ethiofu | Неотсортированное

Telegram-канал ethiofu - ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

26784

Подписаться на канал

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

እነ ወሒድ ስለ ንብ ሆድ ሲወያዩ ሰማሁ እናም بطونها የሚለዉን በግልፅ የገባቸዉ አይመስለኝም እነሆ ሸር አድርጉላቸዉ
ንብ 3 ሆድ እንዳላት በቅርቡ በሳይንሳዊው ተአምር የተረጋገጠ ነው ወደ መጀመሪያው ሆድ ለጥቂት ጊዜ ከገባ በኋላ ቫልቭ ከፍቶ ወደ ሁለተኛው ሆድ ይወርዳል። ወደ ማር የሚቀይረው ለሦስተኛው ሆድ የንብ አንጀት ያለው ቫልቭ አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ ካልሆነ በስተቀር አይከፈትም ከሁለተኛ ሆዷ ውስጥ ማርን በአፏ ታወጣለች ክብር ለአላህ ይሁን!! እናም እዚያ መንደር የንቦችን ብዛት ሳይሆን የሚያብራራዉ ሆዷ ሶስት ነው የሚለዉን ነዉ የሚያስረዳዉ
يقول الله عز وجل ” يخرج من بطونها شراب ” ولم يقل يخرج من بطنها بالمفرد
አንዳንድ ሰዎች በእኔ ሲመስሉ
ባፎ ማር ያላት ንብ በቂጧ መርዝ አላት ብለዉ ያወራሉ

ንብ ከምለዉ የሶስተኛ ወይም የሁለተኛ ክፍል ግጥም ነዉ አስታዉሰዋለሁ ሳይንስ በቅርቡ ከተገለፀለት በኃላ ሰዎች ለህፆናት በሚገባቸዉ መልክ ቀምመዉ የገጠሙት ግጥም ነዉ

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

እንኳንም ለመን ምን ትሆኑ እ ? ልመና ለራሳችሁ ሲሆን ኡዙር ትደረድራላችሁ ለእኛ ሲሆን ልመና ሆነ አጀብ እኛ ብንለምን በር ቆልፈን ልንበላ አይደለም በዚያ የሚገኜዉ ምዕመን መፀሀፍ ዉሀ ያስፈልገዋል ትንሹ ነገር ኡለሞቻችን እሱን የመሸፈን አቅም የላቸዉም ስለዚህ ለኸይር ስራ ምዕመናንን አዘዙ
እስኪ ልጠይቃችሁ የዛሬ ስንት አመት በኦሮመኛ ቋንቋ ሳይቀር ተፅፎ የተሠራጨን የአህመዲንጀበል መፀሀፍ አሳትመን እናሰራጭ ብላችሁ በቲክታክ መዘፍዘፍችሁን እንድሁ ንቀን ስላለፍናችሁ አፍችሁን ብትዘጉ ይሻላል ጎረቢቶቻችን እንከባበር !! ከቻላችሁ ልጥፉን አንሱት ሙሀመድ አህመድ ሙነወር

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

If there is one Christian who follows the Bible, I will be paid 10,000 👆

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

🔹 ፍሊስጢን በሬሳ ሻጭ ኢኽዋኖች ድል አታገኝም ።
– ከኢስራእ ምእራፍ የቁርኣን ትርጉም ማብራሪያ ተቀንጭቦ የተወሰደ
– አዩሁዳዊያን በምድር ላይ ጥፋት ባስፋፉ ቁጥር የአላህ ቅጣት እንደሚከተላቸው አላህ በመለኮታዊው ቃሉ ነግሮናል ።
– አዩሁዶች ቤተል መቅዲስን ማጥፋት እንደማይችሉ እርግጠኞች ነን ።
– የፍልስጢናዊያንን ደም አላህ ይበቀላል ። ነገር ግን አዩሁዶች ከእስር ቤት አውጥተው የሐማስ መሪ ባደረጉት የኢስራኤል አሻንጉሊት የሕያ ሲንዋር ፍልስጢናዎያን ድል አያገኙም ።
– በዐለም ላይ ያሉ ኢኽዋኖች በሙስሊሞች ሬሳ የሚነግዱ ናቸው ። ሙስሊሞች በእነርሱ ድል አያገኙም ።
– ሙስሊሞች በአዩሁዶች ላይ ድል እንደሚቀዳጁ የአላህ መልእክተኛ ነግረውና በዚህም እርግጠኞች ነን ኢን ሻ አላህ !!!!!

/channel/bahruteka

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

‼️ከባድ ነገር ማለት ጭንቅላትህ ለብዙ ጊዜ ከኢልም ባዶ ቅርጫት 🗑 ሲሆን ነዉ

ኢኸዋን የገጠመው ይህ መገለጫ ነዉ ለዘላለም የማሰለጥን አዕምሮ

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

🕌 በሀራ ከተማ የሚገኘው የሶፋ መስጂድ!
🕌 مـــســــجــد الـصـفـا فـــي مـديـنـة هـرى

🏝 መስጂዱ በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን በሀራ ከተማ የሚገኝ ሲሆን ታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ ሙሐመድ ሀያትን ጨምሮ ሌሎችም መሻይኾች ኡስታዞች እና ወንድሞች የሚገኙበት ነው። ታላቁ ሸይኽም በዚህ መስጂድ ኢማም እና ኸጢብ ከመሆን ባለፈ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በመንቀሳቀስ የሰለፍያ ዳዕዋን የሚያስፋፉ ሲሆን አላህ ያገራላቸውን እና ቋሚ ውርስ የሆነውን ኪታብ የማዘጋጀት ብቃትም አላቸው። በአላህ ፍቃድ ወደፊት የሚታተሙ በርካታ ኪታቦችም አላቸው።

