የሚያሸንፉትን ማሸማቀቅ አይደለም። ( ገጽ 59 )

➫ ከአማኝ ጥቅማጥቅማችን አንደኛው ከአቅማችን በላይ የሆነ ሁነት ሲጋረጥብን ፈጣሪ ላይ ሙጥኝ ማለት አይደል ?” ( ገጽ 65 )


➫ ለራስ ሰው አለመድረስን ያህል አርፋጅነት የለም። ( ገጽ 70 )

➫ ሴት ልጅ ትታለልልሃለች እንጂ አታታልላትም። ( 72 )


➫ ፍቅራችን ለምናፈቅራቸው እንድንጠነቀቅ ካላደረገን ፍቅራችን የእውነት ላለመሆኑ ምስክር ነው። ( 95 )

➫ ሰው በዕድሜ ብዛት ማስተዋል ከቻለ የሚማረው ነገር አለመፍረድን ነው። ( 96 )

➫ የበዳይን ምክንያት ሳንጠይቅ በደልን ከምንጩ ማድረቅ እንዴት ይቻላል ?” ( 99 )

➫ ችግራችንን የምናይበት መንገድ የገዘፈ ስለሆነ ነው ከችግራችን በታች የምንሆነው። ( 104 )

➫ በአለም ላይ ስሜቱን እንደሚከተል ሰነፍ የለም፤ ስሜቱን ብቻ መከተል የሰው ባሕሪ አይደለም፡፡ ከስሜት እውነት ይበልጣል ፣ እውነት ነው በጊዜ ብዛት የማይደበዝዘው ፣ ስሜት ዘለቄታዊ ደስታን አይፈጥርም። ማደግ ማለት ደግሞ እውነትን እየመረረንም ቢሆን የመዋጥ ክህሎትን የማዳበር ሂደት ነው። ( 118 )

➫ አሸናፊነት የሚመጣው ተጋጣሚ የሚፈልገውን ባለመስጠት ነው። የምንፈልገውን የምናገኘው እራሳችንን ከምንፈልገው ነገር ባለማሳነስ ነው። ( ገጽ 130 )

➫ ራስን የመሆን እና ራስን የማወቅ ጥግ ራስን መቀበል ነው። በዙሪያችን ያሉ ሰዎች እንዲቀበሉን እኛ ቀድመን ራሳችን መቀበል አለብን። ደካማ ሰው ነው ድክመት ላይ የሚመሰጠው ፣ በራሱ የማይተማመን ፣ እንከኑ የሚያሳቅቀው ነው ጉድለት የሚያስሰው። የማይለወጥ ነገርን መቀበል ከራስ ጋ ያዋሕዳል። ያየነውን ጥሩ ነገር በትክክለኛው ሰዓት ማንፀባረቅ በራስ መተማመን ይባላል። በራሳቸው የማይተማመኑ ሰው ማሳነስ ላይ ሲረማመዱ የሚውሉ ናቸው። ( ገጽ 130 )

➫ ማደጋችን የሚለካው የምንፈልገውን ሁሉ ባለማድረግ ነው። ( ገጽ 155 )

➫ ሕመማችን የሚባባሰው የበሽታችን ምክንያቶች እናክምህ ሲሉን አይደል ?” ወዳጃችን ሲያቆስለን ሕመማችን የሚበረታው እንደሚያስብልን ማስመሰሉ ስለማይቀር ነው። ( 155 )

➫ ባልተሳተፍንበት ነገር መስዋዕት የመሆን ያህል ከንቱነት የለም !! ( ገጽ 157 )

➫ ተገማች አለመሆን ዓላማን ለማሳካት ምቹ ነው። ( 162 )

➫ ከተበደለ የበለጠ ፣ መበደሉ የገባው በዳይ ኑሮው ሲኦል ነው !! ( 165 )
_



⚡️ሁሉ
ም አሪፎች ናቸዉ ይቺ ግን ከሁሉም ትለያለች 👇

➫ ሕመማ
ችን የሚባባሰው የበሽታችን ምክንያቶች እናክምህ ሲሉን አይደል ?” ወዳጃችን ሲያቆስለን ሕመማችን የሚበረታው እንደሚያስብልን ማስመሰሉ ስለማይቀር ነው። ( 155 )

ለእናንተስ???

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

------------------

በፈረንጆቹ በ1950ዎቹና በ1960ዎቹ አካባቢ የሴት ፍላጎት፣ መብትና ነፃነት አይደለም ሊከበር ቀርቶ አልታሰበም ነበር፡፡ ሴት ልጅ ያገባች ከሆነ የባሏ አገልጋይ፤ ለትዳር ካልደረሰች ደግሞ የእናቷ ረዳት፤  ወግ ሳይደርሳትና ዕድል ሳይገጥማት ሳታገባ ከቆየች ወይም ፈት ከሆነች ደግሞ በማህበረሰቡ የስድብ ናዳ ይወርድባታል፣ ትናቃለች፣ ትገለላች፡፡ ሴት ሆኖ መፈጠር ምን ያህል ከባድ እንደነበር የቅርብ ጊዜ ታሪክ ነው፡፡ በአሜሪካ እንኳን እ.ኤ.አ. በ1950 ዓ.ም. የነበረው ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የተዘጋጀውን የኑሮ በዘዴ መማሪያ መፅሐፍ (Home Economics text book) ብናይ ያገባች ሴት የባሏን ፍላጎት እንዴት ማሟላት እንዳለባት የሚያስተምርና የሚተነትን ነበር፡፡ ሴት ግዴታዋና ሃላፊነቷ የበዛ ነገር ግን መብትና ነጻነቷ ያነሰ፤ ምንም ምርጫ ያልነበራት እንደነበረች እናቶቻችንን ማየት በቂ ነው፡፡

ያም ሆነ ይህ በዘመናችን ያለችው ሴት በእናቶቻችን ዘመን ከነበሩት ሴት በብዙ መልኩ ትለያለች፡፡ ትናንት ፍላጎቷ የማይከበርላት፤ ዛሬ በአንድም በሌላም መንገድ ፍላጎቷ ይከበርላት ዘንድ አቅምና ጊዜ አግኝታለች፡፡ የዘመናችን አንገብጋቢውና አሳሳቢው ጉዳይ ግን ሴቶቹ ራሳችን የምንፈልገውን ነገር አለማወቃችን ነው፡፡ ራሳችንን አለማወቃችን የወንዶች ብያኔ ተጠቂ እንድንሆን አድርጎናል፡፡ ለጉብዝናችን ወይም ለቁንጅናችን የምስክር ወረቀት የምናገኘው ከወንዶቹ ነው፡፡ በዛም አለ በዚህ የወንዶች ስነልቦና ተጠቂ ሆነናል፡፡ በኢኮኖሚ ራሳችንን እየቻልን ብንመጣም በአስተሳሰብ ግን አሁንም የወንዶች ጥገኛ ነን፡፡ ራሳችንን በምግብ ብቻ ሳይሆን በሃሳብም ካልቻልን ከወንዶች ጭቆና አንተርፍም፡፡

መቼስ ሴትን እንደ እንደስነልቦና ምሁሩ ሲግመንድ ፍሮይድ ያጠናት የለም፡፡ ሰውየው ሴት ልጅ ገና ከልጅነቷ ጀምሮ ምን ዓይነት አስተሳሰብና ባህሪ ሊኖራት እንደሚችል፤ እንዲሁም ትክክለኛ ፍላጎቷ ምን እንደሆነ ለማወቅ የተመራመረ ነው፡፡ ለዚህ ነው ‹‹ሴት የምትፈልገው ምንድነው? What do women want›› በሚለው ጥያቄው የሚታወቀው፡፡

ሴት በሴት መቀናናት ያለ ነው፡፡ የማታስቀናም የማትቀናም ሴት የለችም፡፡ ሴት በወንድ ስትቀና ግን ሊያስገርም ይችላል፡፡ ፍሮይድ ይሄን በተመለከተ አንድ ጥናት ነበረዉ፡፡ ይሄ ጥናት ሴት ገና ከአፍላ እድሜዋ ጀምሮ አጎጠጎጤዎች ስታወጣ፣ የመራቢያ አካሏ እየዳበረ ሲመጣ፣ ለአቅመ ሔዋን ስትደርስና እንደ ወንድ አለመሆኗን ስታውቅ በወንዱ መቅናት ትጀምራለች ይለናል፡፡ መቅናት ከሴት ተፈጥሮ ጋር የተዋሃደ ይመስላል፡፡ ይሄ የስነልቦና ተመራማሪ ስለሴቶች ባህሪ ለማወቅ ብዙ ጥናቶችን ቢያከናውንም ሴቶች ግን እንቆቅልሽ እንደሆኑበት ነው ህይወቱ ያለፈው፡፡ የሚገርመው ሴት ልጅ አይደለም ለወንዱ ለገዛ ራሷ ግራ አጋቢ ፍጥረት መሆኗ ነው፡፡ ኤቭሊን ሌት (Evelyn Leite) የተባለች ታዋቂ የስነልቦና አማካሪ “Women” በተባለ መፅሐፏ ‹‹ፍሮይድ -- ሴት ምንድነው የምትፈልገው? -- የሚለው ጥያቄው ወንዱን ብቻ ሳይሆን ሴቷ ራሷ መልስ ያጣችለት ነው፡፡ (Freud’s question – What do women want – frustrates men, It also frustrates women)›› በማለት ትገልጻለች፡፡

ብዙዎቻችን ሴቶች ባላችን ወይም ምን እንዲያደርግልን ከመፈለጋችን በፊት እኛ የምንፈልገውን ቀድመን ማወቅ ይጠበቅብናል፡፡ ሚስቶች ከባሎቻችን የምንፈልገው ነገር ብዙ ነው፡፡ ነገር ግን የምንፈልገውን ነገር በግልጽ አናውቀውም፡፡ ባሎችም ሚስቶቻቸው ምን እንደሚፈልጉ አለማወቅ ብቻ ሳይሆን የሚስቶቻቸው ፍላጎት በየጊዜው የሚለዋወጥ በመሆኑ ግራ ተጋብተዋል፡፡ ሴት የራሷን አካላዊ፣ መንፈሳዊ፣ ስሜታዊ እና ሌላም ፍላጎቷን ለይታ ካላወቀች እንዴት ብሎ ነው ባሏ ፍላጎቷን ሊያሟላ የሚችለው? ብዙዎቻችን ሴቶች ለይተን ባላወቅነው ፍላጎታችን ወንዶችን ተጠያቂ እናደርጋለን፡፡

ግራ የሚያጋባ ነዉ.....

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አዲስ አበባ ያላችሁ


አዲስ አበባ ላይ ኢፋዳን ምስሉ ላይ በተጠቀሱት ቦታዎች በመሄድ ይግዙ። በቴሌግራም @ifadasales ላይ ቀድመው ኦርደር ማድረግና ክፍያ መፈፀምም ይችላሉ። ከዚያም ከዚያ የሚሰጥዎትን ቁጥር በማሳየት ብቻ መፅሀፉን ከሚቀርብዎ ቦታ መውሰድ ይችላሉ።

ቀዳሚ አንባቢ ይሁኑ!
.

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አሁንስ አትገረሚም???
✍ዩምና ሙሀመድ

ምን ያስገርመኛል መሰለሽ ሁሌ የረህማኑን አዛኝነት እኔ የእሱ ባሪያው እንድሆን የመሻቱ ስፋት በእኔ  መታወስ የፍላጎቱን ጥግ አስተውለሽው ይሁን?
እኔ ባላስታውሰው እኮ ሚጎድልበት ነገር የለም እሱ እኮ ስንት እሚዋደቁለት ባሪያዎች አሉት እሱ እኮ ምድር ላይ ያለች ትንሿ ጠጠር ሳትቀር የፈጠረ ጌታ እኔን ማስታወሱ አይገርምሽም?

^ ቢተወኝስ ቆይ ሲጀመር ባይፈጥረኝስ ስንት እህት እና ወንድሞቼን እናቴ ሆድ ውስጥ ባክነው እኔ መፈጠሬ ስለወደደኝም አይደለምን?
ታዲያ አይደለም የወደደኝ ጌታ የወደደኝ ሰው እኔ ላይ መብት የለውም እንዴ?
ምሳሌ ላንሳልሽ ምድር ላይ በጣም በጣም ከሚሳሱልኝ ሰዎች ውስጥ ከእናቴ ወይ ከአባቴ በላይ ፍጥረት የለም እኮ አይደል!! 
እስኪ ልጅኘታችንን ዞረሽ እይው ልጅ ናቸው በሚል ሀላፊነት የሚባል አልነበረብንም ሀላፊነት መውሰድን በትንሽ በትንሹ እንድንማር አደረጉን
አላሄዋም እስከ 15 አመት ወይም እራሳችንን እስክናውቅ ነፃነት ሰጠን ምንም ቅጣት እንደሌለብን አሳወቀን ለቤተሰቦቻችን ግን የኛን የመኮትኮት ሀላፊነት ሰጣቸው  አትገረሚም!!


.....ቡሗላ እንዳንደክም ግራ እንዳንጋባ እኮ ነው ከዛማ ልክ ስናድግ ቤተሰቦቻችን ለማስደሰት ውለታቸውን ለመመለስ እያልን ሀላፊነት እንዳለብን ሁላ ከእልጅነት እስከእውቀት  የለፉብንን  ለመመለስ ስንል እኛ ላይ መብት አላቸው እያልን እነሱን ለማስደሰት መብታቸውን ለመጠበቅ ደፋ ቀና እንላለን ታዲያ ያኡኽታ ይሄንን ሁላ ነገር አንቺ ካለነበርሽበት አስገኝቶ ጭራሽ እማያውቁሽ እማታውቂያቸውን ፍጡሮች እናት እና አባት ያውም ከእዝነት ጋር የለገሰሽ ጌታ አንቺ ላይ መብት የለውምን?

>>>>> ብርጭቆ ስትሰብሪ ሁላ እኮ እናትሽ ወይ ትቆጣሻለች ወይ ትመታሻለች እና ስለምን ሲባል የፈጠረሽ ጌታ በነገሮች ሲቆነጥጥሽ ቢጠላኝ ነው አስባለሽ?ምን ባደርገው ነው እያልሽ ከእሱ ጋር ግብግብ አስፈጠረሽ?

^^ደሞ እኮ በተከበረው ቃሉ ሲፈትንሽ እያላቀሽ  ስለመሆኑ አማኝ ስለመሆንሽ እንዲህ እያለ ነግሮሻል "አሊፍ ላም ሚም አሀሲበናሱ አዩትረኩ አመና ፈሁም ላዩፍተኑን"
^የሰው ልጆች አምነናል ካሉ ቡሗላ እንፈተናለን ብለው አላሰቡንም አልገመቱምን^ ይለናል አየሽልኝ ኡኽታ በእሱ ስለማመኔ ማመልከቻው ወይ ደሞ መለያው በሚያመጣልኝ ነገር መታገሴ ነው::
* ለትምህርት ፈተና ስል ስንቴ አነባለው ለሊት አዳር እያነጋሁኝ  እየተጨነኩኝ ካለፋሁኝ እንደምወድቅ አውቃለዋ ከወደኩኝ ደሞ ያኔ ለቤተሰቦቼ ተገቢውን ምላሽ አልሰጠሁም ማለት ነው የት ት ፈተናውን ማለፌ
ከእኔ በላይ ቤተሰቦቼ ያስደስታቸዋል አላሄዋም ሲሞክረኝ ወደእሱ እንድቀርብ አጥብቆ ይሻብኛል::

>>>>>አስተውዪማ የሆነ መስሪያ ቤት እራስሽን አስቀጥረሽ ሳዩው ከዛማ አሰሪሽ አንቺን ይወድሻል ሊያጣሽ አይፈልግም እንድትቀርቢው ይፈልጋል ምን እሚያደርግሽ ይመስልሻል?
በጣም ከምትፈልጊው እሱ ጋር ካለ ነገር ይቀንስብሻል ወይም ያስቀርብሻል ለምሳሌ ደሞዝሽን ግማሹን ወይም እሩቡን እሱ ጋር አስቀርቶ ቀሪውን ቢሰጥሽ እመኚኝ ቀሪውን ደሞዝሽ ፍለጋ አሰሪሽ ቢሮ ትመላለሻለሽ አሰሪሽም እሱ እሚፈልጋትን ሴት እስክትሆኚለት በመመላለስሽ እርካታን አግኝቶ ይቀመጣል::
____አላሄዋም ከአሰሪሽ በላይ ላንቺ እሚያስፈልግሽን ነገር ሲነጥቅሽ መርጦሽ ነው ወደእሱ እራስሽን እንድታዞሪ እየጠየቀሽ ነው ግን እኛ መመረጥን እምናውቀው ሁላ አይመስለኝም::
*ደሞ እኮ አያቆምም በቃ ተስፋ ቆርጫለው የፈጠረኝንም አስከፍቻለው ብለን ስናስብ እንዲህም አይደል የሚለን
"ቁል ያኢባዲየለዚነ አስረፋ አላ አንፉሲሂም ላተቅነጡ ሚን ራህመቲላህ ኢነላሀ ገፉሩን ረሂም"
(እናንተ በነፍሶቻቹ ላይ ድንበር ያለፋቹ ባሪያዎቼ ሆይ በአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ አላህኮ አዛኝና ማሀሪ ነው)
  ይለናል እሺ አሁንስ አትገረሚም?



አምፀነውም ወዶን በሞከረን ነገር ላይም እንዴት ብለን የእሱን መብት ለእራሳችን ሰጥተንበትም አሁንም ኑኑኑኑ ቅረቡኝ እያለን እኮ ነው::  ከእዝነቱ እንዳንሸሽ ይነግረናል ምን ያክል ለእኛ ቅርብ እንደሆነ ያሳውቀናል የእሱ እዝነት ትልቅ ስለመሆኑ ከእዝነቱ ያሻንን እንደምንወስድ እየወስድንም እንደሆነ
"ወኢን ተኡዱ ኒእመላሂ ፈላቱአዱሀ"
(የአላህን ፀጋ ብትቆጥሩት አትዘልቁትም)እያለ ያበስረናል በሰፊው እዝነቱ እንደምንኖር ስለምን በእዝነቱ እና በፀጋው ተከበን ተስፋን እንቆርጣለን አንቺዬ?
^መለስ አድርጎ ደሞ ፈተናዎቹ ብቻቸውን እንዳልመጡ ነገራቶች ሁላ መሞከሪያዎች ከእዛም ብርሀናዊ ፀጋዎች ስለመሆናተው እንዲህ ይለናል አይደል "ፈኢነማአል ኡስሪ ዩስራ" (በእርግጥም ከችግር ቡሓላ ምቾት አለ)
ብሎ ከፀጋዎቹ ውስጥ የሆነኛውን ይገልፅልናል እናም ኡኽታ ጨንቆሻል ከፍቶሻል ወይ የሆነ ይሳካልኛል ያልሽው ነገር አለመሳካቱ አዘንብሎብሻል ተሳሰቢውማ ተነሺና ውዱእ አድርገሽ መስገጃሽ ላይ ተደፍተሽ ማድረግ እየፈለግሽ ይቺን ትልቋን ነፍሲያሽን አሸንፈሽ ለአላሄዋ ብለሽ በተወሽው ነገር ተሳሰቢው ያኔ ግን ለእሱ ብለሽ የተወሽው ነገር ካጣሽ ቀድመሽ ነፍስሽን ተሳሰቢያት

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

በአላህ መንገድ ሲታገል ከርሞ ወደ አንደሉስ ምድር መናገሻ ከተማ ኮርዶቫ ሲዘልቅ ዕለቱ ዒድ ጠዋት ነበር። ሰራዊቱ በፈረሶቻቸው ላይ ተፈናጠው በድካም የሚንጠፈጠፈውን ላባቸውን ከግንባራቸው ላይ እየጠራረጉ አቧራ ባጨማለቀው ልብሳቸው ኢድ ወደ ሚሰገድበት ሜዳ በማቅናት ላይ ሳሉ ነበር አንዲት እድሜዋ የገፋ አዛውንት ከሡልጣን መንሱር ፊት ቆማ የፈረሱን ልጓም ይዛ ከመንገዱ በማስተጓጎል እንዲህ ያለችው:-


"በዛሬው የዒድ ቀን ከእኔ በቀር ሁሉም ሙስሊሞች ደስተኞች ናቸው"
ሐጂብ መንሱር ንግግሯን ሲሰማ ደነገጠ "ለምን?" ሲልም ጠየቀ።
ዕንባ ባቀረረው ዓይኗ እየተመለከተችው እንዲህ አለችው "በረባህ ምሽግ ከመስቀል ጦረኞች ጋር ሲፋለም የተማረከ አንድ ፍሬ ሙጃሂድ ልጅ አለኝ እሱ በጠላት እስር ቤት ውስጥ ሆኖ እንዴት መደሰት ይቻለኛል?"

ዘመኑ 380 ዓመተ ሂጅራ ግዛቶች በሐጂብ አል መንሱር ይተዳደሩ ነበር። የአንደሉስ ኢስላማዊ መንግስት በጥንካሬና በከፍታ ማማ ላይ የደረሰበት ወርቃማ ዘመን! የፉቱሐትና የዘመቻ የፍትህና የእኩልነት ጊዜ!

   ሐጂብ ንግግሯን ሲሰማ በፍጥነት ፊቱን ወደሠራዊቱ አዞረ። የፈረሱን ልጓም አጥብቆ ያዘና በጂሃድ ሜዳ የአፈር ትቢያውን ገና ላላራገፈው ሙጃሂድ፣ ከድካም ጀርባውን ላላሳረፈው ሠራዊት እንዲህ ሲል ትዕዛዙን አስተላለፈ "ከፈረሳችሁ ጀርባ እንዳትወርዱ" አለ።

   የፈረሱን ልጓም እየጎተተ ጀርባው ላይ እንደተፈናጠጠ ወደ ረባህ ምሽግ ሰራዊቱን ይዞ ገሰገሰ። የአሮጊቷን ልጅ ጨምሮ ሙስሊም እስረኞችን አስፈትቶ ከተማዋን በድል ከፍቶ ወደ አንደሉስ ምድር ተመለሰ።

ይህ ስለኢስላም መስራት በማንደክምበት ዕለት የተከሰተ የጀግንነት ታሪካችን ነው።


ለሁላችሁም ኢድ ሙባረክ ብያለሁ
ረመዷን እስኪወጣ ሣይሆን ሩሕ እስኪወጣ ጌታችንን የምንታዘዝ ያድርገን....ከረመዷን በፊት ወደነበርንበት አመፅና ወንጀል የማንመለስ ያርገን
....ረመዷን እስኪወጣ ሣይሆን  ሩሀችን   እስኪወጣ ጌታችንን የምንታዘዝ ያድርገን ያረብ

የቻናል ቤተሰቦች መልካም በአል ተመኘሁ❤️

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ከአመሰግንሽ ማሻ አላህ ግን እንዴት እሱን ሊያስረሳሽ ቻለ??
እሺ በተቃራኒዉ እንየዉ የአገባሽዉ ባል በፊት ከምወጂዉ ትዳር ጠይቆ ቤተሰብ እንቢ ካለዉ ጋር ስታወዳድሪዉ በአስተሳሰቡ በሁሉ ነገር ከዛኛዉ ጋር የሰማይና የምድር ልዩነት አለዉ ያንን ሁሉ ሸፍነሽ ፍች እንዳይከሰት እንዴት እሱ ጋር አብረሽ እየኖርሽ ነዉ??
በፊት የምወጂዉ የሚወድሽ ቤተሰብ ጠይቆ እምቢ የተባለዉን ለመርሳት እንዴት በአዲሱ ባልሽ በፍቅር የተጎዳ ልብሽን አከምሽ???
ለአስተያየት 👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

🙏🙏 እባካችሁ እሱም እኔም ጨንቆን ነዉ የፍቅር መድሀኒቱ የሚወዱትን ሰዉ ማግባት ነዉ ግን ፈጣሪ ብሎ ለህወል መህፉዝ ጋር እኔ እና እሱ ተብሎ ሳልተፃፈ አንድ መሆን አልቻልም


ግን ከሰዉ ሰዉ የአንዱ ሀሳብ አስተያየት ለሁለታችን ሊጠቅመን ይችላልና  አካፍሉኝ ይሏችሆል ሁለት አምስት አመት ያህል በፍቅር የተጎዱ ሽማግሌ ልኮ ቤተሰብ አይሆንም ብሎት እሱም አማራጭ ሲያጣ የሌላ ሆነ እሷም የሌላ ልትሆን የተዘጋጀች እህታችን


🙏🙏🙏 አደራ አስተያየት ስትሰጡ የምልከዉ ለሁለቱም ነዉ ጥንቃቄ የተሞላበት አስተያየት ስጡ
ወንድ ሁኖ ለሴት መጥፎ የተጣመመ አመለካከት ያለዉ...ሴት ሁኖ ለወንድ መጥፎ የተጣመመ አመለካከት ያለዉ አስተያየት አይስጥ አደራራራራ


ይሄን ጉዳይ ያማከሩኝ ሲጨንቃቸዉ ነዉ የኔን ቻናል ተከታይና የኔን ፁሁፍ ያነባሉ...ብዙ በፍቅር የተጎዱን እና ሌላ ያማከሩኝን 99% በሚባል መልኩ መፍትሄ ብቻየን ሁኜ ሰጥቼ በአላህ ፍቃድ ተስተካክለዋል...ይሄ ግን ለብቻየ ለመወሰን አስተያየት ለመስጠት ከበደኝ በጣም ቀናቶች ፈጀሁ

የዚህ ቻናል ቤተሰቦች ከበፊት ጀምሮ የምሰጡት ገንቢ የሚጠቅም አስተያየት እንደሆነ ስለምተማመንባችሁ ነዉ ወደ እናንተ ይሄን የተወሳሰበ ጥያቄ ያቀረብኩላችሁ ለሁለቱም ህይወት የሚጠቅም ገንቢ አስተያየት እንደምሰጡ እተማመንባችሆለሁ

አማራጭ ሳጣ አእምሮየ ብቻየን መወሰን ሲያቅተኝ ለእናንተ ላካፍላችሁ ብየ ነዉ ወሰንኩ ..


⚡️⚡️⚡️ የላካችሁትን አንድ ሳላስቀር ስለምልክ >ያገባም
>ያላገባም
>ፍቅር ላይ ያለ
>በፍቅር ያተረፈም
> ፍቅር ትርፍ የለዉም የከሰረም
> የሳይኮሎጂ ሀኪምም ካለ

ሁሉም የተሰማዉን ሀሳብ ጀባ ይበለኝ

አንብባችሁ ዝም ስላላችሁ አስተያየት ስለሰጣችሁ አመሰግናለሁ...በተረፈ ሁላችሁም ለኔም ለእሱም ዱአ  በማድረግ እገዙን ይሏችሆል ሁለት አንድ መሆን ፈልገዉ በሀላል ሰበብ አድርሰዉ የተለያዩ ተለያይተዉ አንድ መሆን እንደማይችሉ በፍቅር የተጎዱ የእናንተ ሀሳብ አስተያየት ፈልገዋል፡፡

⚡️⚡️የአሁኑን የእናንተ አስተያየት ተገምግሞ የሚጠቅም ነዉ የሚጎዳ ብየ እፈትሸዉና የሌሎችንም እንደዚሁ የተጎዱን ብቻቸዉን መወሰን ያቃታቸዉ የተለያዩ ጉዳዮቾን ከባለታሪኮች እየተቀበልኩ ለወደፊት አብረን መፍትሄ እንፈልጋለን

በተጨማሪ አሁን ካለዉ ወቅታዊ ችግር አንፃር Data በተለያዩ ከተሞች ስለማይሰራ በpisphon
የሚሰራም አለ የማይሰራም ስላለ ይሄን ታሪክ ባነበባችሁ በተመቻችሁ ጊዜ ከ15 ወይ ከአንድ ወር ቡሀላም ሀሳብ መስጠት ትችላላችሁ





አስተያየት ለመስጠት 👇👇👇

T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

👇👇👇👇👇👇👇👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አሰላሙ አለይኩም ዛሬ አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ነዉ
ሙስሊም በጓንታናሞ እስር ቤት የሚለዉ መፅሀፍ የዛሬ አምስት ስድስት አመት በፊት ገበያ ላይ ነበር
እኔም ይህ መፅሀፍ ነበረኝ ግን አበድሬዉ ማን ወስዶ እንዳስቀረብኝ አላቅም ሆነም ቀረ አሁን ላይ ይሄን መፅሀፍ ገበያ ላይ ማግኘት አልቻልኩም፡፡

ደሴ ሁሉም መፅሀፍት መደብር አዲስ አበባም
ኮምቦልቻ ባቲ ሀርቡ ከሚሴ ሀረር አዋሳ አስፈለኩት መፅሀፉ አሁን አይታተምም ገበያ ላይ የለም ሆነ በየአቅጣጫዉ መልሱ፡፡

አሁን ያለዉ አማራጭ ከሙስሊም መፅሀፍ መሸጫ መደብር በፊት አምጥተዉ ያልሸጡት ካለ በአላችሁበት ከተማ አስታዉሳችሁ ፈልጉልኝ በተገኘዉ ዋጋ እገዛለሁ

ወይም የዛሬ አምስት ወይ ስድስት አመት በፊት ገዝታችሁ እቤት ያስቀመጣችሁ ካላችሁ  ለአንድ ወር ብቻ አበድሩኝ ወይም
በተመቻችሁ ዋጋ ሽጡልኝ
መፅሀፉን ፍለጋ 8ወር አለፈኝ
ከመፅሀፉ የሚዘጋጅ ቃል የገባሁት ነበር እናም
አዘጋጅልኝ ብለዉኝ ነዉ...ከዛ መፅሀፍ የሚዘጋጅ በቻናል ይፓሰታል..በሳምንት የሚበተን ወረቀት ላይም የሚዘጋጅ ነዉ ...የሚዘጋጀዉ በጣም ለሙስሊም ትዉልድ የሚጠቅም ራስችንን የምንፈትሽበት ነዉ፡፡መፅሀፉን እናንተ ባላችሁበት ከተማ ብቻ ጠቁሙኝ እኔ ራሴ አመቻችቼ ደሴ አስመጠዋለሁ፡፡ በቻላችሁት አቅም ይሄን መፅሀፍ በመፈለግ ተባበሩኝ በተባለዉ ዋጋ ለመግዛት ዝግጁ ነኝ ብቻ መፅሀፉ ይገኝ
መፅሀፉን በፊት ገዝቶ ያለዉ ካለ ወይም ገበያ ላይ ያገኘልኝ በዚህ Bot
አሳዉቁኝ
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
መፅሀፉን ገበያ ላይ ወይም ሰዉ ከሰዉ ተጠያይቆ ያገኘልኝ ወላሂ ባለዉለታየ ነዉ በዚህ bot አሳዉቁኝ
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
✍አሚር ሰይድ

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

የጎዳና ላይ ኢፍጣር ደረሰ
        ✍አሚር ሰይድ
     
አሰላሙ አለይኩም እንዴት ናችሁ
በፊት በልጅነታችን መድረሳ ቁርአን በምንቀራበት ጊዜ ከኢድ አልፈጥርና ከኢደል አድሀ በላይ ለልጆች የምንወደዉ የሚበላበት የሚጠጣበት
መድረሳ መስጂድ ዉስጥ ነሺዳ ፕሮግራም አዘጋጅተን የምንማማርበት በአል የመዉሊድ በአል ነበር...በልጅነታችን ለብዙ አመታት መዉሊድ በአልን በደስታ እናከብር ነበር...እድሜያችን በሰለ ዲነል ኢስላምን ሰዉ ማወቅ ሲያስተነትን ወደ ቁርአን ሀዲስ ስናዳምጥ ለስልጣን ብለዉ ሳይሆን ለአላህ ለዲነል ኢስላም ብለዉ የሚያቀሩ የሚያስተምሩ ዳኢዎች ኡስታዞች መውሊድ ሀራም መሆኑን በማስረጃ በማስደገፍ ሲነግሩን ትክክል ይሄ ቢድአ ነዉ በመዉሊድ ምክንያት ወደ ተለያየ ሀገር እየተሄደ ፈሳድ ዚና ይበዛል ሺርክ ይሰራል ተብሎ በማስረጃ አስተማሩን ሰሚዕና ወአጦዕና ብለን ብዙ ሰዉ መዉሊድን ቤተሰቦቻችን ሳይቀር ማክበር አቆምን አልሀምዱሊላህ