🏖 በዚህ መስጂድ የሚገኙ ወንድሞችም ከሸይኹ ባገኙት ተርቢያ ያማሩ እና በስነ-ምግባር ያሸበረቁ መሆናቸውን በርካቶች ይናገራሉ። የከተማዋ አስተዳዳሪዎች ጭምር ለሸይኹ ትልቅ ክብር እንዳላቸው ሰምተናል

በቅርቡ ደግሞ በደርስ እጥረት ለሚንገላቱ ደረሶችም መፍትሔ የሚሆን የቂርኣት ፕሮግራም በመዘርጋት ማስታወቂያ አቅርበዋል። የምትችሉ ሁሉ ልትጠቀሙበት ይገባል።

🏝🏝🏝 ➴➴➴
/channel/AbuImranAselefy/9003

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

አሁን አሳሳቢዉን ነገር ሁሉም ሰዉ በጭንቅላቱ ይያዝ


እንደት ከኦሮሞ ህዝብ ጋር አብረን እንኖራለን ?
ይህ የዘረኝነት ጉዳይ እንዳልሆነ ይታወቅ
ኦሮሞ ዉስጥ መልካም ሰዎች መኖራቸዉ ይታወቅልን ጥያቄዎችን እንደት ምርቱን ከግርዱ እንለየዉ ነዉ ?

ኦነግ ያልሆነ ኦሮሞ እንደት ማወቅ ይቻላል ከኦነግ አባል ሆኖ ጤነኛ ጭንቅላት ያለ ለመሆኑስ መረጃዎች የት ናቸዉ ?


በመለስ ጊዜ ድሮ ከነበሩት ኦነጎች አባል ዉስጥ ድሮ ላይ ማለት ነዉ አልተወለድንም ግማሾቻችን የወታደራዊ ስልጠና ይሰጧቸዉ የነበረዉን አንድ በሜድትራሪያ ባህር ዉስጥ ለአስራ አምስት ቀን የተቀመጠ አባላቸዉ ጉዳቸዉን ዘርዝሮ ተናግሯል

ይሄዉም የወንድምህን ስጋ ብላ የሚል ነዉ አላህ ይህንን አፀያፊ ተግባር ከመሆኑ አንፆር ወንድሞቻችሁን አትሙ ሀሜት የወንድሞቻችሁን ስጋ እንደመብላት ነዉ ይህንን ደግሞ ትፀየፍላችሁ አሉ

አስተዉሉ አላህ የሰዉ ልጆች የሰውን ስጋ መብላት እንደሚፀየፉ ተናግሯል ::

አስከትሎም ከሰዉ ልጆች የሆኑ አጋንቶች መኖራቸዉን ተናግሯል አላህ እንድህ ይላል


مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

ከሰዎች የሆኑ ሰይጣናት አሉ መኖራቸዉን አላህ አሳዉቋናል

ስለዚህ ምን ይላል ዉቂያኖስ ባህር ላይ አብረዋቸዉ የተሳፈሩ አስራ አምስት ሲሆኑ ሲሞቱ ወደ ባህር ሲጥሏቸዉ

ከኦነግ ሰኔ አባል የነበረዉ ሶስት የቀሩትን የሞተዉን ወንድማችሁን ብሉ ይላቸዋል እሱ እየበላ እነሡም ይበላሉ እነሡ. ስለዘገነናቸዉ ቢበሉም ወንድማቸዉን ሞቱ እሱ በሂወት ለመቆየት ስለምፈልግ ብየ በላሁ አለ

መጀመሪያ የዚህ ሰዉ ቶበት ተቀባይነት አለዉን ? ላለመሞት የወንድምህን ስጋ ብላ የሚል ህግ አለን ? የሚል ሀይማኖት አለን ? ሌሎች ከሞት ላያመልጡ የወንድማቸዉን ስጋ እንድበሉ ማድረጉስ ወንጀሉ ይፍቅለታልን ?


ሙስሊም ነኝ ይላል ደግሞ ሰዎች መሸወድ የሌለባቸዉ ነገሮች ሙስሊም ወንድሜ ነዉ ብለህ እንዳትሸወድ ነዉ እኛ ሙስሊሞች ወዘተረፈ በተግባርህ እስልምናህን አሳይ.

ስለዚህ እንደት እንወቃችሁ ነገ እጣ ፈንታችሁን ወስኑ ኦሮሞዎች ዛሬን በርትታችሁ ማንነታችሁን ከርኩሳን ለዩ እዳዉ ያጠፍችኃል


ስለዚህ በእኛ ሳትፈርዱ እንደት ከምርት እና ከግርዱ እንለያችሁ ? ማነዉ ጤናማዉ ? ጤነኞች ዛሬን ነፍሳችሁን እየገበራችሁ ቢሆን እንኳን ሰዎችን እና የሰዉ አጋንታንን ለዩ ይህ የመላዉ ኦሮሞ ህዝብ ሀላፊነት ነዉ

ጤናማ የሆነ የኦሮሞን ትዉልድ ለማስቀረት ዛሬ ነፆ ዉጡ ሰዎች እንደሆናችሁ ይህ ተግባርም ሆነ ድካም የነገን ኦሮሞን መፍጠር እንደማይችል ስሩ