ዛሬስ?? የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተብሎ ከመዉሊድ የማይተናነስ ችግር ይዞ መጥቷል፡፡

መቼም አሁን ላይ ስንት አሊም መሻይሆች ባሉበት ሀገር እንደኔ ያለዉ ጃሂል መናገር መፃፍ አቅሜ ባይፈቅድም ግን እያዩ ማለፉ ብዙም አልተዋጠልኝ ይህ ትዉልድ ለወደፊት በረመዳን አንድ ቀን በየአመት የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተብሎ በዲን በኢስላም የሌለ ቢድዓ አይታወቅም እኛም ሙተን የሚቀጥል የዉመል ቂያማ ድረስ ሊደርስ ይችላል መቼም ዲነል ኢስላምን አላህ ይጠበቀዋል ግን
ለብዙ አስርት ወይ መቶ አመታት ሊቀጥል ይችላል...
ግን በኛ ዘመን መጀመር አሳፋሪ መሆኑን ልናዉቅ ይገባል👌👌

ብዙ ሰዎች የጎዳና ኢፍጣርን በሁለት ምክንያት ይደግፋሉ
➊ የሙስሊሙን አንድነት ለማጠናከር በሚል
➋ የሌላ ሀይማኖት ተከታዮች መንገዱን አደባባዩን እነሱ ብቻ ለምን ይጠቀማሉ እኛም እንጠቀም አይነት ነዉ፡፡

☞ብዙ ሰዎች አንድነትን ለማጠናከር ሲባል የቱ አንድነት?? ሀብሀብ ተምር በመንገድ ላይ ተበልቶ ነዉ እንዴ ስንት አሊም በተለያዩ የዲነል ኢስላም ነገሮች ያልተስማማበትን በጎዳና ኢፍጣር ላይ አንድነት የሚመጣዉ??? ወይስ የአደም ዘር ወንዱም ሴቶም በአደባባይ ሲያፈጥር ነው እንዴ አንድነት የሚባለዉ??
☞ የሌላ ሀይማኖት ተከታዮች መንገዱን አደባባዩን እደተጠቀሙበት ነዉ የሚሉ አሉ...አዎ ይጠቀሙ እኛ ከእነሱ ይሄን መዉረስ የለብንም ...አላህም በቅዱስ ቁርአኑ በዱንያ እንደሚደሰቱ ነግሮናል እንደፈለጉ ይደሰቱ ይጨፍሩበት... ይልቅ እኛ በእነሱ ከምንቀና ስንት ቁርአን ሀፊዞች ዳኢዎችን ኸይር ስራ የሚሰሩን በንከተል ይሻላል እንጂ ሌሎች ሀይማኖት ተከታዮች እግር በእግር መከታተል ትርፉ ቡሀላ ጥፋት ነዉ፡፡

⚡️⚡️ በ2013  የሌላ ሀይማኖቶች ሙስሊሙን ለመጨቆን ትንሽ ተንቀሳቅሰዉ ስለነበር በጎዳና ማፍጠሩን እኛም በሀገራችን ይመለከተናል ኸይር ሆነ ጎዳና ላይ ማፍጠሩ
አምና 2014 ተደገመ በየሀገሩ በአደባባይ ተፈጠረ
ዘንድሮ 2015 ደግሞ ይሄዉ ለሶስተኛ ዙር በአደባባይ ይፈጠራል፡፡ እኔ በ2013 በ2014 አብሬ የዚህ አደባባይ ኢፍጣር ተሳታፊ አጅር ያለዉ ይመስል ስራም ሰርቻለሁ ግን ዘንድሮ በዚህ የጎዳና ኢፍጣር አልሳተፍም፡፡ ለምን አምና የጎንደር ሙስሊሞችን አንርሳ በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መዘዝ ብዙ ሙስሊም ወንድም እህት እናት አባቶቻችን ተገለዋል ቆስለዋል የአካል ጉዳተኛ ሁነዋል ንብረታቸወ ተዘርፏል ክብራቸዉ ተነክቷል እናም ዘንድሮ የጎዳና ኢፍጣር በነዛ የጎንደር ሙስሊሞች በሞቱት በተጎዱት ላይ በደል መፈፀም ነዉ፡፡ በዚህ በጎዳና ኢፍጣር ላይ በአይኔ ያየሁት ችግር
☞ወንድና ሴት ይቀላቀል ፊት ለፊትም አብሮ ብዙ ሰዉ ያፈጥራል ከአጂ ነቢይ ጋር
☞በዚህ ጊዜ ሴቶች እንደ በአል አርገዉ ነዉ ከቤት የሚወጡት ኑሮ ተወዶ ለራሱ ያልተዉትን ኮስሞቲክስ
ፌር ተቀብተዉ በቃ ለትዳር ፍለጋ ለመጀናጀን ነዉ የሚወጣዉ 70%ሴቱ
☞ በዚህ ጊዜ ዚናም የሚሰራ ሊኖር ይችላል..ወይም በዚህ ቀን ስልክ የሚቀያየረዉ ብዙ ስለሆነ በትዳር ስበብ የዚና መስመር ሊጀምሩ ይችላሉ
☞በtiktok በfacebook በማህበራዊ ሚዲያ የሴቶች የወንዶች ፎቶ ጥልቅለውጥቅ ብሎ ሚዲያ ሲያጨናንቅ አይተናል ..ሴቱ የሚያደርገዉን የሚይዘዉን የሚጨብጠዉን አጥቶ ነበር ሴትነት ትርጉሙ እስከሚጠፋቸዉ
☞ ጎዳና ኢፍጣሩ ሰዉ ሲበተን በዘንድሮ ዘመናይ ዘፋኞች ይቅርታ ሙነሺዶች ለማለት ነዉ በእነሱ ወንድ ሴት ተደባልቆ ሲጨፍሩ አምና የታዘብነዉ ነዉ..አሁን የአምናዉ የአደባባይ ኢፍጣር video በእጄ አለ ...በጣም አሳፋሪ ነዉ ከምር

📕የሙስሊም አንድነት የሚባለዉ ወንድ ሴት አብሮ በመንገድ ሲያፈጥር ሲጋፋ ነዉ እንዴ?? ጎበዝ

📘 አሁን ይሄ የጎዳና ላይ ኢፍጣር ከመዉሊድ በምን ተለየ????

ዘንድሮ ስንት ሙስሊም በኑሮ ዉድነት በርሀብ በሚፆሞበት በአገሪቱ ወቅታዊ ችግር ምክንያት ስንቶች ከአገራቸዉ ከመኖሪያቸዉ ተፈናቅለዉ መጠለያ ዉስጥ የሚበላ የሚጠጣ ከእርዳታ ብቻ እየተቀበሉ ረመዳን በሚያሳልፉበት ጊዜ እነሱን መርዳት ሲገባን እንዴት በዚህ አደባባይ ኢፍጣር ሰዉ ጠግቦ ላይበላ ፈሳድ ወንጀል ይሰራል???

የሚገርመዉ አምና ለጎዳና ኢፍጣሩ ላይ የአህባሽ አመለካከትን የሚያራምዱ አቂዳ ተከታዮች በብዛት መጥተዉ አይቻቸዋለሁ...አህባሾች ለደአዋ ለዲነል ኢስላም ለመመካከር ሲጠሯቸዉ አይመጡም ነገር ግን ለእዚህ ለጎዳና ኢፍጣር መጡ እነሱ የተሻለ ኸይር ነገር የሚሰራ ቢሆን እንደማይመጡ እርግጥ ነዉ ግን ኢፍጣሩ ሲያበቃ ለብቻቸዉ ሁነዉ በራሳቸዉ አመለካከት አቂዳቸዉን በነሽዳ ወንድና ሴት ተደባልቀዉ  ሲያስተላልፉ ነበር ...ለደአዋ ለኢስላም እንወያይ ሲሏቸዉ የማይመጡ እንዴት ለአደባባይ ኢፍጣሩ መጡ???
⚡️⚡️ አንዳንዶች አይታወቅም አዲስ አበባ ከአፍሪካ ወይ ከአለም አንደኛ አደባባይ ኢፍጣር ክብረ ወሰን ለመበጠስ ልትሉ ትችላለሁ እሺ እንደ ተልካሻ ዲነል ኢስላም የማያቀዉ የሚያሳምን የሚመስል መልስ ልታመጡ ትችላላችሁ ግን በአደባባይ ኢፍጣር ነዉ ወይስ በቁርአን ሀፊዞች ቁጥር ብዛት በተዉሂድ ክብረ ወሰን በጠስን ተብሎ ቢወራ አይሻልም???
እሺ አዲስ አበባ እንደዚህ ከተባለ ሌሎች ከተማ ለምን ምክንያት ማድረግ አስፈለገ???
ከምር ግን ሊታሰብበት ይገባል...እኛ ለልጃቻችን ለትዉልድ ይሄን ማዉረስ የለብንም....የኛ ልጆች የልጅ ልጆች ይሄ የአደባባይ ኢፍጣር በነብዩ ሰዐወ በሱሀቦች በአራቱ ኸሊፋ ጊዜ የሌለ መቼ ተጀመረ ሲባል በኛ ዘመን በእኛ ትዉልድ ነዉ ብሎ መነገሩ ታሪክ ላይ መፃፉ አግባብ አይደለም


⚡️⚡️ መዉሊድን ሀራም ነዉ ለማለት ስንት ኡስታዞች ኡለሞች መዉሊድ በዚህ ዘመን የተጀመረ ነዉ ብለዉ እንዳላስተማሩ ዛሬ ገና በ2013 የተጀመረን አንድነት የሚመስል ፈሳድ ለምን መከልከል ተሳናቸዉ???
የዚህ በጎዳና ኢፍጣር ሰበብ የሚፈጠር ወንጀል ማዕሲያ እስከ ቆየበት ዘመን ድረስ የኛ አስተዋፆኦ እንዳለበት ለትዉልድ መጥፎ ነገር እንዳላስተላለፍን ልናወቅ ይገባል👌👌


አሁን ላይ አሊሞች መሻይሆች የመስጊድ ኢማሞች  አሊሞችም መሻይሆችን ስልጣንን ላለማጣት ፍራቻ
የመስጊድ ኢማሞችም ይቺኑ የወር ደመወዛቸዉን ላለማጣት ፍርቻ ቢድአ ወንጀል መሆኑን እያወቁ ዝም ብለዋል የሚከለክል ስለሌለ ይሄን ፁሁፍ ያነበበ ሰዉ ቁርአን ሀዲስ አንፃር አስበን ህሊናችንን ዳኛ አድርገን
እኛ ባለመሄድ የዚህ ለወደፊት ብዙ አመታት የሚቀጥል እንደ መዉሊድ ቢድአ የሆነን የዚህ የአደባባይ ኢፍጣር ባንሄድ ጥሩ ነዉ፡፡
ደግሞ ይሄን የሚያካሂደዉ 90% ወጣቱ ነዉ👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

✋ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
እንዴት ናችሁ
             ✍አሚር ሰይድ

    ከተወሰኑ ቀናቶች በፊት በተፓሰተዉ በHiv positive ያለባቸዉ ችግሮች እና እነሱ ትዳር እርስ በራሳቸዉ ለመገናኘት ከባድ ፈታኝ ችግር ስለሆነ በቻናል ላይ የጤና ባለሙያዎች እና ማንኛዉም ያነበበዉ ሙስሊም የራሱ ሀሳብ ካለዉ እና Hiv positive የሆናችሁ በአስተያየት መስጫ bot እንዲያሳዉቁኝ ሰፋ ያለ ፁሁፍ ፓስቼ ነበር
ከሞላ ጎደል ከአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ አንፃር Data ስለተዘጋ በpisphon ብቻ ስለምንጠቀም በpisphon የማይጠቀምም ስላለ በተጨማሪም የተፓሰተዉ ረመዳን ሊገባ 10 ቀን ሲቀረዉ ስለሆነ በዚህ ቀናቶች ደግሞ አንዳንድ ወገኖች ረመዳንን ብቻ ሚዲያ አልጠቀምም ብለዉ የሚቶብቱ ስላሉ አላህ በዛዉ ከሚዲያ የሚጠፉ ያድርጋቸዉና😊 እንደታሰበዉ ፁሁፉ ለብዙ ሰዉ ተደራሽ ባይሆንም ግን ከታሰበዉ እቅድ 55% ግብ ላይ ዉሏል

☞በአስተያየት ላይ ሰዉ በጣም ሰፊ ልዩነት ያለዉ እንደዉ ስለ Hiv አያቁም ወይ ያስብላል የሚሰጡት comment ደባሪ የሰጡ አሉ ምን ይባላል ጀሊሉ እዉቀትን ጨምርላቸዉ ከማለት ዉጭ.. ስድብም የሰደቡኝ ነበሩ እነሱ የማይጠቅም የማይጎዱ ስለሆኑ
ከቻናል ተጭረዋል መቀመጣቸዉ ቻናል ከማሞቅ ዉጭ ጥቅም የላቸዉም

☞ የተወሰኑ ወደ 5 comment ደግሞ Hiv ይለቃል የሚሉም አየሁ ይሄን እያዩ አንዳንድ ከተሞች ሰፈሮች የፈጣሪ ቁጣ እንጂ በሽታ አይደለም ብለዉ ራሳቸዉን ያሳመኑም አሉ ....
የለቀቀዉ ሰዉ ብሎ የነገሩኝ ግራ ገብቶኝ የጤና ባለሙያ ስጠይቅ አይለቅም ግን በሽታዉ ስለሚዳከም ስትመረመር ላያሳይ ይችላል ብለዉኛል እናም ይለቃል ብላችሁ ባይዳከሙ ባይ ነኝ፡፡ ግን አንድ አዲስ አበባ የተፈጠረ የማቃት ልጅ የነገረችኝ ገርሞኛል ግን መንገሩ ጥሩ ስለማይሆን በደንብ ማሰቡ ይሻላል

☞ በቻናል Hiv positive ራሳቸዉን ይፋ ያደረጉት ሴቶች ብቻ ሲሆኑ ..ግን ተማሪዎችም ስራ ላይ ያሉም የወለዱም አሉ ግን ፈጣሪ ይድረስላቸዉ 95% ተስፋ የቆረጡ ሁነዉ አግኝቻቸዋለሁ :: የተወሰኑትም ተስፋ ቆርጠዉ መድሀኒት እስከማቆም የደረሱ ነበሩ እነሱን በሶይኮ ማከምና እነሱን የስነልቦና ምክርን በመስጠት መድሀኒት በማስጀመርና ለወደፊት ህልም ሰንቀዉ ተማሪዎችም ተምረዉ እንደነሱ hiv+ የሆኑትን መርዳት እንዳለባቸዉ የተለያዩ ምክሮች ልምዶች በመስጠት እነሱን በፊት ካሉበት ዲፕሬሽን በማዉጣትና መድሀኒት ያቋረጡትን ደግሞ እንዲጀምሩ በማድረግ በቅርብ በመከታል 97% ተሳክቷል አልሀምዱሊላህ ለወደፊትም ከጎናቸዉ ሁኜ እከታተላቸዋለሁ

☞አንድ እንኳ ወንድ ማግኘት አልቻልንም..ይሄ ማለት
ብዙዎች ደብቀዋል ወይም ከኑሮ ዉድነት አንፃር አሁን ላይ ትዳር ለመመስረት ስለከበደ ሊሆንም ይችላል እናም ለማገናኘት የተለባለዉ ወንድ ማግኘት አልቻልንም....
የHiv+ group አለ እዛ ወደ 20 ወንዶች ነበሩ ግን ከወሬ የዘለለ ቁም ነገር የላቸዉም...እነዚህን አግቡ ማለት ስስ የሆነ የሴት ልብን መጉዳት ነዉ፡፡ ለምን ብዙ ሴቶች በዚህ ኬዝ ያሉ እዉነት ስለሚመስላቸዉ የትዳር ፕሮሰስ ተጀምሮ ቢያፈገፍጉ የሴቱ ልብ ይጎዳል ከዚህ አንፃር ለማግባት የነየተን እንጂ እኔም የዚህ ኬዝ ካላት ጋር ወሬ ብቻ የሚወራን ማገናኘቱ ለሴቶቹ ጉዳት መጨመር እንጂ ጥቅም ስላልታየ ትተነዋል

☞ አዲስ አበባ ላይ መድሀኒቱን የሚሰጠዉ የጤና ባለሙያዉን ለማማከር በየጊዜዉ ይቀያየራሉ ብለዉኛል ይሄ ትንሽ ለማማከር ይከብዳል ግን ከአዲስ አበባ ዉጭ ያሉ ከተሞች መድሀኒቱን የሚሰጠዉ  አንድ የጤና ባለሙያ የተወሰኑ ወራቶች እስከ አመታትም ስለሚቆይ ብታማክሩ አሪፍ ነዉ መፍትሄ ግብ ላይ መድረስ ግዴታ ስበብ ማድረስ ስለሚያስፈልግ፡፡ Hiv+ ስለትዳር ሲታሰብ የመጀመሪያ ዉሳኔ መሆን ያለባቸዉ የጤና ባለሙያ ማማከር መሆኑን አንዘጋ...ግን የወሰኑ ሴቶች የጤና ባለሙያ ስናማክር የምናገኘዉ እድሜዉ ከ40 በላይ የሆነ ነዉ ያሉኝ አሉ በዚህ በእድሜ የተነሳ እንዳላገቡ ነግረዉኛል፡፡ይሄ በኔ የሚወሰን አይደለም ትዳር የፍላጎት ምርጫ ስለሆነ ገብቶ ከመጨቃጨቅ ከመናናቅ የሚወዱትን መስፈርታቸዉን የሚያሟሉ  ማግባት የራሳቸዉ ምርጫ ስለሆነ በእድሜ የገፋ አግቡ ብየ ማስገደድ አልችልም....
ፈጣሪ ያሰባችሁትን ያሳካለችሁ ከማለት ዉጭ


☞ አዲስ አበባ AHF Addis clinic /kolfe clinic የሚባል ለም ሆቴል አካባቢ አለ HIV positive ለሆኑ ሰዎች ትዳር ያገናኛሉ ብለዉኛል ይሄ የኮሚሽን ግን ይቀበላሉ ብለዉኛል እንደ አማራጭ ይያዛል


☞ለታዋቂ ሰዎች ማድረስ በሚለዉ ደግሞ ለተለያዩ ፀሀፊዎች ለተለያዩ ኡስታዞች የትላልቅ ሚዲያ ባለሙያዎች በማድረስ ከአንድ በኔ ሀሳብ በምትሄደዉ የዲን እህቴ ጋር በመናበብ 80% ያሳወቀን በዚህ ዙሪያ የቻሉትን እንዲሰሩ ታገለን ነበር ያዉ የዘንድሮ ሙስሊም ከኢንሻ አላህ ዉጭ የሚሰራ የለም ኢንሻ አላህ ብለዉ ዘግተዉናል😊
የአሁን ብዙዉ ሙስሊም ኢንሻ አላህ ብሎ ወደ ግራ የሚሄድ ነዉ ምንም ማድረግ አልችልም በተቻለን አላህን ይዘን መታገል ብቻ ..አሁን ላይ ከዳኢዎች ከኡስታዞች ጥሩ ምላሽ መጠበቅ ከብዷል አላህ ለዚህ የዋህ ሙስሊም ኡማ ይድረስልን

☞ አንድ ብቻ ሙስሊም ወንድም የጤና ባለሙያ ሙስሊሞችን Hiv+ የሚያገናኝ አለ ግን አሁን ረመዳን ነዉ ከረመዳን ቡሀላ ብሎኛል ፡፡ ግን ከአገናኘሁ ቡሀላ እየተጣሉ እየተፋቱ ተቸግሪያለሁ ለምን ይሁን ይሁን ችግር የለም በሚል ከተጋቡ ቡሀላ ብዙዉ ሳይግባቡ ስለሚጋቡ ሲግባቡ ችግር እየመጣ በጣም ተቸግሪያለሁ አለኝ...እናም ከረመዳን ቡሀላ ብሎኛል እናም እዚህ ያላችሁ
Hiv + የሆናችሁ የቻናል ቤተሰቦች ፈርታችሁ ያልተናገራችሁ በዚህ bot አሳዉቂኝ የእሱን ስልክ ቁጥር እሰጣችሆለሁ በዚህ bot ያሳዉቁኝ
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot

☞  የተቸገሩን ኸይር መስራት የፈለገ Hiv+ ሆነ ከዛ ዉጭ ያሉ መርዳት የሚፈልግ ካለ እኔ ችግረኞችን በስልክ ወይ በtg acount አገናኛችሆለሁ ራሳችሁ መርዳት የምችሉበትን አመቻችላችሆለሁ ...እኔ ሚዲያ ላይ የማቃቸዉ በጣም ብዙ የተቸገሩ አሉ በራሴ አቅም የቻልኩትን ባደርግም ግን ብዙ ከአንድ ሰዉ አቅም በላይ ነዉ እናም ኸይር መስራት የሚፈልግ የተቸገረዉን እኔ ላገናኛችሁ ችግሩን ሁኔታ ራሱ ያስረዳችሆል የምረዱትን ቀጥታ እነሱ ጋር ማገናኘት እችላለሁ የመርዳት ንያዉ ያለዉ በዚህ bot ያሳዉቀኝ
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot

☞ደግሞ በተሻለ መልኩ የክርስቲያን ሀይማኖት የሰጡት ገንቢ አስተያየት ነበር እነሱን ሳላደንቅ አላልፍም...አሁን ላይ እነሱ ይሰራሉ ለሀይማኖታቸዉ ደስ ይላሉ እኛ ግን እነሱ ሰሩ ቦታ ተቀበሉ ብሎ ጫጫታ ነዉ ለእምነታቸዉ የመስራት ፈጣሪ ብለዉ ከያዙት ግዴታ ስለተሰጣቸዉ ይሰራሉ ሰሩ ብሎ እርይ አያዋጣም ይልቅ እኛ ኢንሻ አላህ እያሉ ከመሹለክ እንደ እነሱ ተናቦ መስራት ያዋጣል፡፡ እናም ከልምድ አንፃር ለሰጣችሁኝ አስተያየት ጥቆማ ከልብ አመሰግናለሁ፡፡👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

⚡️⚡️#ሲህር_ጂን_አይነጥላን_ራስን_በራስ_ማከም⚡️
                  ✍ አሚር ሰይድ


            
#ምንጭ ☞ድግምት(ሲህር) ምንነቱና ፈዉሱ ከሚለዉ
               መፅሀፍ 70% የተዘጋጀ
              ☞30%በመጠየቅና ከሌላ ካነበብኩት የተዘጋጀ
          

                 ⭐️ #ክፍል👉 አንድ 1⃣


⚡️አንዳንድ ሰዎች የጂኒዎችን መኖር ክደዋል በዚህም ምክንያት መተት የለም ይለሉ፡፡
ግን በመተትና በጂኒዎች መካከል ጥብቅ ቁርኝነት አለ ..ጂኒዎችና ሰይጣናት የመተተኛ አይነተኛ ተዋናያን ናቸዉ፡፡

  ጂኒዎች ከሰዎች እና ከመላኢካዎች የተለዩ ዓለም አላቸዉ፡፡ ማሰብ የሚችሉ አዋቂ ፍጡራን ናቸው ፡፡
በመርፌ ቀዳዳ መሹለክ የሚችሉ በሰዉ ደም ዝዉዉር ዉስጥ መንቀሳቀስ የሚችሉ ፍጥረት ናቸዉ፡፡

የሰዉ ልጅ ትክክለኛዉን እምነት መርጦ የመከተል ነፃ ፈቃድ እንዳለዉ ሁሉ ጂኒዎችም አላቸዉ፡፡ከሰዉ የሚለዩበት ዓይነተኛዉ መለያ የተፈጠሩት ከእሳት መሆኑና እነርሱ የሚያዩን እኛ የማናያቸዉ የመሆኑ ጉዳይ ነዉ፡፡

🔰 ከጂኒዎች ዉስጥ ተንኮለኛና ሰዎችን ወደተሳሳተ መንገድ የሚመሩት ሸይጧን ተብለዉ ይጠራሉ፡፡ ስለሆነም ሸይጧን ሁሉ ጂኒ ነዉ ነገር ግን ጂኒ ሁሉ ሸይጧን አይደለም፡፡
እናም ጂኖች መኖራቸዉን ከቁርአን ማስረጃ
☞ከጋኔን የኾኑን ጭፍሮች ቀርአንን የሚያዳምጡ ሲሆኑ ወደ አንተ ባዞርን ጊዜ አስታዉስ (አል-አህቃፍ 29)
በተጨማሪ
☞ አል-ረህማን 33
☞ አል-ጂን 1
☞አል-ማኢዳህ 91
☞ አል-ኑር 21
እንዲሁም በቁርአን ጂኒ የሚለዉ 22 ቃል ጊዜ...ጂኒዎች የሚለዉ ቃል 7 ጊዜ...ሰይጣን የሚለዉ ቃል 68 ጊዜ ...ሰይጣናት የሚለዉ ቃል 17 ጊዜ ተጠቅሰዋል፡፡



✅ አላህ በቁርአኑ እንደተናገረዉ 
>>> ሰወች በነቢዩ  ሱለይማን አለይሂ ሰላም የስልጣን  ዙፋን  በነበረው ነገር ተከተሉ ሱለይማን ደጋሚ አልነበረምና አልካደም ሰይጣኖች ግን ደጋሚ በመሆን በአላህ ክደዋል ይለናል
ነቢዩ ሱለይማን በምድር ላይ ስልጣንን በሰፊ እንዲቆናጠጡ ፈቅዶላቸው ነበረና ሰውን እንሰሳውን ጅኑን ተቆጣጥረው ያስተዳድሩ ነበር፡፡

ከእለታት አንድ ቀን በጅኖች አለም ድግምትን በመስራት ለሰወች በማስተማር እጅግ የተጠመዱበት ዘመን ነበረና ይህንን ተንኮል ለማስቆም ነቢዩ ሱለይማን የድግምትን መዛግብት በሙሉ ከጅንም ከሰውም ያለውን አሰባስበው በማይደፈረው ሱልጣናቸው ወንበር ስር ቀበሩት፡፡ ምክንያቱም የእምነት መፅሀፍ የተቀላቀሉ ቃላቶች ስለነበሩ ምናልባት በዚያ ዘመን ማቃጠል የማይቻልበት ዘመን ይሆናል ተብሎ ይታሰባል፡፡  ዙፋናቸውን ማንም አይደፈረውም ጅኖች ከተጠጉት ያቃጥላቸዋል በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ ነቢዩ ሱለይማን ህይወታቸው አለፈ፡፡

አመታት ተተካኩ ተንኮል ተንሰራፋ የሰይጣን ውስወሳ ጀመረ ...ሰወች ዳግም ሲህር ስለሚባለው ነገር ማሰብ ጀመሩ በዘመኑ የነበሩ የጅን ገባሪ ሰዎች በቂ የድግምት መረጃ በማጣታቸው ጅኖችን አማከሩ ጅኖች ደግሞ እኛ ብንነካው የሚያቃጥለን የድግምት እውቀት ታሽጎ የተቀመጠው የነቢዩ ሱለይማን ዙፋን ስር እንደተቀበረና ከሰዎች ውጭ ሌላ አካል ሊነካው እንደማይችል ለሰወች በመንገር ከነቢዩ ሱለይማን ዙፋን ስር የተቀበረውን የድግምት መፅሀፍ ሰወች አውጥተው ለጅኖች እንዲሰጧቸውና.... ጅኖች እዚያ ላይ ያለውን ነገር በማየት የተሻለ ድግምት ሊያደርጉላቸው እንድሚችሉ ለሰወች አሳምነው መፅሀፉን አስወጡት ይባላል፡፡

በሰወች የወጣውን የድግምት  መፅሀፍ ጅኖች ተቀብለው የተለያዩ ድግምትን እንደ አዲስ አንሰራፍተው ማስተማር ማድረግ ጀመሩ፡፡

    ለዚያም ነው በቁርአኑ ውስጥ ሱለይማን አልካደም ሰይጣኖች ግን ክደዋል ምክንያቱም ሰወችን ድግምት ያስተምራሉ የሚያስተምሩት ድግምት ደግሞ በሁለት ማላኢካዎች አማካኝነት ባቢሎን በሚባለው ምድር ሀሩትና ማሩት የተባሉ መላኢኮች ሰወችን ለመፈተን በማስተማር ሲመጡ ሰወች ተማሩ እነዚያ ማላኢኮች አንድንም ሰዉ አያስተምሩም ከማስተማራቸው በፊት እኛኮ ይሄንን የምናስተምራችሁ ለፈተና ነው አልማርም ይሄንን ተግባር ያለ አማኝ  ነጃ ወጣ የተማረ ግን በፈተና ውስጥ ወደቀ በማለት ይብራሩላቸው ነበር፡፡

✅  በነወዊ ተፍሲር ደግሞ ሀሩትና ማሩት መላኢካዎች ሳይሆኑ ሁለት ንጉሶች ናቸው በማለት ይፈስሩታል ግን አብላጫዉ ለፈተና የተላኩ መላኢኮች ናቸው የሚል ያመዝናል... አሏሁ አዕለም.... እናም ከማስተማራቸው በፊት እኛ ፈተናዎች ነን ይህን ተምረህ አትካድ በማለት ይናገራሉ ፡፡ ሰዎችም ከሁለቱ የሚማሩት ነገር ባልና ሚስትን አጣልቶ ትዳርን የሚበትን ድግምትን ነው ግን ይሄንን ማድረጋቸው አላህ ካልፈቀደ በስተቀር ማንንም መጉዳት አይችሉም ይለናል አላህ በቁርዐኑ....
✔ አላህ የሚወደዉንም የማይወደዉን ይፈትነዋል...
ሲህር ድግምት እንኳን በሀቢቡና ሙሀመድ ሰዐወ  አሰርተዉባቸዋል እናም ነብዩ የተፈተኑበትን  እኛም ተራ ሰዎች በየደረጃዉ ሊፈትነን ይችላል፡፡
ግን ድግምቱ ቢሰራ ቢላክ አላህ ኩን ካለለዉ  የፈለገዉ ጠንቋይ  ምንም እኛ ጋር ቢሰራ ቢልክ ምንም አያደርገን....
✔ ማወቅ ያለብን ነብዩላህ ኢብራሂም የተቀጣጠለዉ እሳት ለብዙ ቀናት ማቀጣጠያ ተሰብስቦ ሲቀጣጠል የተቀጣጠለዉ እሳት በሰማይ የምሄድን  በራሪ ያስቀር ነበር እናም ነብዩላህ ኢብራሂምን በሩቅ በወስፈንጠር ላካቸዉና እሳቱ ሙሀል ቢገቡም አላህ ግን እሳቱን በርደን ወሰላማ አላ ኢብራሂም ብሎ እሳትን አዘዛት እናም እሳቱ ነብዩላህ ኢብራሂም እሳቱ ምንም ሳያደርጋቸዉ ቀረ...በርደን ብሎ ወሰላማን ባይጨምር ኑሮ ብርዱን አይችሉትም ነበር ብለዋል፡፡
☞ ነብዩላህ የኑስ አሳ ሆድ ዉስጥ ኑረዋል እናም አላህ የወሰነዉ ነዉ የሚሆነዉ....
በነብዩላህ ኢብራሂም ታሪክ ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ ... ሰዎች አንተን አንቺን ለመጉዳት ብለዉ ጠንቋይ ቤት ቢሄዱ ቢያሴሩ ቢጠቋቆሙ በመቶዎች በሺዎች ሁነዉ ክፋትን ቢያስቡ አላህ ከጎንህ ካለ በእሱ ተወከል ካለህ ስታገኝም ስታጣም ሲከፋህ ስትደሰትም ሚስጠራኛህ መመኪያህ አላህ ከሆነ ለምን ትንኮላቸዉ የተራራ ያህል ቢሆን አንተን አንቺን አይጎዳም ግን ከአላህ ጋር  ያለንን ግንኙነት መፈተሽ አለብን

🌀 በተዘዋዋሪ አላህ የሚወደዉን ባሪያ ይፈትነዋል ለምን ዱንያ የትንኝ ያህል ክንፍ ቦታ ስለሌላት አንዳንድ በደጋሚዎች በጂኖች ተልከዉ ሲመጡ በእኛም መዘናጋት ተጠቅመዉ አላህም እስኪ ባርያየን በዚህ ሙሲባ ይሸነፋል ወይስ እኔን ይዞ በኔ ተወክሎ በኔ ቃል ቃርአንን ይዞ ታግሎ የጠንቋይን የሳሂርን ትብትብ  ያሸንፍ ወይም ታሸንፍ ይሆን?? ብሎ ሊፈትነን ይችላል፡፡ ይሄን ጊዜ ወደ ቁርአን ወደ ዚክር እንድንመልስ አላህ ጋር ያለንን ግንኙነት ጠበቅ አድርገን እንድንይዝ ሊያስታዉሰን ኢማናችን እንዲጨምር መልሶ እድሉን እየሰጠን ሊሆን ይችላል፡፡

ነብዩ ሰዐወ በሀዲሳቸዉ አላህ በጠረጠራችሁኝ ቦታ ታገኙኛላችሁ ብሏል እናም
🔸 ነገሮች አልሳካ ሲሉ በስራ ስንፍና ምክንያት ስንከስር👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

#የኤልሳቤጥ ታላቅ ወኔና ራዐይ
✍ አሚር ሰይድ

ኤልሳቤጥን ምን ያህል ታቋታላችሁ???