ነገ የሚገነባዉ ዛሬ በሚጣለዉ እርከን ነዉ ልጆቻችሁ ሰዉ በልተዉ ሰዉ መሆንን ለእናተ መመኜት አሳፍሪ ጉዳይ እና በምድርም ከሞትም በኃላ ሲኦል መኖሪያችሁ እንድሆን ለምን ፈቀዳችሁ ? የናተ ምርጫ ሲሆን

ህዝብ ግን ይህንን ክፍት ርኩሰት ተመልክቶ ራሱን ከመበላት ለማዳን ከእናንተ ጋር ግንኙነቱ እንደሚወሰን እወቁ

ሰዎች እና አዉሬዎች አብረዉ የማይኖሩት አዉሬዎች ሰዎችን ስለሚመገቡ ብቻ ነዉ የቤት እንሳ ላለመሆን ያልታደሉት

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

እውቀት ነክ
አዬ - አባዬ መሬት ለምንድን ነው ክብ የሆነችው
°
አባት - እኔንጃ ልጄ
°
አዬ - ለምንድን ነው ቀን እና ለሊት የኖረው
°
አባት - እኔንጃ ልጄ
°
አዬ - አየር ላይ ለምንድን ነው መብረር ማንችለው
°
አባት - እኔንጃ ልጄ
°
አዬ - ለምን......
ብሎ ሳይጨርስ እናት በመሀል ትገባና
"ምን አለ አባትክን ባታስጨንቀው" ስትል

አባት - ተይው እንጂ ይጠይቅ
ካልጠየቀ ምን ያውቃል
😜😜😜😜😜😜

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

قال رسول الله صل الله عليه وسلم

أَحَبُّ الْكَلَامِ إِلَى اللهِ أَرْبَعٌ: سُبْحَانَ اللهِ، وَالْحَمْدُ لِلَّهِ، وَلَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ، وَاللهُ أَكْبَرُ، لَا يَضُرُّكَ بِأَيِّهِنَّ بَدَأْتَ»

/channel/AbuToIhaAahmedmusa

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

          🔷   አያሙ ተሽሪቅ

    ከዒደል አድሓ ( የውሙ ነሕር ) ቀጥለው የሚመጡት ሶስት ቀኖች አያሙ ተሽሪቅ በመባል ይታወቃሉ ። እነዚህ ቀኖች ሙስሊሞች እየበሉና እየጠጡ አላህን የሚገዙባቸው ቀኖች ናቸው በእነዚህ ቀኖች በፆም አላህን መገዛት ክከልክል ነው ።  ይህን አሰመልክቶ የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም – እንዲህ ይልሉ : –

عن نبيشة الهذلي أن النبي–  صلى الله عليه وسلم – قال :
(أيام التشريق أيام أكل وشرب وذكر الله) أخرجه مسلم
" አያሙ ተሽሪቅ የመብያና የመጠጫ እንዲሁም አላህ የሚታወስባቸው ቀኖች ናቸው ። "
وفي رواية للإمام أحمد
(من كان صائماً فليفطر فإنها أيام أكل وشرب) .
صحيح مسلم.
" ፆመኛ የሆነ ሰው ያፍጥር እነዚህ ቀኖች የመብያና የመጠጫ ቀኖች ናቸው ። "

   ከእነዚህ ሐዲሶች የምንረዳው በእነዚህ ቀኖች መፆም ክልክል መሆኑ ነው ። ምናልባት ሐጅ ላይ ሆኖ ሀድይ የሌለው ከሆነ አስር ቀን መፆም ይኖርበታል ። ሶስቱን ቀኖች እዛው ፆሞ ሰባቱን ቀኖች ወደ ቤተሰቦቹ ሲመለስ ይፆማል ። ሶስቱን ቀኖች በአያሙ ተሽሪቅም ቢሆን መፆም ይችላል ቀደም ብሎ ካልፆመ ። ከዚህ ውጪ ሌላ ሰው በእነዚህ ቀኖች መፆም አይችልም ። መብላትና መጠጣት ሙባሕ የነበረ ሲሆን በእነዚህ ቀኖች ግን መሰራት ያለበት ዒባዳ ይሆናል ። በመሆኑ ከእርዱ ቀን ማግስት ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት  ድረስ በዒድ ይካተታሉ መፆም አይፈቀድም ። በእነዚህ ቀኖች አላህን መዘከር በጣም ትልቅ የዒባዳ አካል ነው ። አላህ ያግራልን ።

http://t.me/bahruteka

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ሸይኽ ደደዉ የኢኽዋን ዋና ስራ አስፈፆሚ የቀረዷዊ ተተኪ ሀጅ ያለ ተስሪህ ማድረግ ይቻላል ይላል ሀጅ ያለ ተስሪህ የለም የሚለዉን የሳዑዲን ህግ ለማንቆሸሽ ሲፍጨረጨር

ኢኽዋን እከካም ከመሆኑ አንፆር ፈተዋ የማድረግ አቅሙም የለዉም አስተዉሎ አይናገረም ምክኒያቱም በሁከት ላይ የተመሠረተ አቂዳ ነዉ ጠጥቶ ያደገዉ ምዕመናንን የማጠፍ አጥፍቶ ጠፊ ጀነት ይገባል የሚለዉን አቂዳቸዉን ለማፅደቅ ብቻ እየተፍጨረጨረ ነዉ ተንጨርጨሩ ምዕመናን ላይ እልቂት የሚፈፅሙ ሰዎችን ማስገባት አይችሉም ተስሪህ ካለ