ኤልሳቤጥ የስፔንና የፊሽታላህ መሪ ነበረች፡፡ይህች ሴት ከ30 ዓመት በላይ የሚሆነዉን ዕድሜዋን ያጠፋችዉ ለካቶሊክ እምነት በመስራት ነበር፡፡ለስፔን ሀገሯና ሀይማኖቷ ብዙ ስራዎች የሰራችና መስዋት የከፈለች ናት፡፡ኤልሳቤጥ ሴት መሆኗንም ረሳች፡፡ስፔንን በእጇ እስክታደርግ ድረስ የዉስጥ ልብሷን ላትቀይር ለራሷ ቃልኪዳን ገብታ ማለች፡፡ ይህን ያለችዉ ስፔንን ከመቋጣጠሯ ከረጂም አመት በፊት ነበር፡፡

ቤክርስቲያን የኤልሳቤጥን ማንነት በማነፁ ላይ ትኩረት አድርጋ ሰርታለች፣ተንከባክባታለች፣ጠብቃታለች፣መንግስት እስከ መመስረት እንድትደርስም አድርጋታለች፡፡የሰዉ ሀይልና የገንዘብ ሀይል በገፍ በመለገስ አጠናክራታለች፡፡

ታዋቂዉ የታሪክ ፀሀፊ ፊርናንድ ፊስካይኑ በታህሳስ እ.ኤ.አ1987 ኤልሳቤጥና ጥንታዊ ቀሚስ በሚል ርዕስ መፅሀፍ ፅፏል፡፡ መፅሀፉ በዛ አመት ብቻ አራት ጊዜ የታተመ ሲሆን ፀሀፊዉ በመፅሀፉ ላይ ኤልሳቤጥ ወደ ቅዱስነት ደረጃ ከፍ እንድትደረግ ጠይቋል፡፡
☞በአንደሉስና በገርናጣ ያለዉን የሙስሊሞች ግዛት ለመጨረሻ ጊዜ እንዲወድቅ ያደረገችዉ ኤልሳቤጥ ናት፡፡
☞ኤልሳቤጥ ሙስሊሞችን ለማጥፋት የተለያዩ ሀገሮች ያሉ ክርስትያን አመራሮች በአንድነት እንዲቆሙ ያደረገችዉ እሷ ነች፡፡
☞ኤልሳቤጥ ሙስሊምችን ለማጥፋት በሚደረገዉ ዘመቻ ጦርሜዳ ድረስ በመሄድ ጦርነቱን ትመለከትና ታበረታታ ነበር፡፡ አንድ ጊዜ ገንዘብ እጥረት አጋጥሞ ጌጣጌጦቿን በማስያዝ ሰራዊቱ ደመወዝ እንዲከፈለዉ አድርጋለች፡፡
☞በገርናጣ የመጨረሻ መሪ የነበረዉን አብደላህን ያንበረከከችዉ ኤልሳቤጥ ነች፡፡
☞ኤልሳቤጥ አብደላህን 10ሺ ወርቅ ዓመታዊ ግብር እንዲከፍል አድርገዋለች፡፡አብየላህ ገርናጧን እስኪያስረክብ ድረስ ትንሹን ልጁን በማስያዣነት ይዛበታለች፡፡
☞በመጨረሻዉ እኤአ ጥር 1492 የክርስቲያን ሰራዊቷን ይዛ ገርናጧ ገባች፡፡ ገርናጧን ከተቆጣጠረች ቡሀላ
◇ ሙስሊሞችን በህይወት እያሉ አቃጠለቻቸዉ፡፡😔
◇ ከዚህም በላይ ሙታን ሙስሊሞችን ከመቃብራቸዉ አዉጥታ አቃጠለች፡፡😔
◇ በህይወት ያሉትን በግድ ክርስቲያን እንዲሆኑ አደረገች፡
◇ የሙስሊም አጠቃላይ ንብረታቸዉን ቀምታለች ፡ ዘርፋለች፡፡
◇ በአንደሉስ አዛን ማድረጊያ እስኪጠፋ አዛንም እስከማይደረግ ምንም ሙስሊም እስከማይኖር ድረስ የማጥፋት ዘመቻ አድርጋለች፡፡


✔ ኤልሳቤጥ ኮሎምበስን የአሜሪካን አህጉር ለማግኘት ላደረገዉ አሰሳ በጀት የመደበች ናት፡፡ የአዲሲቱን አሜሪካ ድልብ ሀብት ወስዳ ከስፔን ካዝና ዉስጥ ጨምራለች፡፡ የአሜሪካን ህዝብ አንበርክካ ለመግዛትና ክርስቲያን ለማድረግ የሀይማኖት ሰባኪዎች ሚሺነሪዎች ልካለች፡፡
ኤልሳቤጥ በአዉሮፓና በአሜሪካ ታሪክ ታላቅ ራዕይና ወኔ የነበራት ሴት ተደርጋ በካቶሊክ እምነት ተከታዮች ዘንድ ትታያለች፡፡ኤልሳቤጥ ናት ሙስሊሞችን ከአንደሉስ(ስፔን)ጠራርጋ ያስወጣችዉ ፡፡