ሀጅ አደርጋለሁ ብሎ የወገን ህዝብ ለመጨፍጨፍ በአጥፍቶ ጠፊ እንደ ኢኽዋን ተስሪህ ሀራም ነዉ ቱ አለ ዘቅ አቅልኩም

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

1. تطبق غرامة بقيمة (10,000) ريال بحق كل من يضبط من المواطنين والوافدين الذين لا يحملون تصريح حج في المناطق الجغرافية المعلنة.
2. ترحيل الوافدين المخالفين لأنظمة وتعليمات الحج من غير حاملي التصريح لبلادهم والمنع من دخول المملكة وفقًا للمدد المحددة نظامًا.
3. مضاعفة الغرامة المالية التي يتم إيقاعها على المخالفين والبالغة (10,000) ريال في حال تكرار المخالفة.
4. عقوبة كل من ينقل مخالفي أنظمة وتعليمات الحج من غير حاملي التصريح بالسجن لمدة تصل إلى (6) أشهر وغرامة مالية تصل إلى (50,000) ريال.

#لا_حج_بلا_تصريح

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

አይ ይይይ የዚህ የልጅ ጭንቅላት ለየት የማደርገዉ ሀይማኖት ላይ ተለጥፎ የማደርጋቸዉ ኢ ሀይማኖታዊ ተግባር ነዉ እምነትህ አያዝህም የአርቲስት ፈቶ በአህያ እና በጥላ ተሸክመህ ትዞራለህ ሰዎች ደካማዎች ነን በተለያየ ስህተትላይ እንወድቃለን ግን ዞረን እናስተዉል ይህ ትልቅ ዝግመት ነዉ ቢያንስ ወደ መፀሀፍችሁ ተጠጉ ከመፀሀፍቸዉ የበረገጉ በጎች
🌹                    
   .•°``°•.¸.•°``°•.                
        𝑺𝑎𝑟𝑎ℎ       
   •.¸    🌹   ¸.•          
         °•.¸¸.•°                        
         ¸.·´¸.·´¨)¸.·*¨)
       (¸.·´ (¸.·♡ 𝑯𝑶𝑳𝒀 𝑩𝒊𝒃𝒍𝒆 ሳራ የንፅፅር ቻናል🌹
/channel/ethiofu