✔ ኤልሳቤጥ የሰራችዉ ስራ ለኛ ለሙስሊሞች ክፉኛ የሚያበሳጭ ዉስጥን የሚያደማ ቢሆንም ከፍተኛ ወኔ የነበራት መሆኑን መካድ አንችልም፡፡ሙስሊሞችን ለማጥፋት በፊትም አሁንም የሚደረገዉ ዘመቻ ምን ያህል የከፋና የጠነከረ ለመሆኑ ኤልሳቤጥ ማሳያ ናት

~~~~~~ ዉድ የቻናል ቤተሰቦች ይሄን ስታነቡ ከንፈር ለመንከስ ለመምጠጥ አይደለም ሰዉ ላመነበት ነገር በተለይ ለሀይማኖቱ እንደሷ መሆን አለብን ለማለት ያህል ነዉ ....በኤልሳቤጥ ዘመን ከዛስ ቡሀላ ያለዉ ሙስሊም ማህበረሰብ የኤልሳቤትን ያህል 5% ሰርቷል ወይ?? ኤልሳቤጥ ግን ላመነችበት ሀይማኖት ይሄን ሰርታለች ...መገንዘብ ያለብን ኤልሳቤጥ ሙስሊም ሁና ቢሆን ኑሮ አለም የሙስሊሞች እንደምትሆን ምንም ጥርጥር የለዉም ለምን ስፔን ከ600 አመት በላይ በሙስሊሞች እጅ ነበረች ..እንደ ኤልሳቤጥ ባሉ ለአላማቸዉ ጠንካራ በሆኑ ሴቶች ነዉ የተነጠቅነዉ፡፡


#ሴቶች_ሆይ እራስሽን ዝቅ አታድርጊ ሴትነት ማለት ማንነትን ፈልጎ ለማግኘት ሲባል ተወጥቶ ተሂዶ የማያልቅ ድካም ያለዉ ረጅም ተራራነት ነዉ፡፡ ኤልሳቤጥ ለያዘችዉ አቋም ሀይማኖቷን ለመርዳት የለበሰችዉን ዉስጥ ልብስ ፓንት ሳትቀይር ከ30 አመት በላይ ታግላለች እናንተ ግን በቀን አስሬ ፊትሽን እየታጠብሽ ኮስሞቲክስ እየተቀባችሁ የወንድ ምላስ ተጠባባቂ አድናቂ አትሁኝ፡፡

>> እጅሽን በኮስሞቲክስ ያገረጣሽዉን ለኢስላም ፃፊበት ቁርአን ይዘሽ ቅራበት...
>> እግርሽን ፈግፍገሽ ተቀብተሽ የምትሄጅበትን መድረሳ መስጊድ ሂደሽ ኢስላምን ሸምችበት፡፡

አንቺ የተፈጠርሽዉ ለወንድ ሁነሽ አግብተሽ ወልደሽ ማሳደግ ብቻ ፕላንሽን አታድርጊ፡፡ አግብተሽ ለዲነል ኢስላም ብዙ መስራት እንደምትችይ ብቻ እርግጠኛ ሁኝ፡፡ ለምን ብትይ እንደ ኤልሳቤጥ ወኔ ካለሽ እሷ ትዳር ሳትመኝ ሀይማኖቷን አስከብራለች አንቺም ያገባ ግማሽ ኢማንሽ ስለሚሞላ በተቀረዉ አላህን እየፈራሽ ለሀይማኖትሽ ብዙ መስራት ትችያለሽ፡፡ የህይወት ግብሽን ትዳር ብቻ ነዉ ብለሽ አትሰቢ ..ለምን ብትይ በዚህ ሀሳብ ትዳር ሲጠፋ ስንት ሴቶች እንደ ከፈሩ የምናቀዉ እዉነታ ነዉ፡፡ ነገር ግን ኤልሳቤጥ ካቶሊክ ሀይማኖቴ ይበልጥብኛል ከትዳሬ ብላ ዛሬ ድረስ ላሉት ካቶሊኮች ታሪክ ሰርታ አልፋለች

እናም በዚህ ዘመን ያላችሁ ሴቶች መቼም እንደ ኤልሳቤጥ ጠንካራ ወኔ ያለዉ ለሀይማኖቱ የሚታገል ሴትም ወንድም የለም .ለምን ሁሉም በዱንያ በምዕራባዉያን ፋሽን ኢስላምን አስረክቧል ...በኢስላም ስራ የማይጠቅም የማይጎዳ ሁኖ የሚኖር እንጂ ለወደፊት ለሙስሊም ማህበረሰብ አሻራ የሚያስቀምጥ ለወደፊት ለሚፈጠረዉ ሙስሊም ትዉልድ አሻራ የሚያስቀምጥ እንኳን ሊኖር ትዝ የሚለዉ የለም ፡፡ ሌላዉ ይቅር ሁሉም ከኢስላም ስም ዉጭ በጎን ሌላ ስም ለጥፎ ሌላን አላስቆም አላስቀምጥ ብለዉ ሲጣሉ ለዲነል ኢስላም ሰፊ እዉቀት የሌለዉ ጃሂል ተደናግሮ መንታ መንገድ ላይ ቁሟል፡፡

♦ እንደዉም አሁን ያለዉ ሙስሊም ለወደፊት ለሚመጣዉ ኡማ የሚያስቀምጠዉ ወንዱ ለሴት ለመታየት ብሎ ሙነሺድ መሆን ምኞቱ ሆነ፡፡ ከዛም ነሽዳ ያወጣል አዳራሽ ይከራያል 80% ሴት ይገባል ስታጨበጭብለት ደስ ይለዋል አበቃ ከዛ ቡሀላ ስንት ይሰራል ታሪኩ ብዙ ነዉ....ይሄም አልበቃ ብሎ ባወጣዉ ነሺዳ ህፃናት ቁርአን እየቀሩ እንዳያድጉ ሀፊዝ እንዳይሆኑ የተለያዩ ኪታብ ቀርተዉ ለወገን እንዳይሆኑ ነሺዳ አዳማጭ ሁነዉ ኢስላምን በሂክማ እናስተምር ብለዉ ይነሳሉ...ሴቱም የእከሌ ሙነሺድ ድምፅ ያምራል እሱ ልጅ ይመቸኛል ባይ እንጂ ዲነል ኢስላምን ተምራ ጠንካራ ወኔ ያላት እንደ ኤልሳቤጥ ጠንካራ አቋም አትይዝ በነሺዳ ነብዩን እወዳለሁ ስትል ትዉላለች፡፡

♦ በፊት ሱሀቦች ስለሀይማኖታቸዉ ሲመካከሩ እኔ አሸንፋለሁ ሳይሆን የእሱ ሀቅ ቢሆንስ ነበር ብለዉ መወያየት የሚጀምሩት...ዛሬ ዘመን እንደምናየዉ ሀቅ ሲነገር የማይሰማ ሁሉ ተፈጠረ...ከዛም በተዘዋዋሪ ሀቅ የሚናገረዉ ሰዉ የሚሄድበት አካሄድ ጥፋት ላይ ያለን ከማስተካከል በጥፋቱ ላይ ምን አገባዉ በሚል የብስ ጥፋት እየጨመሩ መጥተዋል..ግን ጥፋቱ ከጥፋተኛዉ ነዉ ወይስ ጥፋትህን አስተካክል ከሚለዉ አካል❓❓
ግን የወደፊት ትዉልድ የማይጠቅም የማይጎዳ መሆኑን የምታቁት በፊት አጂ ነብይ ጋር እደተደባለቁ ሰርግ አስጨፋሪ ስም ይዘዉ ነቢይ ዉዴ ..መርሀባ ሲሉ የነበሩ ሁሉ ዛሬ በስመ ታዋቂ ሙነሺድ ስም እህህህ ወዳጄ..ነቢይ ናፈኩኝ....ናፍቆቱህ በረታ..ልሂድ መካ ሊሂድ መዲና...ልሂድ እነአንይ ሾንክይ ጋር...የነቢይ መዉሊድ ናፈቀኝ....እያሉ👇👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

እንዲበላሽብን አንፍቀድ

>>በትዳር .
>>በማህፀን ላይ እንዳይወልዱ
>> ከአገቡም ቡሀላ እንዲፈቱ
>> ባል ከሚስት ሚስት ከባል እንዳይስማሙ
ሲህር እየተደረገ ያለበት ዘመን ላይ ነን ጠንቀቅ ቢባል ጥሩ ነዉ፡፡
አላህ ጥንካሬዉን ጊዜዉን ይስጠኝ  የዘነጋዉን አስታዉሳለሁ ... በቻልኩት አቅም ከመፅሀፍም ከሀዲስም እዉነተኛ ታሪኮችን በማስገባት ስለሲህር ድግምት ጂን ምልክቶች ራስን እንዴት ማከም እንደሚቻል አስታዉሳለሁ....
♦ ዉድ የቻናል ቤተሰቦች የገጠማችሁ ካላችሁ በዚህ bot ይንገሩኝ ለሌሎች ማስተማሪያ ለወደፊት በሲህር ድግምት ከቁርአን ከሀዲስ በማስረጃ ስፅፍ እዉነተኛ ታሪክም ለማስገባት ለማስተማር እጠቀምበታለሁ፡፡ በዚህ bot ያሳዉቁኝ👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot


  አንዳንዴ ከበፊት ጀምሮም   እኔ ፁሁፍ የምፅፈዉ ወላሂ ለመታወቅ አይደለም ግን እኔም ራሴ ምን አይነት ሰዉ እንደሆንኩ ግራ ይገባኛል፡፡ ግን በኔ ሚዲያ ላይ መኖር ለተወሰኑ ሰዎች ጥቅም እንዳለዉ እየተሰማኝ ነዉ ፡፡ ከሚዲያ ስርቅ ብዙ ነገሮች የምሰማዉ የማየዉ እየተበላሹ እያየሁ ነዉ፡፡
ብቻ አላህ ኢስቲቃማዉን ይስጠኝ ከጎኔ ከሆናችሁ ካገዛችሁኝ እስከ ቻልኩት እታገላለሁ፡፡

ከተረዳችሁኝ ካገዛችሁኝ ብዙ የማስተምራችሁ ይኖራል ግን እኔም ስራም በተለያዩ ነገሮች ቢዚ ስለምሆን  በቻላችሁት አቅም የፁሁፍ ልምድ ያላችሉ እገዙኝ

በተጨማሪ
በOnline ቁርአን መቅራት የሚፈልግ አቅም የሌለዉ እኔ በራሴ ወጭ በወር እየከፈልኩ መቅራት ይቻላል በዚህ bot አሳዉቁኝ፡፡
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

ተጅዊድ መማር የሚፈልግ  ዚክራ online የቁርአንና የተጅዉዲ መማሪያ በነፃ መማር ይቻላል ሀሳቡ ያላችሁ አሳዉቁኝ፡፡ ከላይ የተለቀቁት audio
ቢስሚከ ነህያ በሚለዉ ሪከርድ የሚያቀርበዉ ወንድሜ ጋር  ለወደፊት አብረን እንሰራለን፡፡
ዚክራ online ቁርአን ተመዝገቡ እኔ 100% እተማመንበታለሁ፡፡ አቅም ያላችሁ የሌላችሁም መቅራት የሚፈልግ ይመዝገብ፡፡ አቅም የሌለዉ በኔ ይሸፈናል፡፡ በወር ክፍያዉ አናሳ ነዉ wifi ጊዜ ወጭ ስላለዉ ነዉ እንጂ ለአላህ ጥርት ብሎ የሚሰራ ልጅ ነዉ..ለኔም በምክሩ በባህሪዉ በዲን እወቀቱ የምቀናበት አርአያየ የሆነ ልጅ ነዉ፡፡
ከእሱም ጋርበቻናል Live ትምህርት አመቻችተን በሳምንት ይጀምራል እናም አሁን ካለዉ ትዉልድ እኛ ትንሽ ተሽለናል በመተባበር የተወሰነም ቢሆን ይሄን ትዉልድ እንታደግ

ለአስተያየት👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

የጁሙአ ስጦታ 2 ❤️🌟🌻🌻⭐️⭐️
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥

#ቢስሚከ_ነህያ_አል_ወዱድ

🌙🌙🌙🌙🌙🌙⚡️⚡️⚡️🌟🌟🌟☀️☀️☀️

በ #ዉድ እና #ሁብ  ያለው ልዪነት ምንድነው
ምን ያክልስ ከአሏህ ስሞች ጋር እየኖርን ነው??!!!
وَذِكۡرَىٰ لِلۡمُؤۡمِنِینَ

/channel/+-zHkXQeSZdc4MjY0

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

✍✍እናም ከሁሉም አቀላቀልኩት ከሚዲያ ጠፋ ስላልኩ ነዉ በቃ የማየዉ የምሰማዉ ልቤን ነክቶኝ ልተንፍሰዉ ብየ ነዉ...ወደዋናዉ አጀንዳ ስመለስ ለወደፊት ደሴ ላይ ስለHIV positive ትዳር የማገናኘቱን እና ያለባቸዉ መድሀኒት እንዲወስዱ ለማድረግ እና ከታይታ የፀዳ ለአላህ ብለዉ ብቻ የሚሰረትን ተኮር ያደረገ በተለይ የተቸገሩና Hiv pos ጋር ያተኮረ የሆነ ተቋም ለመመስረት በስልክ እየተወያየን ነዉ እስካሁን ሂደቱ ጥሩ ላይ ነዉ እናሳዉቃለን...ከብር ማሰባሰብ ምናምን የሌለበት ነዉ ...ሰዉነት ግንባታ ጋር የተያያዘ ነዉ ....እናም ከደሴ ከተማ  ዉጭ ያላችሁ  ወይም በደሴ ያላችሁ እንደዚህ ወገን ለመርዳት በተለይ hiv pos የሆኑት ጋር ትኩረት ያደረገ ንያ ካላችሁ በዚህ bot 👇👇👇

T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

አሳዉቁኝ በጣም ከባድ ነዉ ግን እኔ ባለሙያዎች በስልክ ስለማገኛቸዉ  ሂደቱን እንዴት እንደሆነ አስረዳችሆለሁ መስጊዶች ላይ ያተኮረ ስለሚሆን ሀሳብ አካፍላችሆለሁ በዚህ bot አሳዉቁኝ
👇👇👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot


ለማንኛዉም ገንቢ አስተያየት በዚህ bot ይቻላል
ግን ስድብ ነቆራ አልፈልግም ምክር እቀበላለሁ፡፡ከምር ስድቡ ምኑ ነዉ ከሚዲያ ያራቀኝ ብቻ በማስረጃ አስተያየት መላክ ይቻላል👇👇👇

T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ቆይ ግን ምንድን ነዉ ነገሩ??🙄
       ✍አሚር ሰይድ

   በቃ መፃፍ መናገር አስጠልቶኝ ሰልችቶኝ ነገሮችን እያየሁ ከአቅም በላይ ሁነዉ ዉስጤ እየተቃጠለ ብዙ ነገሮችን እያለፍኩ እና በቻልኩት አቅም ከሚዲያ ርቄ በተቻለኝ  አቅም በቻልኩት ብቻየን እየሰራሁ ነዉ ግን አንድ እጅ አያጨበጭብም ግን አሁን ዘመን ካለ ሙስሊሞች ጋር የኢንሻ አላህና የአላሁ አክበር ከማለት ዉጭ ወደ ተግባር የማይሄዱ ጋር ከመስራት ብቻ መስራት ይሻላል፡፡

በቃ ለሴት የተጣመመ መጥፎ አመለካከት አለህ ምናምን ስድብ ወቀሳ ሲበዛ ከሚዲያ ራሴን አራኩ ግን በቃ ነገሮች አያስችሉም

ዛሬ ወረረኝ በቃ አለ አይደል በጣም ልቤን የነካኝ በጣም ያሳዘነኝ ነገር ገጠመኝና ለመፃፍ ተገደድኩ፡፡
በጂልባብና በኒቃብ ዙሪያ ከምር ከባድ ነዉ ..ጅልባብ ኒቃብ የሸፈናቸዉ ነገሮች እየከበዱ ትክክለኛ ለባሾችን በኛም በሙስሊሙ ለሌላም ሀይማኖት አያጋለጥናቸዉ ነዉ  እያዮቸዉም ነዉ ፡፡

!!!ሴቶች ሆይ እባካችሁ ከአረብ ሀገር ስትመጡ አትልበሱ በቃ ኢትዮ ኤርፓርት ስደርሱ አዉልቁትና ስታምኑበት ልበሱ...ሴቶች ሆይ ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል ኢማናችሁ ሲጨምር ወይም አንድ ሁለት ኪታብ ስትቀሩ ዲኑ የገባችሁ መስሏችሁ ኒቃብ ጅልባብ ለብሳችሁ አላህን የማይፈራ ሴት ጓደኛ ይዛችሁ ወይም የቱርክ ልብስ ወይም በራሳችሁ ሳይዝ አሰፍታችሁ መልበስ ስትፈልጉ ኒቃብን ጅልባብን አታሰድቡ እባካችሁ፡፡ ከለበሱ ቡሀላ ኢስላም ከሚሰደብ እባካችሁ በቃ አዉልቁትና እንደገና የጂልባብ የኒቃብ ትርጉሙ ጥቅሙ ሲገባችሁ ልበሱት፡፡
..,አላህን ፍሩ ማለቱ ከቃላት ማባከን ዉጭ ለዉጥ አላመጣም በቃ አላህን አታስቆጡ ዲነል ኢስላምን አታሰድቡ...ኢስላምን መጥቀም  ባንችል በኛ እንዲሰደብ ለምን እናደርጋለን???

ዛሬ ጁምአ የገጠመኝን ልንገራችሁ
እኔ የምኖርበት ሰፈር ቤተክርስቲያን በቅርብ አለ ጠዋት ስወጣ ብዙ ሙስሊም ሴቶች ፀበል ሲያስጠቅሙ ሲገቡ እኔ ለስራ በጠዋት ነዉ ከቤት የምወጣዉ መቼም መንገድ የማያሳየዉ የለም አያቸዋለሁ፡፡ ጠዋት ጠዋት እየመጡ ሳገኛቸዉ እኔ አረ አላህን ፍሩ በቁርአን መጀመሪያ ሞክሩ የሚሰማ የለም ኢንሻ አላህ ብሎ ከማለፍ ዉጭ.. ግዴታ ማድረስ ስላለብኝ አይቶ ማለፍ ወንጀል ነዉ በቻልነዉ አቅም እናገራለሁ...

ዛሬ ያየሁት ግን በቃ ለአቅል ከበደኝ ሁለት ኒቃብ የለበሱ ሴቶች እኛ ሰፈር ያለ ቤተክርስቲያን እናታቸዉ ወይ ዘመዷን ይሆናል ይዘዉ ሲገቡ አየሁ ደነገጥኩ😧😧...ግን ወደ ቤተክርስቲያኑ ሲገቡ እዛ የነበሩ ሰዎች ስልካቸዉን አዉጥተዉ ፎቶ ሲያነሷቸዉ አየሁ   .. ወደ ቤተክርስቲያኑ አልገባ ጁምአ ነበር ጀለብያ ለብሻለሁ ጀለብያ ለብሼ ብገባ የነዛ ሰዎች ካሜራ ዉስጥ እገባለሁ ምን እንደሚያደርጉ ስለማይታወቅ...እስከምትወጣ ወደ 1 ሰአት ያክል ጠበኩ አልወጡም እኔም ከዛ አካባቢ ተንቀሳቀስኩ ... ዛሬ በአይኔ አየሁ ግን ከአሁን በፊትም ይገባሉ አላገጠምኝ ማለት ነዉ፡፡