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

🔷 በነሲሓ ሰዎች ስራ የምትበሽቁ ሰለፍዮች


የኔ ወንድማዊ ምክር በስራቸው አትብሸቁ የሚል ነው ።
ምክንያቱም እነዚህ አካላት ከኢኽዋን ጋር ሲደመሩ አስበውበት አምነውበት እንጂ ድንገት ተሸውደው አይደለም ። ይልቁንም የነሲሓ ዋና ዋናዎቹ ለረዥም ጊዜ ሲሰሩ የነበሩት እነርሱ ሰለፍዮች ናቸው ብሎ ከጎናቸው የነበሩትን ባለሀብቶችና እንዲሁም ከስራቸው የነበሩትን ኡስታዞቻቸው ፣ ዱዓቶቻቸውና በመላ ሀገሪቱ የነበሩ ወጣቶችን እንዴት አድርገን የኢኽዋን ሚንሀጅ ላይ ማድረግ እንችላለን ብለው በመስራት ነው ።
ተጨንቀው ሰርተው ሸይጣን ይሁን ሰው ሀሳቡን ያቀረበላቸው ባይታወቅም ቀስ በቀስ የማለዘቢያ ዳዕዋና ኮንፈረስ ማዘጋጀት ጀመሩ ።
ይህን ተግባራዊ የማድረጉን ሀላፊነት የወሰደው ኢልያስ አሕመድ ነበር ። የተዋጣለት ስራ ሰርቶ ውጤታማ ሆኗል ። እነዚህ አካላት ከእንጀራ አባታቸው የተማሩትን የሚፈልጉትን የማግነን ስራ በመስራት ኢልያስ አሕመድን በማግነን አይደለም የኢትዮዽያ የዐለም የሰለፍያ ዳዕዋ መምራት የሚችልበት እውቀት አለው ‼ ( በአወል ሸርሞሎ ድምፅ በኡስታዞች ግሩፕ ላይ እንደተለቀቀው) በማለት ጣራ ሰቅለው ለምስኪኑ አንተ ከሸይኽ ኢልያስ በላይ ታውቃለህ ወይ በማለት አፉን ማስያዝ ጀመሩ ።
በዚህም ሱፍዮች እናንተ ከአብሬት ሸይኽና ከቃጥባሬ ሸይኽ በላይ ታውቃላችሁ ወይ በሚል ሐቅን እንደሚመልሱት የነሲሓ ሙሪዶችም ሐቅን መመለስ ጀመሩ ።
መጀመሪያውኑ በነሲሐዎች ላይ የረቀቀ ስራ ሲሰራ የነበረውና ውጤታማ መሆኑን የተናገረው ዶ/ር ጀይላን የሙነወር ልጅና ሳዳት ላይ እየሰራ መሆኑና ውጤታማ እንደሚሆን ግን በትእግስት መጠበቅ እንደሚያስፈልግ በተናገረው መልኩ ውጤታማነቱን እያየን ነው ። ከእነሱ ጋር አንድ ከምሆን ቀባሪ አጥቼ አሞራ ይብላኝ ከማለት እድሜ ጠገብ በሳሎች ለኡማው የሚጨነቁ ዱዓእ እናድርግላቸው ወደማለት ‼ ኢኽዋን ሲዘፍን ካላጨበጨብኩኝ ማለት ምንድነው እውት ከተደመራችሁ ደመረኩሙላህ ከማለት አምነውበት ነው አንድ ነን ያሉት ወይስ ለመስላሓ ነው ወደማለትና ስሌት እየሰሩ ግድፈታቸውን ለማፅዳት በሞመከር ሰለፍዮች ናቸው ወደማለት ተሸጋግረው አይተናል ።
ይህ ብቻ አይደለም ከስሩርዮች ማስጠንቀቅ ፣ እገሌ ምብተዲዕ ነው ማለት መስላሀ አይደለም በሚል ሸይጣናዊ ሹብሀ ከስሩርዮችና ሙመይዓዎች እንዳጠቃላይ ማስጠንቀቅን በመተው ። ከሀገራችን የኢኽዋን መሪዮች እንደ ዶ/ር ጀይላን ፣ ሙሐመድ ሓሚዲን ፣ አቡበከር አሕመድ ፣ ካሚል ሸምሱና የመሳሰሉት ስም ጠርቶ ማንነታቸውን ከመግለፅ በመቆጠብ ከኢኽዋንና ሙመዪዓዎች መስጂዶች ዳዕዋ መጋበዝ ጀምረዋል ።
የዶ/ር ጀይላን አብሹሩ ጠብቁ የሚለው ቃል ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ሲሆን አብረው ዳዕዋ ሊያደርጉ ይችሉ ይሆናል ባንመኝላቸውም ።
ሰለዚህ ሰለፍዮች ሆይ በህይወት ያለ ፈተና አይታመንለትምና ለራሳችሁ ተጨነቁ ።
የደ/ር ጀይላን የስውር ስራ ያቆማል ብላችሁ አታስቡ ለዛው ዛሬ እንደ ኢልያስ አሕመድና የሙነወር ልጅ አይነት የረቀቁ ኢኽዋንያን በተለያዩ ቀመሮችና ስሌቶች የሚያሰርፁ አግኝቶ አይደለም በግልፅ ማንነቱ እየታወቀም ውጤታማ ሆኗል ። ስለዚህ ነገ እኛም በምን መልኩ ከአቋማችን ልንቀየር እንደምንችል አይታወቅም ። ይህ ነው ሊያስጨንቀን የሚገባው ።
በተለይ የኑሮ አለንጋ እየገረፈንና ከችግር ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቀን ያለን ይህ ለነ ደ/ር ጀይላን መረብ በጣም የቀረበ ነውና አደራ ፅናት እንዲሰጠን አላህን እንለምን ።
የነሲሓ ሰዎች በዚህ መልኩ ኢኽዋንይነታቸው በአደባባይ እያሳዩ በሚጣልላቸው ፍርፋሪ ልክ የሚጮኹ ቡችሎቻቸው ሸይኽ እገሌ እንዲህ አይነት ችግር አለበት እገሌ እንዲህ አይነት ችግር አለበት እነሱ ሰለፍዮች ናቸው እያሉ ይጮሃሉ ።
እንባ ጠባቂዮቻቸው የነሙነወር ልጅ ደግሞ ከእገሌ ጋር አብሮ መገኘት ኢኽዋንይነት ከሆነ እነእገሌም ከእገሌ ጋር አብሮ ተገኝቷል እስኪ እነርሱን ኢኽዋንይ በሏቸው የሚጨኹትን የማይኖሩ ጉዶች እያሉ የባለ ሱቅና የባለ ባጃጅ ስም እየጠሩ ስሌት ይሰራሉ ‼ ።
ለማንኛውም የነሲሓዎች ኢኽዋንይነት ዛሬ አይደለም አደባባይ ያወጡት አላህ ካቆያችሁ ገና ብዙ ታያላችሁ ።

http://t.me/bahruteka

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

قال عيسى ابن مريم عليه السلام:

طوبى للمؤمن،

ثم طوبى له،

كيف يحفظ الله عزوجل ولده من بعده.

‏📚 من كتاب الزهد لأحمد بن حنبل (ص: 49)

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ሰላም እርኩሳን ቅዱሳን እንደት ሰነበታችሁ

ሰመኑን እስራኤልን በማስታጠቅ ሙስሊም ሀገራትን ጋዛ ፊሊስጤም ኢራን ሉብናን ሲያስጨፈጭፉ የነበሩ የሀያላን ሀገራት አሜርካ ግንባር ቀደም ናት

ለዚህም አምላሽ የአለማት ጌታ አላህ ሰጥቷል እንግድህ ርኩሳን ጦርነቱን ከፈጣሪ ጋር ያደርጉት ይሆን ? ወደ ሰማይ ሰሩህ እንልቀቅ ማለታቸዉ የማይቀር ነዉ.

ይህንን ቅጣት ከዘመናት በፊት እስራኤላዉያን ተቀጥቅጠዉታል ለዚያም እስትንፍሳቸዉ እስካለ ድረስ አላህን እና ሙስሊሞችን ይዋጋሉ ግን ይሰምጣሉ

ነገሩ እንድህ ነዉ ከዘመናት በፊት ነብዩላህ የህያ የዘከርያ ልጅ ወይም ክርስቲያኖች እንደሚጠሩት መጥምቁ ዩሀንስ የዛካርያስ ልጅ እስራኤላዉያን አንገቱን በመቅደስ ዉስጥ እየፀለየ ወይም እየሰገደ ቀንጥሰዉ ለጋለሞታ ሴት በወጭት አቀረቡ
አራተኛዉ ገዥ ሄድሮስ ልደቱ ስለነበር ያቺ ጋለሞታ ሴት ርቃኗን እየጨፈረችለት ነበር እሷን ለማስደሰት ሲል የነብይን አንገት በወጭት ቆርጦ አመጣላት ያኔዉ ዘመን የነብያት ዘመን ስለሆነ ይህ ነብይ እስካባቱ ድሮጊቷን ያወግዙ ነበር እና

ንጉስ ሄድሮስ ቤት እርገጠዉ ሲጨፍሩ ዉለዉ ጀምበር ጠለቀች መሸ ሁሉም ፅጥ ርጭ አለ እነሡ ግን እርገጠዉን በመጨፈር ላይ ናቸዉ

አላህ የንጉስ ሄድሮስን ቤተመንግስት ምድር ተሠንጥቃ ከነቅራቅቦዉ ከነ ጋርዶቹ ከጋለሞታይቱ ከጨፍሪዎቹ ጋር ወደ ሰባተኛዉ ምድር አሰመጣቸዉ

በሌላ ቦታ የሚገኙ የመንግስቱ መኮንኖች ወታደሮች ባለስልጣናት ርኩሳን በሙሉ ተሠባሰቡ እናሆ የዛካርያ (የዘከሪያ ) አምላክ ዘከርያ በመፀለዩ ምክኒያት መቅሰፍትን አዉርዶብናል እናም ዘከርያን ጨምረን በመግደል የዘከርያን አምላክ እንበቀለዋለን በማለት ጦርነቱን በግልፅ ከአምላክ ጋር በማድረግ ዘከርያን አሳደዉ ገደሉ

ከዚያም እስራኤልላዉያን ቁርባኖቻቸዉ የሚያቀርቡባቸዉ ቦታዎች ደም እያንፈቀፈቀ. እንደ ድስት ዉሀ ይንተከተክ ጀመር
ይህ የሚያቀርቡት ቁርባን ነዉ ከፍልስጤም ከጋዛ የሆነ ንጉስን አላህ አስነሳባቸዉ በሀሰት አንዳቸዉም ከእስራኤል ምድር እንዳይወጡ እንድጨፈጨፉ ደማቸዉም ትልቅ ቦይ ተሠርቶ እንድፈስለት ንጉሱ አዘዘ ወታደሮቹም ወደ እስራኤል ገብተው የሚንተከተከዉን ደም ተመልክተዉ መነሻዉን ካልተናገሩ ደማቸዉ እንደሚፈስ ተነገራቸዉ ያደረጉትን ወንጀል ሁሉ ተናገሩ ሁላችሁም ከየቤታችሁ ሁለት አንድ አንድ በሬ እንሰሳ አምጡ በዉሀ የእነሡን ደም በቦይ እንለቃለን ብለዉ ምህረት ካደረጉላቸዉ በኃላ

የሚንተከተከዉን ደም የህያ ሆይ ደምልን መላሾች ነን ሲሉት ደም መንተክተኩን አቋመ

እነዚህ ሰዎች ስለ ድሞክራሲ ስለ ሰበአዊ መብት ዋና መሪዎች ነን ካሉ በኃላ የራሳቸዉን ህግ በመጣስ የሰዎችን ሰበአዊ ድሞክራሲያዊ መብት ገፈዋል ኩቡር የሰውን ልጅ ጨፍጭፈዋል ለዚያም ነዉ አላህ ላይነሱ እየቀበራቸዉ ያለዉ

አሜርካ ግማሽ ጎኗ በእሳት ግማሽ ጎኗ በመሬት መሰነሰጠቅ ሀይሏን የተቀማች ሀገር ጭምር ስትሆን ሙሉ በሙሉ አንድ እስቴት በአላህ ቁጣ የበሀሩ ዉሀ ተነስቶ በመገንፈል እንደ ኑህ ህዝብ ጠፍተዋል
✍ ሳራ /channel/ethiofu

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ويل للعرب من شر قد اقترب

هذا حديث صحيح، دخل النبي ﷺ ذات يوم في بيته، بيت زينب وهو يقول ﷺ: ويل للعرب من شر قد اقترب، فتح اليوم من ردم يأجوج ومأجوج مثل هذا؛ وحلق بين إصبعيه قالت له زينب: يا رسول الله أنهلك وفينا الصالحون؟ قال: نعم، إذا كثر الخبث يعني: إذا كثرت الشرور والمعاصي، فكثرة المعاصي والشرور من أسباب الهلاك كما قال ﷺ في الحديث الآخر: إن الناس إذا رأوا المنكر فلم يغيروه؛ أوشك أن يعمهم الله بعقابه.

فالواجب إنكار المنكر بالفعل، فإن عجز فبالقول، فإن عجز فبالقلب،

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

🔹 ፍሊስጢን በሬሳ ሻጭ ኢኽዋኖች ድል አታገኝም ።
– ከኢስራእ ምእራፍ የቁርኣን ትርጉም ማብራሪያ ተቀንጭቦ የተወሰደ
– አዩሁዳዊያን በምድር ላይ ጥፋት ባስፋፉ ቁጥር የአላህ ቅጣት እንደሚከተላቸው አላህ በመለኮታዊው ቃሉ ነግሮናል ።
– አዩሁዶች ቤተል መቅዲስን ማጥፋት እንደማይችሉ እርግጠኞች ነን ።
– የፍልስጢናዊያንን ደም አላህ ይበቀላል ። ነገር ግን አዩሁዶች ከእስር ቤት አውጥተው የሐማስ መሪ ባደረጉት የኢስራኤል አሻንጉሊት የሕያ ሲንዋር ፍልስጢናዎያን ድል አያገኙም ።
– በዐለም ላይ ያሉ ኢኽዋኖች በሙስሊሞች ሬሳ የሚነግዱ ናቸው ። ሙስሊሞች በእነርሱ ድል አያገኙም ።
– ሙስሊሞች በአዩሁዶች ላይ ድል እንደሚቀዳጁ የአላህ መልእክተኛ ነግረውና በዚህም እርግጠኞች ነን ኢን ሻ አላህ !!!!!