እና ምንድን ነዉ ነገሩ???ሊታወቅልኝ የሚገባዉ ጅልባብ ኒቃብን ተቃዉሜ አይደለም ግን በጅልባብና በኒቃብ ጀርባ ብዙ ከኢስላም ያፈነገጡ ነገሮች አሉ... ትክክለኛ ኒቃብ ጅልባብ ለባሽ በነዚህ ፎርጅድ ለባሾች አብረዉ እየተወቀሱ አንገታቸዉን እየደፉ ነዉ፡፡


ከምር ጊዜዉ ከባድ ነዉ ብዙ የማቃቸዉ ወንዶች ኒቃቢስት ጅልባቢስት ነች ብየ አግብቻት እንዲህ እንዲህ ሆን እያሉ ብዙ ነገሮች እየሰማን አሁን ዘመን ላይም እያየን ነው...ያኒቃምን የጅልባብን  ትርጉሙን ሳያቁት የሚለብሱትም ግራ እየተጋባን ነዉ፡፡

አሁን ላይ እሷ ሷሊህ ነች ኢማን አላት ወይም ኢማን አለዉ ማለት ይከብዳል .. አፍ ሞልቶ የኔ ልጅ ወይ የኔ እህት እተማመንባታለሁ ማለት ከባድ ነዉ....እኔ እንደሚመስለኝ
ኢማን የሴት ልጅ..ሷሊህ የወንድ ስም ነዉ ወዳጄ🙄..እከሌ ኢማነኛ እሱ ሷሊህ ነዉ ማለት የማይቻልበት ዘመን ላይ ነን ..
ሷሊሀ ነች ሳይሆን በግልባጩ ጧሊሀ የሆነበት ተጨባጭ እያየን ነዉ፡፡


አሁን ሴቱ እሁድ ተጋብቶ ከወር ቡሀላ ብትፈታ ችግር የለባትም
ሀሳባቸዉ ብራይድ ሰርግ እንጂ ነገን ከነገ ወዳስ ትዳር ላይ እንዴት ነዉ ብለዉ ብዙዎች አያስቡም በተለይ ከ22 አመት በታች የሆነች ሴት፡፡
የሴት ኢማኗ የሚለካዉ ሰርጓ አካባቢ ነዉ በፊት ጅልባብ ለባሽ ኒቃብ ናቸዉ የተባሉት ለሰርጋቸዉ ኢማናቸዉ እንደ ወራጅ ወንዝ ወደ ታች ይፈሳል ልባቸዉ ላይ አይረጋም፡፡

የአማረኛ የቱርክ ፊልም እያዩ  በኑሮ ዉድነት እዳዉን ያየ ወንድ ሰርፕራይዝ ምናምን ነዉ ሀሳባቸዉ እንጂ ትዳሬ የምትል ሴት እንጃ እየጠፋች ነዉ፡፡ ወንዱም በሴቱ ባህሪ ማግባት ባለመቻሉ ዝሙት ላይ እየወደቀ ነዉ

⚡️ አንድ ነገር ሴቶች ላስታዉሳችሁ ነገሮች አሁን ወንድን ልትረዱ አልቻላችሁም  የኑሮ ዉድነት
የክርስቲያን ወንድ በ6000 ደመወዙ ማግባት ይችላል፡፡ የሙስሊም ወንድ ግን ከሴቱ ፍላጎት አንፃር 12,000 ደመወዝ ይዞ ማግባት አይችልም፡፡
በነገራችን ላይ ፍቅር ወንድም ሴትም እወዳታለሁ እወደዋለሁ እንጂ ይወደኛል ትወደኛለች ማለት ራስን ማሞኘት ነዉ፡፡ብዙ ያፈቀረ ሰዉ በህይወትህ ምን ተሳስተሀል ቢባል ማፍቀሬ ነዉ የሚለዉ ፍቅር እወዳታለሁ እወደዋለሁ በሉ እንጂ ይወደኛል ትወደኛለች ብላችሁ ራሳችሁን አታሳምኑ በራሳችሁ ብቻ እርግጠኛ ሁኑ....

⚡️⚡️ በተጨማሪ በዚህ 3ወር ዉስጥ Hiv positive የሆኑትን ትዳር ለማገናኘት በሚል ከእነሱ ጋር እየሰራሁ ወላሂ ከባድ ጊዜ ላይ ነዉ ያለነዉ...
አዲስ አበባ,ደሴ,ባህርዳር,ጎንደር,ጅማ,ድሬድዋ,አፋር ክልል,ኦሮሚያ ክልል
ወዘተ ከተማ ላይ ከተለያዩ ሙስሊሞች ነርሶች ጋር ለማገናኘት ጥረን ነበር፡፡
ከባድ ነዉ የሰማሁት ለአቅል የሚከብድ ነዉ
አዲስ አበባ ሆስፒታሎች ደሴ የተለያዩ ከተሞች ላይ ያሉት በብዛት ከወንድ ብዙ እጥፍ ሴቶች ናቸዉ፡፡

አዲስ አበባ የሚያገናኝ ጀመአ ነበሩ እነሱን ስጠይቅ እንኳን Hiv pos ወንድ ኖርማል ወንድ ሴቶችን ለማገናኘት ጀምረን ለትዳር ዝግጁ የሆነ ወንድ አጣን ነዉ ያሉኝ...አሁን አቋም ያለዉ ወንድ የለም የሚያጮልቅ የሚያደባ እንጂ ሴቱ በምላስ ፍቅር ተተብትቧል ግን መቼ ድረስ???

አሁን በተለይ ሴቶች hiv pos የሆኑ እኔ እንኳ አሁን ለማገናኘት የማቃቸዉ ብዛትና ከተለያዩ ሆስፒታሎች ያገኘሁት መረጃ አለቅል ስለሚከብድ ዝምታ ይሻላል..አሏህ ለነዚህ ሴት እህቶች ይድረስላቸዉ፡፡ የሚገርመዉ ብዙ hiv pos ወንድ ወጣት ገና ከ16-25 እድሜ ያለዉ ይበዛል እነሱ የሚሉት አቅም የለንም ነዉ፡፡ ደግሞ አቅም አለን የሚሉት ስናገናኝ 1ሳምንት አዉርተዉ  ስልካቸዉን ጥፍት በቃ ለምን በሴት ልብ እንጫወታለን???
Hiv pos የሆኖት ብቻ ሳይሆን ወንድ ሆይ!!! የትዳር process አገባሻለሁ እያልክ እድሜ ህልሟን ተስፋዋን አታጨልምባት ተስፋ አትስጥ ቶሎ ወስኑ ቀልብ አንስበር

✨✨✨ ነገሮችን ስናጠና ወንዶች hiv ሲገኝባቸዉ ራሳቸዉን እየደበቁ በዚና ሴቶችን እያስያዙ እያገቡ እንደሆነ 90% እርግጥ ሁኗል፡፡👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ለአንዲት ሴት በተለይ “ቆንጆ ሴት” ነን ብለን ለምናስብ ሴቶች ፣ አቅማችንን እንዳንጠቀም እስር ቤት የሚሆንብን የራሳችን ቁንጅና ነው፡፡ የራሳችን ቆዳ የራሳችን እስር ቤት ነው፡፡
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ  ‘ሴትነት እና ቁንጅና’ የሚባል እስር ቤት ፍርግርጋችንን እያስዋብን ተሟሙቀን የወንዶችን ጭብጨባና አድናቆት እየጠበቅን እንድንኖር ሆነናል፡፡ ሁሉም እስር ሰንሰለቱ ፈጦ አይታይም….. እንደውም አንዳንዱ እስራት ለታሳሪው ለራሱ ጭምር አይታይም፡፡ ማኅበረሰቡ አንዲትን ሴት “የብረት መዝጊያ የሚሆን አማች የምታመጣ እንጂ፣ የብረት መዝጊያ መሆን የምትችል አድርጎ አያስብም፡፡ ስለዚህ የእነሱን የምኞት በር የሚዘጋ የብረት መዝጊያ ለማምጣት፣ አንዲት ሴት ዓይኗንም አእምሯዋንም ሳይሆን እግሯን እንድትከፍት ከሕፃንነቷ  ጀምሮ ሲያዘጋጃት ይኖራል ”
”እግር የተፈጠረበት የመጀመሪያ ዓላማው መራመድ ነው፤ ለሴት ልጅ ግን ከመራመድ በላይ እግር ውበት እንደሆነ እንድታስብ በሥነጽሑፉ፣ በፊለሙ አእምሮዋ ውስጥ ሲታጨቅባት ኖሯል፡፡ ከመራመዷ በላይ የአረማመዷን እና የእግሯን ውበት እንድታስብ ስትሰበክ ኖራልች፡፡ ለዚያም ነው ከፊታቸው የተነጠፈውን እሾህም ይሁን ጠጠር ረግጠውና ዋጋ ከፍለው ወዳሰቡበት ከሚራመዱ ሴቶች ይልቅ፤ ከየትም ባገኙአት ሳንቲም በየውበት ሳሎኑ ተጎልተው፣ እግራቸውን የጥፍር ቀለም ሲያስቀቡና ተረከዛቸውን ሲያስፈገፍጉ የሚውሉ ዘመነኞች የሚበዙት፡፡ እግራቸውን ከለሰለሰ በኃላ፣ አዝሎ የሚያሻግር ወንድ ሲጠብቁ ቁጭ ብለው ይኖራሉ፡፡
እጅ የተፈጠረበት የመጀመሪያ ዓላማው መሥራት ነው፡፡ ብዙ የፋሽን እና ዘመናዊውን የውበት ሚዛን የሚደፉ ’ዘመናዊ’ ሴቶች፣ እጃቸው ከሚበላሽ ስማቸውም ሕይወታቸውም ቢበላሽ እና እጃቸው እንደለሰለሰ ቢኖር ይመርጣሉ፡፡ በልስላሴ ሳይሆን በንጽሕናና ራስን ችሎ በመቆም እንጨባበጥ ከተባለ ማን ናት ደፍራ እጇን የምትዘረጋ?! ለብዙኃኑ ወንዶች ጠንካራ የሴት እጅ ሀገርን ያቆመ ሳይሆን፣ ሴትነትን የገፋ መስሎ ነው የሚታያቸው፡፡ ለዚያ ነው በሥራ ስለደደረ የሴት መዳፍ፣ ዘፋኙም መዝፈን፣ ገጣሚውም መግጠመ የማይወደው፡፡ ድንጋይ ፈልፍሎ እና እምነበረድ ጠርቦ ውብ የእጅ ጣት ያላት ሴት ሐውልት የሚያቆመውን ቀራጺ እጅ ግን ተመልከተው፣ በሥራ የጎለደፈ ሆኖ ታገኘዋለህ፡፡ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ሕዝብ ሴት በሆነበት አገር፣ ሴቶች እጃቸውን አስውበው መደርደሪያ ላይ እንዲያስቀምጡ በማድረግ፣ ለውጥ ጠብ አይልም፤ እንዲሰሩ….. ማደፋፈር….እጅ ወደተፈጠረበት የመጀመሪያ ዓላማ እንዲመለስ መሰበክ አለበት፡፡
                                                                                                                                                                                            
ከእለታት ግማሽ ቀን; ገጽ 182-183

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

🔴ታላቅ የምስራች ተጅዊድን መማር ለምትፈልጉ ተማሪዎች🟡

#ዚክራ_ኦንላይን_የቁርአን_ማእከል_የሁለተኛ #ዙር_ምዝገባ_መጀመራችንን_ስናበስር_በደስታ_ነው
#የሁለት_ወር_ጥቅል_የተጅዊድ_ትምሀርት

🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘🔘
    
            #የትምህርቱ_አሰጣጥ📘📕

1,በዙም አፕልኪሼን
2,በቴሌግራም አፕልኬሽን
🟠🟠🟠🟠🟠
    
        #የቆይታ_ጊዜ 🕙
በሳምንት 3 ቀን
⚫️⚫️⚫️⚫️⚫️⚫️

#ትምህርቱን_ለመከታተል_የሚያስፈልጉ
🔹ዋይፋይ(ፈጣን ኔትወርክ)
🔸ስማርት ስልክ📱💻
🔳🔳🔳🔳🔳🔳🔳🔳🔳

        #ያሉን_ቦታዎች⛺️🛖

##በጀመአ (በግሩፕ)
##vip🏠 (በ ግል)

ከተሟላ በሰርተፍኬት ጋር🔖

በግል ለመመዝገብ
👇👇👇
@redwan6910

ዋትስ አፕ https://chat.whatsapp.com/I6YyupqN1TW8Nzf6DgVZXz

ወደ ተጅዊድ ትምህርት መስጫ ግሩፕ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
/channel/+V3lxqKjWQHxiYzFk

ወደ public group
👇👇👇👇👇👇👇
/channel/+-zHkXQeSZdc4MjY0

#zikra_Qur'anic_academy

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

አሰላሙ አለይኩም ፉአድ ሙና ኢፋዳ የሚል መፅሀፍ አዘጋጅቶ ገበያ ላይ ከኢድ ጀምሮ ለአንባቢዎች አድርሷል፡፡ ሙስሊም ፀሀፊዎችን ማበረታታት ለወደፊት ለሚሰሩት ስራ ሞራል መስጠት ነዉ፡፡ እኔ ይሄን መፅሀፍ የገዛሁት ገበያ ላይ እንደዋላ order ሲደረግ በኢዱ ቀን ነበር...ይሄዉ ትናንት ደሴ መጥቶ ተረከብኩ፡፡
ማንበብ ጀምሪያለሁ፡፡
እናም ፉአድ ሙናን ማጠናከር ማበረታታት አለብን፡፡ አዲስ አበባም በክልል ከተሞችም
ስለተሰራጨ መፅሀፉን በመግዛት ከጎንህ ነን ልንለበዉ ይገባል

ክፍለ ሀገሮች ኢፋዳን በተጠቀሱት አድራሻዎች ማግኘት ትችላላችሁ።

★ወራቤ
ወራቤ ከቴሌ ጎን(ፓርክ ሆቴል ፊትለፊት) አቅሷ የኪታብ መሸጫ መደብር

★ሀዋሳ
ሀዋሳ ፒያሳ ኬርአውድ ሆቴል ፊትለፊት ሁሴን ሞል ሳኒ ሞባይል አክሰሰሪ ሱቅ ቁ.29

★ጅማ
ጅማ +251944842429 በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ።

★ደሴ
ደሴ +251982674095 በመደወል ማግኘት ትችላላችሁ።

★አዳማ
ፖስታ ቤት ወደ ፒኮክ በሚወስደው አስፓልት በኩል አቢሲኒያ ባንክ አጠገብ አሰብ አዳማ የገበያ ማዕከል መግቢያ ላይ በሚገኘው ፖስታ ስቴሽነሪ

ድሬዳዋ እና ሀረር በሳምንቱ መጨረሻ ላይ መፅሀፉ ይገባል። ኢንሻአላህ!!!
.
በመሆኑም ቀድማችሁ @ifadasales ላይ ክፍያ የፈፀማችሁ የተላከላችሁን ቁጥር በማሳየት መረከብ የምትችሉ ይሆናል።
በሞባይል ባንኪንግ @ifadasales ላይ መክፈል የማትችሉ በካሽ እየከፈላችሁ መግዛት ትችላላችሁ።

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ልብሽን ምክንያት እየሰጠሽ አታድክሚዉ
✍ ዩምና ሙሀመድ

እራስሽን ልክ እንደ ሙሳ ቀይ ባህር መሀል ላይ አኑሪው ከጀርባሽ ፊርአውንን እሚያክል ጠላት ወይ ችግር አለብሽ ከበላይሽ የተሰነጠቀ ባህር እሚያክል አንቺ ላይ ሊደርስ እሚችል ችግሮች ተከምረው ታይተውሻል ወደ ጎን አትይም መካከል ላይ ነሽ ብቻሽን አይደለሽም በአንቺ ስር ያሉ የብዙዎችን ህይወት ከአላህ በታች ይዘሻል ....ልክ ሙሳ ተከታዮቹን እንደያዘው ነፍሴን ብቻ አይልም ነፍሳችንን እንጂ ከእራሱ ሩህ በላይ እሚያስጨንቀው የተከታዮቹን ነገር ነው ምናልባትም አንቺ የብዙ ሀላፊነት ባለቤት ሆነሽ ይሆናል፡፡

ታዲያ ሙሳ ከባህሩ አልወጡምን? በየትኛው መንገድ? ከፊት ለፊታቸው በምትታያቸው አንድ መንገድ ያቺን መንገድ እስኪያገኟት ድረስ ወደ ሗላ አልዞሩም ወደ ሗላ ችግራቸው ነው ያለው ፊት ለፊታቸው ግን ነፃነት ከብዙ የነፍሶች ሀላፊነት ማረፍ ሀቀኝነትን ብቻ ቡዙ ተአምሮችን ይዟል ያቺ የታየቻቸውን መንገድ በጀሊሉ ፍቃድ ደረሱባት ዞር ብለው ወደ ችግሮቻቸው ሲያዩ ግን ቢወርድ ሊያጠፋቸው እሚችለው ባህር ሲከተላቸው የነበረውን ችግር ድምጥማጡን አጠፋላቸው

አንቺም ያሉብሽን ችግር እስክታልፊያቸው ዞረሽ አትመልከቻቸው ይደርሱብኛል እምትያቸው ችግሮችሽ ምናልባት የደረሱብሽን ችግሮች ማጥፊያ ናቸው ፡፡ መውጫሽን ተመልከቺ ግን ስለሁሉም ጌታሽን አጥብቀሽ ያዢው በእሱ ያለሽ እምነት ከልብሽ አድርጊው የተፃፈልሽ ሙሲባ በሙሉ ሊስትሽ አልነበረም የሳተሽ በሙሉ ሊያገኝሽ አልነበረም ልብሽን ምክኒያት እየሰጠሽ አታድክሚው

☞ አንቺ ማለት ሳትጠይቂው ለእሱ ባሪያው እንድትሆኚ የፈጠረሽ ባሪያው ነሽ
☞አንቺ ማለት ከስንት ሚሊዮን እህት እና ወንድሞችሽ ተመርጠሽ የተፈጠርሽ ፍጡር ነሽ
☞አንቺ ማለት በዱንያው እሳት ፈትኖሽ እንደ ወርቅ ሊያስከብርሽ ሊያስወድድሽ እሚያደርግ ጌታ ነው ያለሽ

>>> እናም ያኡኽታ ረህማኑን አጥብቂው የተጣበቀብሽ ይለቅሻል

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ሙነሺዶች

ዘንቦል ዘንጠል ዘንፈል ዘንፈልፈል ወዝወዝ ሲሉ 🙃 አጃቢዎቹንም ተመልከቱ ፌመስ ለመሆን ጥረትና ዉጥረት...
የሚገርመዉ ዘንድሮ ሙነሺዶች ብዙዎቹ በረመዳን መካ ኡምራ አድርገዋል...በአዳማጩ በyoutube ብር አግኝተዉ መካ አሳለፉ...