/channel/bahruteka

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

የሞች ሄቬን ጉዳይ አንገበገበን የሚሉ ሙሉ ኢትዮጵያዊ ያን ናቸዉ ምክኒያቱም ይህ ህዝብ ደግነቱ ታጥቦ የማይፍቅ ዳይመንድ ነዉ ነገር ግን ከገዳዬ በስተጀርባ ህዝቡ በየቀኑም ሆነ በየ ሰአቱ ልጆቹን ለማሳረድ ቢላ ሲሳልለት ዝም ያለ ህዝብ ነዉ ይህ ቢላ መላዉን አለም ሊያጠቃ የተዘጋጀ የርኩስ መንፍስ ቡድን ኢሊሙናቲ ነዉ ይህ አጋንት ቡድን ሀገራችን ላይ ስራ ሲጀምር የስራዉ ጅማሬ ከፍተኛ ገንዘብ መክፈል ከዚያም ለሰይጣናት የህፆናትን ደም መገበር ነዉ ህዝብ ሆይ መጀመሪያ አጥቂህን ሳይሆን አስጠቂህን አጥቃ ያኔ አጥቂህን በጫማህ ቁጥር ትረገጠዋለህ

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ጁሙዓ ከመغሪብ ሶላት ቦኋላ ጠቃሚ ምክር

ርዕስ"
ወቅት በጣም ዋጋ አላው እድሚያችን ግን በጣም አጭር ነው 👌

እድሚያችነን ምን ተጠቀምንበት
ለመጨረሻው ሀገር ምን ይዘን ተዘጋጀንለት
ጊዜያችን ወቅታችነን ሰአታችነን እንጠቀምበት
በሚጠቅም ነገር ላይ ወቅታችነን እናሳልፍ
ለንግድ ደፋ ቀና እንደሚባለው ሁሉ ለድናችነም እንልፋለት እውቀትን በመፈለግ ለእውቀት ጊዜ እንስጥ
ወቅትን በጫት በሲጋራ በቁማር በአስካሪ ጎጅ ነገር ባለ ተባለ አመጣው ወሰደው ቁጭ ተብሎ ሰብህ ለላ ሳይቀሩና ሳይማሩ ሳይሰሩ ማማረር ከንቱ አመለካከት ከብት ባልዋለበት ኩበት ለቀማ እንደማለት ነው

በውስጡ ጊዜያችነን በምን ማሳለፍ እንዳለብን ተዳሶበታል
🎙 በሸይኽ ሙሃመድ ሃያት
[ሃፊዘሁሏህ]

🕌 መስጅዴ ሶፋ ሃራ ውላጋ
🗓 ነሐሴ ቀን /3/2016/ጁሙዓ/ምሽት


/channel/hussenhas

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ስለመሬት አቀማመጥ
قال تعالى:وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ

ምን ትረዳላችሁ ? ኡለሞችስ ምን አስቀመጡ ሳይቲስቶችስ ምን አሉ {ክፍል 1} መልስ
🌹
.•°``°•.¸.•°``°•.
Sarah
•.¸ 🌹 ¸.•
°•.¸¸.•°
¸.·´¸.·´¨)¸.·*¨)
(¸.·´ (¸.·♡HOLY Bible ሳራ የንፅፅር ቻናል🌹
/channel/ethiofu
/channel/ethiofu

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ሰዎች ሆይ ሁላችሁም እብዶች መሆናችሁን ለማወቅ እነሆ ምልክቱን ልሰጣችሁ ወደድኩኝ

ሁሉም ፍጥረት አለም መከዳት ያመዋል በፍቅር ሲሆን ነገሩ ይባባሳል የአደም ልጆች ሆይ እናተ ጌታችሁን የከዳችሁ አስተዉሉ
በሰዎች ክህደት እንደት እንደምትታመሙ እያየን ነዉ. አላህን እናተ ከድታችሁት በሞት ወደ እርሱ እስክትመለሱ ይንከባከባችኃል
አስተዉሉ ይህንን የሚያደርገዉ ደልን በራሱ ላይ እርም ስላደረገ ነዉ

@m:ይህንን የማያደርግ አምላክ አለን እሱም አላህ ነዉ ሰዎች የሰዎች ክህደት ያሳምማችኃል የፈጠራችሁ አላህ ክህደት አድርሳችሁበት ይመግባችኃል እስከ ሞት ሰአታችሁ ከሱ ሌላን አመለካችሁ ከእናተ ሌላ ሰዉ ሲያፈቅርባችሁ ህመም ተሠማችሁ ሰዎች አስተዉሉ ከዚያም የሰዉ ክህደት አይጎዳችሁም

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

«سُبْحَانَ اللهِ، وَبِحَمْدِهِ»(مِائَةَ مَرَّةٍ).م

(2691) عن أبي هريرة. من قالها حين يصبح، وحين يمسي «لَمْ يَأْتِ أَحَدٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ بِأَفْضَلَ مِمَّا جَاءَ بِهِ، إِلَّا أَحَدٌ قَالَ مِثْلَ مَا قَالَ، أَوْ زَادَ عَلَيْهِ». وفي البخاري (3293)، ومسلم (2691) عنه: «من قَالَ: سُبْحَانَ اللَّهِ وَبِحَمْدِهِ. فِي يَوْمٍ مِائَةَ مَرَّةٍ؛ حُطَّتْ خَطَايَاهُ وَلَوْ كَانَتْ مِثْلَ زَبَدِ الْبَحْرِ».