አዳማጩ ግን ቁርአን መሸምደድ መቅራት ዚክር ማድረገዉ ትተዉ በተለይ ሴቱ ወይኔ ድምፁ ሲያምር የእሱን ድምፅ ሳልሰማ መዋል ከብዶኛል😇 ብለዉ የእነሱን ድምፅ ካልሰሙ ራሳቸዉን የሚያማቸዉ የሚያቃዣቸዉም አሉ... አንዳንድም የምታለቅስ አለች

ሀያቴን ለርሶ ብያለሁ ጀባ ይሉሀል ይሄ ጀመአ🙂
ተመልከቱ ካሜራ ማን

የሙስሊም ሴቶች ለእስልምና መስራት አለባቸዉ በሁሉም ነገር ሴት መጨቆን የለባትም ይሉሀል
ድንበር ያለፈ ለሴት ልጅ መቆርቆር መምሰል መጨረሻዉ ዉጤቱ ይሄ ነዉ......

አጂ ነብይ ጋር በዲን ስም አብሮ መሆን...

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

እርስዎ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ???
      ✍ አሚር ሰይድ

       አሰላሙ አለይኩም እንዴት ናችሁ
ዛሬ ላማክራችሁ የፈለኩት አንድ ግራ የሚያጋባ ጥያቄ ከተወሰኑ ቀናታት በፊት በቻናል መጥቶልኝ ነዉ፡፡ እስከዛሬ በቻናል የሚመጡትን ጥያቄዎች ለብቻየ መፍትሄ መስጠት ችዬ ነበር ይሄ ግን ትንሽ ከበድ ብሎኝ ነዉ

እናንተ ብትሆኑ ምን ታደርጋላችሁ?? በጣም ከባድ ስለሆነ ነዉ ከምትሰጡት አስተያየት አንዱ ከአንዱ ስለሚሻል መፍትሄ ሀሳብ ልቀበልና ለባለታሪኳ እልከዋለሁ


✏️✏️ ምን መሰላችሁ እሷና እሱ ለአምስት አመት በላይ ይዋደዳሉ ግን በመሀላቸዉ እየተዋደዱ አንድ ላይ ለመሆን በጣም ሰፊ ክፈተት ነበር ያንን ሰፊ ክፍተት ትንሽ ጠበብ አድርገዉ የዛሬ 3 አመት በፊት ጀምሮ አንድ ላይ ለመሆን ጥረት ያደርጋሉ ግን ያበፊት የነበረ ሰፊ ክፍተት ግን የእሷ ቤተሰቦች ከተስማሙ ቡሀላ ወደ ትዳር ለመግባት 90% ፕሮሰስ ተጨርሶ በተለያዩ ምክንያቶች በእሷም በእሱም በዛ በበፊት ሰፊ ክፍተት ምክንያት አንድ ላይ ሳይሆኑ ቀሩ...ሁለቱም ግን ፍቅር አለባቸዉ 5 አመት ያህል ይዋደዳሉ ስሜቱን ተረድታችሁታል???ሁለቱም በመለያየታቸዉ በፍቅር በትዝታ ተጎዱ ብዙ ወራትን ሳያወሩ ቀሩ፡፡  ግን ህይወት ነዉ እሱ የሌላ ሆነ አጭቷል...እሷ ደግሞ ሌላ ትዳር ቢመጣላትም አይሆንም አሉ ቤተሰቦቿ ፡፡

ባለታሪኳ እንደነገረችኝ አሁን ዋናዉ ችግር እሱ አጭቶ የሌላ ሁኗል በቅርቡ ወይም 2016 ላይ ያገባል እሱ እንደ አጨና እንደሚያገባ አዉቃለሁ

..,ግን ማወቅ ያለብን እሱም ሌላ አጭቶ ሊያገባ ተዘጋጅቶ  ልቡ 5 አመት የሚወዳት እሷ ጋር ነዉ...

  የእሱ እንደልሆን  አዉቃለሁ ነግን ፍቅር የሚባል ህግ አስገድዶን  አሁንም ድረስ እያወራን ነዉ አለችኝ፡፡

✅ መፍትሄዉ እኔም እሱም እናቀዋለን
☞የመጀመሪያዉ እሱ ጋር ማዉራት ማቆም ነዉ

እሱንም ወስኛለሁ....ከአሁን ጀምራችሁ ማዉራት አቁሙም ሊሆን ይችላል ግን አለማዉራቱ በብዙ ምክንያት ጉዳት አለዉ እንደምትሉ አቃለሁ ግን ለጊዜዉ በቴሌግራም ብቻ ማዉራታችን አይቀርም የምናወራዉም አልፎ አልፎ ነዉ እያወራን ለወደፊት ለሚያገባት ሚስቱ ነዉ የምጨነቀዉ የወደፊት ህይወቱን እንዲያስተካክል ጭምር እየታገልኩ ነዉ ሁሉን በሆዴ አምቄ ይዤ
ከአገባ ቡሀላ በአላህ ምያለሁ ላላወራዉ ለእሱም ለኔም ህይወት ስል ላያወራኝ ወስኗል ፡፡ በተጨማሪ
እሱ ከሚኖርበት ሀገር ለመቀየር ወስኛለሁ ...አገሩንም ለመቀየር አመቻችቼ ጨርሻለሁ 2016 መስከረም ላይ እሱ ከሚኖርበት ከተማ እለቃለሁ፡፡ግን እሱ የሚኖርበትን ከተማ ስለቅ ከጊዜ ብዛትም ቢሆን ማግባቴ እኔም የሌላ እሆናለሁ ይሄ ግዴታ ነዉ ህይወት እስከ ሆነ ድረስ

☞ሁለተኛዉ አለመገናኘት ነዉ ግን እሱ ጋር አንድ ሰፈር ነን መገናኘታችን አይቀርም ግን መንገድ ላይ ብንገናኝም ምንም እንዳልተፈጠረ ስቀን በአየር ላይ ሰላም ተባብበለን እንተላለፋለን፡፡

የሚገርመኝ እኔም የእሱ አይደለሁ እሱም የኔ አይደለም
ግን ሁለታችን ስናወራ የሆነ ደስ የሚል የተረጋጋን እንሆናለን የምናወራዉ ግን በቴሌግራም ብቻ ነዉ የኔ አለመሆኑን ከአወኩ በስልክም አዉርተን አናቅም፡፡
ይሄን ስላችሁ በቴሌግራምም ማዉራት አቁሙ ልትሉ ትችላላችሁ ግን እኔ ያማከርካችሁ እንደዚህ እንድትሉኝ አይደለም
ፍቅር ከባድ ነዉ ግን ከፍቅር በላይ የሚከብደዉ ትዝታዎቹና እሱ የሌላ ሁኖ ማየቱ ነዉ😔
መፍትሄ ሀሳቡ እኔና እሱም እናቀዋለን አለማዉራት ነዉ ግን ሞከርን ሞከርን ሞከርን አልቻልንም ቀን በቀን ባይሆንም በተወሰነ ቀናቶች ልዩነት በtg እናወራለን ያዉ እንደበፊቱ አይነት ወሬ አይደለም
ኖርማል ወሬ ነዉ፡፡


⚠️⚠️ አሁን ከእናንተ የምጠይቃችሁ ሀሳባችሁን እርዳቻችሁን የፈለኩት እነዚህ እታች በቅደም ተከተል በጥያቄ መልክ ካቀረብኳቸዉ ጥያቄዎች እላይ ካነበባችሁት ፁሁፍ ጋር አመዛዝናችሁ እንድትመልሱልኝ ነዉ ለወደፊት እሱ ከአገባ ቡሀላ እኔም ሀገር ከቀየርኩ ቡሀላ እሱም ለሚስቱ እኔም ለወደፊት ህይወቴ መስመር እንድናሲዝ በሀሳብ እንድትተባበሩን ነዉ፡፡


➊ በዚህ ቻናል ዉስጥ እየተዋደዳችሁ ግን በቤተሰብ አይሆንም ወይም በተለያዩ ምክንያት የምወዱትን ያጣችሁ...ግን ወይ የማይወዳችሁን በቤተሰብ ያገባችሁ ሴቶች ካላችሁ የትዳር ህይወት እንዴት ነዉ??የሌላ ሁኖ መልመድ ይቻላል ወይ?? ትዳር ላይ ሁኖ የበፊት ፍቅር ያስቸግራል አያስቸግርም??
የሌላ የሆናችሁ ወንዶች የምወዳት ልጅ ሚስትህ ጋር ሁነህ በሀሳብህ በህልምህ እየመጣች አላስቸገረችህም?? ከረሰሀት ጥሩ ግን ሳትረሳት በሀሳብህ እየመጣች ትዳርህን እንዴት እያስሄዳችሁ ነዉ??
አስተያየታችሁን በዚህ ይላኩልኝ👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

➋ እንደዚህ አፍቅራችሁ ያጣችሁ የዚህ አምስት አመት ነዉ...ከአምስት አመት ወይ ከአምስት አመት በታችም ይሁን የምወዱትን ሌላ ሲያገባ ስሜቱን ታቁታላችሁ ከዛ ስሜት ወጥታችሆል??አሁን እሱ የሌላ ሲሆን ወልዶም ሊሆን ይችላል ላይወልድም ይችላል ምን ተሰማችሁ???
አስተያየታችሁን በዚህ ይላኩልኝ👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot


➌ አሁን እሱ የሌላ ለመሆን ጨርሷል ሽማግሌ ልኮ የሰርጉን ቀን ቆርጧል...እሱ ለወደፊት እንዳይቸገር ራቂዉ እንደምትሉኝ አቃለሁ እኔም ያሰብኩት ነዉ ግን እሱ እሷ ጋር ጥሩ የተረጋጋ ህይወት እሷ ጋር ተዋደዉ ልጅ የልጅ ልጅ እንዲኖረዉ የዘወትር ዱአየ ነዉ
እሱም ለኔ የሚያስብልኝ ለወደፊት ጥሩ ህይወት እኔ የሚወደኝን አግብቼ የተሻለ ኑሮ እንድኖር ይፈልጋል ኢንሻ አላህ ፈጣሪም ያገዝናል ከአላህ ተስፋ አንቆርጥም...ግን በዚህ ላይ ሁለት ጥያቄ ለአእምሯችሁ ልስጣችሁ በተለይ አግብታችሁ ያላላችሁ ወይም የሰዉ ታሪክ ከሰማችሁት አንፃር
☞አንተ ትዳር ነዉ ብለህ ሌላ የምወዳት እያለች አግብተህ ከእሷ ዉጭ ሌላ ሴት አይታይህም ነበር ግን የአገባሀት ሚስት በፍቅር በእንክብኬቤ የድሮ ፍቅረኛህን አስረስተሀለች??? አልሀምዱሊላህ እሷ ቀርታ ፈጣሪ እሷን የሰጠኝ ብለህ አመስግነሀለል??ከአመሰገንክ ማሻ አላህ ግን እንዴት ልታስረሳህ ቻለች??

⚡️እሺ በተቃራኒዉ እንየዉ የአገበሆት ሚስት በፊት ቤተሰቦቿን ጠይቀህ እምቢ የተባልከዉ ጋር ስታወዳድራት የሰማይና የምድር ያህል ልዩነት አላት ያንን ሁሉ ሸፍነህ እንዴት እሷ ጋር አብረህ  እየኖርክ ነዉ??? ልጅም ወልደህ ይሆናል ግን እንዴት ሳትወዳት አብረህ ወልደህ እየኖርክ ነዉ??
ፍቅር ከትዳር ቡሀላ ነዉ ይባላል ግን ከትዳር በፊት የነበረ ፍቅር ያስቸግራል እንዴት በአዲሷ ሚስትህ በፍቅር የተጎዳዉን ልብህን አከምክ??
በዚህ አስተያየትዎን ይፃፉ👇👇
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot

☞እሺ አንቺስ አሁን አግብተሽ ልጅ ወልደሽም ይሆናል....የምወጅዉን ቤተሰብ በሚያሳምንም በማያሳምን ምክንያት አጣሽዉ..ግን እሱ የትዳር ስበብ
ሲያደርስ ከጎኑ ሁነሽ በነበር የመሳካቱ ቻንሱ ሰፊ ነበር እንበል ...እናም ይሄ ምነዉ ሰበቡን አድርሼ በነበር ብለሽ ከአጣሽዉ ቡሀላ ልትቆጭ ትችያለሽ ግን ህይወት ነዉ እኔም ሌላ አገባለሁ በቅርቡ ኢንሻ አላህ ግን የአገባሽዉ ባል እንክብካቤ ሁኔታ በፊት የምወጂዉን አስረስቶሻል??አልሀምዱሊላህ እሱ ቀረብኝ ለኸይር ነዉ እሱን የሰጠኝ ብለሻል???👇👇👇

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

እባካችሁ አሊሞች ሸይሆች  እኛን ወጣቶች በቁርአን በሀዲስ ኮትኩታችሁ ለነገ ትዉልድ ማስተላለፍ ቢያቅታችሁ እንደዚህ ፈሳድ የሆነን በየአመቱ ተከታይ አታድርጉን እባካችሁ ወጣቱን የማይጠቅም የማይጓዳ ጀነሬሽን ባለማድረግ ተባበሩን🙏🙏🙏

የተወሰነ ሰዉ ባይሄድ አሁን ባለቸዉ አቋም የሚቀር የሚቆም አይደለም
ግን አለመሄድ የባለቤቱ ወሳኔ ነዉ...አምና ታስታዉሱ ከሆነ ደሴ በተደረገዉ የጎዳና ኢፍጣር ከአየሁ ቡሀላ
በዛዉ በተደረገ ቀን ከአሁን ቡሁላ ላልሄድ ብየ ምያለሁ....ከዘንድሮ ጀምሬ አደባባይ ኢፍጣር አልሄድም
ይሄን ያነበበ አስተንትኖ ነገሮችን ከግራም ከቀኝም ከሆላም ከፊትም ከሁሉም አቅጣጫ ተመልክቶ በየአመቱ ለወደፊት ለሚካሄድ ኢፍጣር ራሳችሁን ብታገሉ ባይ ነኝ

ኸይር ፅፌ ከሆነ ከጀሊሉ ነዉ መጥፎ ወይ ስህተት ፅፌ ከሆነ ከሸይጧን ነዉ አዉፍ በሉኝ ስህተት ከሆነም አሳማኝ ምክንያት ከአገኘሁ ስህተት ነዉ ብየ ፁሁፉን ከቻናል እሰርዛለሁ

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

በነገራችን ላይ እንደ ወሎየ እያሰብኩም ሊሆን ይችላል... የኔ ሁለት አያቶቼ ክርስቲያን ናቸዉ ..አጎት የአጎት ልጅ ምናምን እንደ ወሎ አንድ ላይ በልተን ጠጥተን አድገናል ከዛ አንፃር እያሰብኩም ሊሆን ይችላል....ግን የኛ ሙስሊም ችግር ዲነል ኢስላምን እንኳን ለሌሎች ሀይማኖት ማዳረስ ይቅርና ለሙስሊሙ ለማስተማር ኡስታዞች ሸይሆች ከወጣት እስከ ትልቅ ሙስሊሙ በዱንያ ቢዚ ሁኗል የዚህ ችግር እንጂ
ሞክሩ እነሱን ኢስላምን በማስተማር ቀላል ነበር የኔ ቤተሰቦች 20% የሚሆኑት መልሰዉ ሰልመዋል
የኛ ችግር እነሱ ቦታ ተቀበሉ እንደዚህ አረጉ እርይ ኡኡኡኡ በቃ አለቀ የጮሀዉ ሁሉ 1% ሲሰራ አይታይም ጥጉን ይይዛል.... የሌሎችን ሀይማኖት ተከታዮችን ኢስላምን ለማስተማር እስከ ጥግ ድረስ ጥረት ሲደረግ አላየሁም...

ማወቅ ያለብን ለሌላ ሀይማኖት ኢስላምን ማስተማር ግዴታ እንዲሰልም አይደለም
ለኢስላም መጥፎ አመለካከት እንዳይኖረዉ ለማድረግ ጭምር መሆን መታሰብ አለበት ኢስላም የሚሰጠዉ አላህ ብቻ ነዉና...ከልምድ አንፃር አንድ ሰዉ ማስለም የፈለገ በጥረት የ5-7 አመት ትግል ያስፈልጋል
ሀይማኖት እኮ እንደ ስም በፍርድ ቤት ሂደህ በአንድ ወይ በሁለት ቀን የምትቀይረዉ ነገር አይደለም
ሀይማኖት መቀየር የህሊና ጦርተን ያለበት..ከቤተሰብ ከዘመድ ከወዳጅ የሚያራርቅ ከባድ ዉሳኔ ነዉ ስለሆነም የአሁን ሙስሊም በአንድ ወይ በሶስት ቀን የሚቀይሩ ስለሚመስለዉ አካሄድ አይችልም..እነሱን ከመወንጀል ከመከታተል ዉጭ እናም ይሄ መታረም አለበት በዚህ ቻናል ብዙ የማቃቸዉ የሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ጋር ስለማቅ ስለምግባባ ጭምር ነዉ ፡፡
እናም መጀመሪያ ሁሉም ሙስሊም የኛ ጥርት ያለ ነዉ ማለት አንችልም የኑሮ ዉድነት እየመጣብን ያለዉ በተለይ በብዙ ስግብግብ ሙስሊም ነጋዴዎች መሆኑ አንዘጋ ይሄዉ ዘንድሮ ተምር 3000 ከዛም በላይ ገብቶ በካርቶን የለመድነዉ በኪሎ አፁመዉናል እኮ 😊መታሰብ ያለበት ተምር የሚሸጡት 90% በላይ ሙስሊም ነጋዴዎች መሆኑን አንዘንጋ


✍አሁንም በዚህ HIV+ ዙሪያ ገንቢ አስተያየት ካለ እቀበላሁ፡፡ሙሉ በሙሉ ችግሩን መቅረፍ ባንችል አንድ ወይ ሁለትም ቢሆን ትዳር ቢያገኙ ትልቅ ነዉና በተቻለን እንታገል እንረባረብ ...የነገን ማን ያቃል በጣም ከባድ ኬዝ ነዉ እናም  እስኪ HIV+ የሆኑትን ቀረብ ብላችሁ የተወሰነ ለመረዳት ሞክሩ እየሳቁ ብዙ የሚደብቁት ችግር የሙራል የሳይኮ ጉዳት ብቸኝነት ተስፋ መቁረጥ ተሸክመዉ ነዉ የሚዞሩት ወላሂ ብዙዎች ተስፋ የቆረጡ ናቸዉ

ከጎናቸዉ ልንሆን በሀሳብ ልንረዳቸዉ ይገባል ..ብዙዎች ሲወለዱ ከቤተሰብ ነዉ የሚይዛቸዉ ወደዉ ያልተቀበሉት በሽታ ነዉ እናም በሀሳብ ያለንን በመርዳት ትዳር በማፈላለግ ጭምር ከጎናቸዉ እንሁን

አስተያየት ለመስጠት👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot

Читать полностью…

ISLAMIC SCHOOL

ሴትነት ምንድን ነዉ?

ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ

Читать полностью…
Subscribe to a channel