/channel/AbuToIhaAahmedmusa

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ሰዉን መከተል እና ባህልን መከተል መዘዙ

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ኢኽዋን ማለት ነገረኛ ሴት ማለት ነዉ የነገረኛ ማንነቱ ጠንቋይ በአመት ከሚሰራዉ ፈሳድ በአንድ ቀን የሚሰሩት ነገር በላጭ ነዉ

እነዚህ ዒኽዋነል ሙስሊሚን ደግሞ የራሳቸዉ ጥቅም ጊዜ መሪ ይከበራል ይሉሀል ሰግጠዉ ነዉ የሚይዙህ ፈሳድ ግድያ ጭፍጨፍ ተፈፅሞ ካፊር መሪ ሆኖ እንኳን መሪህን አክብር ታዘዘዉ ይሉሀል

ጥፍት እልቂት ሊፈፅሙብህ ሲነሱ ለምን ሳዉዲ በተስርህ ሀጅ ፈቀደች ያለ ተስርህ ሀጅ አለ ይሉሀል አስቡት ስንት ደካማ ነዉ ለሀጅ አገር አቋርጦ የሚመጣው ጥጋበኛ ማንነቱ የማይታወቅ ሰዉ ሀጀኛ አስመስለዉ ጥቃት እንድፈፀም መገፍፍት መግማማት እንድፈጠር ህዝቡ ከአምልኮ ይልቅ ወደ ሁከት ብጥብጥ እንድገባ ያቀዱት እቅድ ስለሆነ ነዉ

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

1. በተገለጸው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የሃጅ ፈቃድ ሳይኖረው በተያዘ ማንኛውም ዜጋ ወይም የውጭ ዜጋ ላይ የ(10,000) ሪያል ቅጣት ይቀጣል።
2. የሀጅ ህግጋትን እና መመሪያን የጣሱ ወደ ሀገራቸው ፈቃድ ሳይዙ እና ወደ መንግስቱ እንዳይገቡ የሚከለከሉ ስደተኞችን በህጋዊ መንገድ በተቀመጡት ጊዜያት ማባረር።
3. በአጥፊዎች ላይ የሚጣለውን ቅጣት በእጥፍ በመጨመር (10,000) ሪያል ተደጋጋሚ ጥሰት ሲከሰት።
4. የሀጅ ህግጋትንና መመሪያን የጣሱ ሰዎች ያለፈቃድ ያጓጉዙ እስከ (6) ወር በሚደርስ ቀላል እስራት እና እስከ (50,000) ሪያል መቀጮ ይቀጣል።

#ሀጅ_ያለ ፍቃድ ያለ መታወቂያ የለም

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

አይ ይይይ የዚህ የልጅ ጭንቅላት ለየት የማደርገዉ ሀይማኖት ላይ ተለጥፎ የማደርጋቸዉ ኢ ሀይማኖታዊ ተግባር ነዉ እምነትህ አያዝህም የአርቲስት ፈቶ በአህያ እና በጥላ ተሸክመህ ትዞራለህ ሰዎች ደካማዎች ነን በተለያየ ስህተትላይ እንወድቃለን ግን ዞረን እናስተዉል ይህ ትልቅ ዝግመት ነዉ ቢያንስ ወደ መፀሀፍችሁ ተጠጉ ከመፀሀፍቸዉ የበረገጉ በጎች
🌹                    
   .•°``°•.¸.•°``°•.                
        𝑺𝑎𝑟𝑎ℎ       
   •.¸    🌹   ¸.•          
         °•.¸¸.•°                        
         ¸.·´¸.·´¨)¸.·*¨)
       (¸.·´ (¸.·♡ 𝑯𝑶𝑳𝒀 𝑩𝒊𝒃𝒍𝒆 ሳራ የንፅፅር ቻናል🌹
/channel/ethiofu

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」

╭┈⟢🎁የረመዷን ስጦታ

│❏መጃሊሱ ሸህሪ ረመዷን

ሊሸይኺል ዑሰይሚን
╰─────────────────╯   
╭🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├─┈┈┈
│✑አቡ ዐብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
╰──────────────
╭⧿⧿⛉
├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ │ይጠቀሙ!

┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ │ተቋዳሽ ይሁኑ!
╰───────────
╭╼╺╼╺╼╺╼╺╼ ╺╼╺╼
┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን

┡🖇http://t.me/Yusuf_App1
╰─╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼╺╼

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

📌የ ነሲሓ ኮንፈረንስ በሚሊኒየም አዳራሽ

➡️ሚሊኒይም አዳራሽ ላይ በተዘጋጀው የኒሳሓ ኮንፈረንስ ላይ  ከተገኙት
1,ዶ/ር ጀይላን ኸድር
2,ኢብራሂም ቱፋ
3,አብዱል ከሪም በድረዲን ይገኙበታል።

እነኚህን ሰዎች በኮንፈረንሱ ላይ መሻይኾቻችን ኡለማዎቻችን በማለት የማስተዋዎቅ ስራ ተሰርቷል።

በነሲሓ ቲቪ ተቀርፆ ተላልፏል።

/channel/abdu_somed
/channel/abdu_somed

Читать полностью…

ሶስቱ መለኮታዊ መፀሀፍት

ለአቤል ብርሀኑ የወይኗ ልጅ 👌

Читать полностью…
Подписаться на канал